UNHCR-Ethiopians, Somalis flooding into Yemen despite conflict:
(AFP) – Nearly 100,000 Ethiopians and Somalis last year travelled by boat to Yemen despite the conflict raging there, the UN said Tuesday, warning about the dangers of the journey. “Clearly it’s...
View ArticleEuropean Parliament resolution on the situation in Ethiopia
European Parliament resolution on the situation in Ethiopia (2016/2520(RSP)) B8‑0121/2016 The European Parliament, – having regard its previous resolutions on the situation in Ethiopia – having regard...
View Articleየኦሮምኛ ተናጋሪ አብያተ ክርስቲያን ኅብረት ጥያቄዎቹን አቀረበ-VOA Amharic
የኦሮሞ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያን ኅብረት መሪዎች ሰሞኑን ዋሺንግተን ዲሲ ተገኝተው ከኢትዮጵያ አምባሣደር አቶ ግርማ ብሩና ከዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤትና ከውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል፡፡ የኅብረቱ ፕሬዚዳንት ፓስተር ዶ/ር ገመቹ ኦላና ለቪኦኤ በሰጡት ቃለምልልስ በዩናይትድ...
View Articletoday in Addis Ababa during Timket Celebration – January 20, 2016...
ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የተቀሰቀሰው ህዝባዊ አመጽ የጥምቀትን በዓል ተከትሎ በመላው ኦሮሚያና በአዲስ አበባ ተደርጓል።በአዲስ አበባ በጥምቀት ክብረ በዓል ላይ የነበረው ተቃዎሞ ይህን ይመስላል ቪዲዮውን ይመልከቱ።…today in Addis Ababa during Timket Celebration – January 20, 2016...
View Articleዴሞክራሲ በኢትዮጵያ፡ የግማሽ ምዕተ ዓመት ጉዞ -(በዘላለም ክብረት)
ኢሕአዴግ ስልጣን ከያዘ ይሄው 25 ዓመታት እየሆነው ነው፡፡ ይሄም በጆን አቢኒክ ቋንቋ ኢሕአዴግን በኢትዮጵያ የሪፐብሊክ ታሪክ (ከዘውዱ አገዛዝ በኋላ) ለረጅም ጊዜ ስልጣን ላይ የቆየው ስርዓት ያደርገዋል፡፡ ኢሕአዴግ ወደ ስልጣን በወጣበት ወቅት የዓለም ፖለቲካዊ ምህዳር ከግራ ወደ ቀኝ ያደረገው ሽግግር ኢሕአዴግ ይዞት...
View ArticleEthiopia -European Parliament resolution of 21 January 2016 on the situation...
European Parliament resolution of 21 January 2016 on the situation in Ethiopia (2016/2520(RSP)) The European Parliament, – having regard to its previous resolutions on the situation in Ethiopia and to...
View ArticleUN experts urge Ethiopia to halt violent crackdown on Oromia protesters,...
GENEVA (21 January 2016) – A group of United Nations human rights experts* today called on the Ethiopian authorities to end the ongoing crackdown on peaceful protests by the country’s security forces,...
View Articleበኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ ቀጥሏል-VOA Amharic
በተለያዩ የኦሮሚያ ክልሎች በህዳር ወር ህዝባዊ ተቃውሞ ቀጥሏል።በምዕራብና በምስራቅ የኦሮሚያ ክልሎች በሚገኙ ከተሞች የመንግስት ወታደሮች ክልላችንን ለቀው ይውጡ፣ግድያ ፣እስራትና ድብደባ ይቁም የሚሉ ጥያቄዎች በማሰማት ላይ ናቸው። በመኢሶ ሲካሄድ የሰነበተው ተቃውሞ ሰባተኛ ቀኑን መያዙን የዘገበው ቪኦኤ ተመሳሳይ...
View Articleበሊቀ ጳጳሱ መኖርያ ቤት ቦምብ ፈነዳ ፤ አምስት የሀገረ ስብከቱ አላፊዎች እና ሠራተኞች ተጠርጥረዋል
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ በብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የደብረ ብርሃን መኖርያ ቤታቸው፣ ታኅሣሥ 26 ቀን 2008 ዓ.ም. ምሽት ቦምብ መፈንዳቱ ተገለጸ፡፡ በመንበረ ጵጵስናው የሊቀ ጳጳሱ መኖርያ በሚገኘው ዕቃ ቤት አጠገብ የፈነዳው ቦምቡ፣ በብፁዕ አቡነ ኤፍሬምም...
View Articleእንደ አቶ አባይ ፀሃዬ አባባል በኦሮሚያ ውስጥ መንግስት ለወሰደው እርምጃ ተጠያቂው ኦ.ህ.ዴ.ድ ነውን ?
እንደ አቶ አባይ ፀሃዬ አባባል በኦሮሚያ ውስጥ መንግስት ለወሰደው እርምጃ ተጠያቂው ኦ.ህ.ዴ.ድ ነውን ?የኦሮሞን ህዝብ ማነው የዘረፈው? የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ በሚንስትር ማዕረግ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይ ፀሐዬ የመንግስት ደጋፊ ለሆነው ድህረ ገጽ ለሆርን አፌይርስ በሰጡት ቃለምልልስ...
View Articleበኦሮሚያ የሕዝቡ ተቃውሞ ቀጥሏል “የታሠሩ ይፈቱ፣ገዳዮች ለፍርድ ይቅረቡ፣ለሞቱት ቤተሰቦች ካሳ ይከፈል-VOA Amharic
በኦሮሚያ ክልል የተጀመረው ህዝባዊ ተቃውሞ ትላንትም ቀጥሎ ውሏል።የኦሮሚያ ክልል መስተዳደር እቅዱ መሰረዙን ከሁለት ሳምንታት በፊት ቢያስታውቅም ህዝቡ ማስተር ፕላኑ ተሰረዘ መባሉ የማታለያ ዘዴ ካልሆነ በቀር ለምን የታሠሩ አይፈቱም? ለምን ለሞቱ ሰዎች ቤተሰቦች ካሳ አይከፈልም? ሲሉ ይጠይቃሉ ሲል ቪኦኤ ምሽት ላይ...
View Articleመተማ እና ጋላባት- ድንበር አልባው የጠረፍ ፍቅር-(ቻላቸው ታደሰ)
መለስና አልበሽር ሰይጣናቸው ተነስቶባቸው የተኮራረፉ ጊዜ ለተወሰኑ ዓመታት በሁለቱ ፍቅረኛሞች- ጋላባት እና መተማ- ላይ ድንበሩን ጥርቅም አድርገው ዘጉባቸው፡፡ መተማን ለመጀመሪያ ጊዜ የተረገጥኳት ያኔ ከአስራ ሰባት ዓመታት በፊት በ1991 ዓ.ም ነበር፡፡ ያኔ መተማ ህይወት አልባ፣ ፀጥ ረጭ ያለች ከተማ ሆና ነበር፡፡...
View Articleህግ እና ደንብ የጣሰው ማነው? -(እያስጴድ ተስፋዬ)
ሞልቶ ሲንተረከክ እንሸሽገው ቢባል በየት በኩል; ሰብቶ ደልቦ እራፊ ሰውነቱን አልሸፍን ሲል አደባባይ ወጥቶ በሰው አይን መመታቱ አይቀሬ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ምንም አልፅፍም ብዬ ነበር….ለማን ነው የምፅፈው; ማንስ ምን አግብቶት ነው የምንፅፍለት; እያልኩ፡፡ ደግሞ ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮሀል አይነት...
View Article