Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

እንደ አቶ አባይ ፀሃዬ አባባል በኦሮሚያ ውስጥ መንግስት ለወሰደው እርምጃ ተጠያቂው ኦ.ህ.ዴ.ድ ነውን ?

$
0
0

እንደ አቶ አባይ ፀሃዬ አባባል በኦሮሚያ ውስጥ መንግስት ለወሰደው እርምጃ ተጠያቂው ኦ.ህ.ዴ.ድ ነውን ?የኦሮሞን ህዝብ ማነው የዘረፈው? የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ በሚንስትር ማዕረግ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይ ፀሐዬ የመንግስት ደጋፊ ለሆነው ድህረ ገጽ ለሆርን አፌይርስ በሰጡት ቃለምልልስ “የኦሮሞ ሕዝብ ያውቃል፡፡ ማን እንደዘረፈው፣ ማን እንደበደለው፣ ማን እንዳጉላላው፣ ማን እንደዘረፈው፣ ማን እንዳፈናቀለው ያውቃል” በማለታቸው ላይ በመረጃ የተደገፈ ዘገባ አቅርቧል።
“ይመልከቱት።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

Trending Articles