U.N. food agency calls for $50 million to help drought-ravaged Ethiopia
Ethiopia faces its worst drought in decades, leading the United Nations food agency to call on Friday for an emergency cash injection of $50 million to help the country overcome the crisis. Crop...
View Articleየትዊተር አራማጅነት መሬት ይረግጣል? (በፍቃዱ ኃይሉ)
ግርማ ጉተማ የተባለ ሰው ታኅሣሥ 29/2008 የፌስቡክ ገጹ ላይ የጻፈውን ቀንጭቤ በማስነበብ ልጀምር፤ እንዲህ ይላል፣ “ባለፈው ክረምት ‹ለሆነ የፖሊሲ ትምህርት› ኔዘርላንድ በነበርኩ ጊዜ አንድ በመስኩ የአውሮጳ ኅብረት ሰዎችን የማማከር ሥራ የሚሠራ አንጋፋ ፕሮፌሰሬን የማናገር ዕድል አግኝቼ ነበር። ያ መልካም...
View Articleበኦሮምያ ጉዳይ የሲቪከስና የአምነስቲ መግለጫና አቋም-VOA Amharic
የኢትዮጵያ የልማትና ዓለምአቀፍ አጋሮች ኦሮምያ ውስጥ ተገድለዋል ያሏቸውን ከ140 በላይ ሰዎች ጉዳይ በቅርበት እንዲፈትሹ ሲቪከስ ተብሎ የሚጠራው የዜጎች ተሣትፎ ዓለምአቀፍ ጥምረት ጥሪ አሰምቷል፡፡ ሲቪከስ የዛሬ 23 ዓመት የተመሠረተ ዓለምአቀፍ ጥምረት ነው፡፡ ሲቪከስ በመላው ዓለም የዜጎችን የተግባር እንቅስቃሴና...
View ArticleCéline Dion’s Husband René Angélil Has Died ‘After a Long and Courageous...
René Angélil, husband of Céline Dion, has died, his rep confirmed exclusively to PEOPLE on Thursday. “Rene Angelil, 73, passed away this morning at his home in Las Vegas after a long and courageous...
View Articleአንድ የሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ዛሬ ሞተ-VOA Amharic
የአዲስ አበባና የኦሮምያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ንድፍ ተግባራዊ ይደረጋል መባሉን ተከትሎ፣ በመላው ኦሮሚያ ከሕዳር ወር ጀምሮ የተቀጣጠለው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ መዋሉን ቪኦኤ ዘግቧል። በመሰላ ከተማ አባድር በተባለ ቦታ የአንድ ተማሪ አስክሬን ጉድጓድ ወድቆ መገኘቱን እንዲሁም አንድ የሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪ...
View Articleወያኔዎች፡–እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ የእውነትን መስቀል ተሸክመው ከትግራይ ብቅ የሚሉ ሰዎች ነበሩ፤ አሉ፤...
በአደባባይ የተነገረው እውነት ውሸት ሆኖ ይከስማል ወይም እውነት ሆኖ ይጠበድላል ጥር 2008 ትግርኛ ቋንቋም ያደናብር ጀመረ እንዴ! ዛሬ በፌስቡክ ላይ እንዳየሁት አንዲት ሴት ወገብዋን በነጠላዋ አስራ ትግርኛ የማያውቀውንም የሚቀሰቅስ ንግግር ስታደርግ ነበረ፤ የተናገረችው ብዙ ሕዝብ በተሰበሰበበት ነው፤ የሕዝቡን...
View ArticleCeline Dion’s Brother Dies of Cancer Days After Her Husband’s Passing
Daniel Dion, the older brother of pop singer Celine Dion, died Saturday, just two days after the death of the entertainer’s husband, Rene Angelil. Celine Dion’s representative Kim Jakwerth released a...
View Articleኦሕዴድ ማስተር ፕላኑ እንዲቆም ከወሰነ በኋላ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የራሱን ማስተር ፕላን ተግባራዊ ሊያደርግ ነው
የኦሕዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የጋራ ማስተር ፕላን ዝግጅት እንዲቆም ከወሰነ በኋላ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በራሱ ክልል ውስጥ የሚገኘውን የማስተር ፕላኑን ክፍል ብቻ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት ጀመረ፡፡ የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የጋራ ማስተር ፕላን ፕሮጀክት ጽሕፈት...
View Articleአቶ አባይ ፀሐዬ በኦሮሚያ የተከሰተውን ሕዝባዊ ተቃውሞ የኦህዴድ ባለስልጣናት የቀሰቀሱት ነው አሉ
በሚንስትር ማዕረግ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይ ፀሐዬ ባለፉት ሦስት ወራት በኦሮሚያ የተከሰተውን ሕዝባዊ ተቃውሞ የኦህዴድ ባለስልጣናት የቀሰቀሱት ነው አሉ። የመንግስት ደጋፊ ለሆነው ድህረ ገጽ ለሆርን አፌይርስ በሰጡት ቃለምልልስ ለሁለተኛ ግዜ “ልክ እናስገባቸዋለን ” ያሉበትን ድምጻቸውን...
View Article