Ohio Fugitive Who Sent Police ‘Better’ Mugshot Selfie Arrested in Florida
The Ohio fugitive who gained notoriety Tuesday for sending cops a selfie because he hated his mugshot has been nabbed in Florida, authorities said. “Got him! Chip ‘The Selfie guy’ Pugh has been...
View Article“መከላከያም ተኩስ ከፈተ፣ አርሶ አደሩም ሜንጫውን ይዞ ከያለበት ለመረዳዳትና ለመመከት እየሞከረ ነው”-VOA Amharic
ሃሮማያ ዩኒቨርስቲ ከትናንት በስትያ የተጀመረው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ የመንግሥት ሓይሎች ርምጃ እየወሰዱ መሆኑንና ተማሪዎች ወደ አካባባቢው ማኅበረሰብ እየሸሹ መሆኑን የኦሮሚኛ ክፍል ባልደረቦቻችን ያነጋገሯቻቸው ነዋሪዎች አመልክተዋል። ፌዴራል ፖሊስ “ልጆቹን ለምን ትሸሽጋላችሁ” በማለት አርሶ አደሮች ላይ ተኩስ...
View Articleለአቶ ኤርሚያስ የተሰጠውን የሕግ ከለላ መንግስት አልሰጠሁም ብሎ ካደ
የሕግ ከለላ ተሰጥቷቸው ወደ አገራቸው የካቲት 10 ቀን 2007 ዓ.ም. ከሁለት አመት የዱባይ ስደት በኃላ የተመለሱት አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፣ በአክሰስ ሪል ስቴት አክሲዮን ማኅበር ውስጥ ለተፈጠረው ችግር በተሰጣቸው ጊዜ ገደብ መፍትሔ ማምጣት አልቻሉም ተብለው በቁጥጥር ሥር ዋሉ ሲል ሪፖርተር ዛሬ አስነብቧል፡፡ የዓብይ...
View Articleበኦሮሚያ ክልል አሁንም ግድያና እስራት እየተካሄደ ነዉ -ዶ/ር መራራ ጉዲና-VOA Amharic
በኦሮሚያ ክልል አሁንም ግድያና እስራት እየተካሄደ ነው ሲሉ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መራራ ጉዲና ተናገሩ። በኦሮሚያ በሚገኙ የዩኒቨርሲቲዎችና ትምህርት ቤቶች የወታደሮች ካንፕ መደረጋቸውን ወታደሮች ተማሪዎቹን እየደበደቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የእስራት ዘመቻው ከቀን ወደቀን ተባብሷል ያሉት ዶ/ር...
View Articleበኦሮሚያ ከተሞች ዛሬም ተቃውሞ ቀጥሏል-VOA Amharic
በኦሮሚያ ክልል መንግስት ጦር ቢያዘምትም ሕዝቡ ሰላማዊ ጥያቄውን ከመጠየቅ አላቆመም ” የታሰሩት ይፈቱ፣ ወታደሮች ከትምህርት ቤቶች ይውጡ፣መግደል አቁሙ፣የገደሉ ለፍርድ ይቅረቡ ” የሚሉ ጥያቄዎች የተለያዩ አካባቢዎች ዛሬም የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች እንደቀጠሉ መሆናቸውን ከተለያዩ ከተሞች የተገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ ።...
View ArticleCan’t fool EU – Dr. Tedros forced to cancel press briefing in Brussels
THIS EVENT IS CANCELED Invitation Press Briefing H.E. Dr Tedros Adhanom Foreign Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia Ethiopia: Regional Powerhouse or Hostage of Horn of Africa’s...
View Articleግልጽ ደብዳቤ፤ ለጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ-VOA Amharic
የኢትዮጵያ ፌድራላዊ አንድነት መድረክ፤ በአገሪቱ እየታየ ያለውን ቀውስና ሌሎች ነባር ችግሮች አስመልክቶ አሳስበውኛል ባላቸው ጉዳዮች ዙሪያ በትላንትናው ዕለት ለጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ግልጽ ደብዳቤ ጽፏል።”የሕዝቦቻችንን ጥቅሞች ማዕከል ያላደረጉና ሕዝብን ያላሳተፉ በልማት ስም የሚካሄዱ እርምጃዎች...
View ArticleThe United States Calls for Meaningful Dialogue About Oromo Community Concerns
Press Statement John Kirby Spokesperson, Bureau of Public Affairs Washington, DC January 14, 2016 The United States is increasingly concerned by the continued stifling of independent voices in...
View ArticleEthiopia cracks down on political dissent
In Ethiopia, at least 140 people have been killed in a crackdown on anti-government protests. The ruling party is said to be dealing with some of the most significant political unrest since it came to...
View Article“ተማሪን ተማሪ ገደለው ሲባል ሰምቼ አላውቅም …” –የሟች ሣሙዔል ከተማ አባት-VOA Amharic
“በማንኛውም ትግል ውስጥ ተማሪን ተማሪ ገደለው ሲባል ሰምቼ አላውቅም” ሲሉ ሰሞኑን በሮቤው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የተገደለው ተማሪ ሣሙኤል አባት አቶ ከተማ በቀለ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ተናግረዋል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና “… ገዥው ፓርቲ ለአንዱ እነ እንትና...
View ArticleHuman Rights Watch: Government Backs Down, But Will Protests End in Ethiopia?
Felix Horne | Human Rights Watch Nine weeks after bloody protests broke out in Ethiopia’s Oromia region, the government has made a major concession to the protestors – halting a plan to expand the...
View Article