Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all 3774 articles
Browse latest View live

“ህዝቡ ሲፈልግ ያሳክመኝ፤ ያለበለዚያ ስሞት ይቅበረኝ”- ሳክስፎኒስት ጌታቸው መኩሪያ

$
0
0

4ba2a160e3ae857ca2c59c7cfea33d80_M
• በመላው ዓለም እየዞሩ በመስራት ከ5 ሚ. ብር በላይ አጠራቅመው ነበር
• እሳቸውና ባለቤታቸው በመታመማቸው ገንዘቡ በህክምና አለቀ
• አሁን ገቢያቸው ከቤት ኪራይና ከጡረታ 1500 ብር ገደማ ነው
• “ህዝቡ ሲፈልግ ያሳክመኝ፤ ያለበለዚያ ስሞት ይቅበረኝ”

ጌታቸው መኩሪያ በሳክስፎን ተጫዋችነቱ አንቱ የተባለ አንጋፋ ባለሙያ ነው፡፡ በማዘጋጃ ቤት፣ በብሄራዊ ቴአትርና በፖሊስ ሰራዊት የሙዚቃ ክፍል ከሙዚቃ ተጫዋችነት እስከ ዋና መምህርነት አገልግሏል፡፡በ1986 ዓ.ም ጡረታ ከወጣ በኋላ በሸራተን አዲስ ሆቴል ለስምንት አመታት የሰራው አንጋፋው ሙዚቀኛ፤ ከመቶ በላይ አገራትን በሥራ አጋጣሚ ዞሯል፡፡ አልቶ ክላርኔት እና ሳክስፎን አሳምሮ የሚጫወተው አርቲስቱ፤ ከሦስት አመታት ወዲህ በህመም ምክንያት ከሚወደው ስራው ርቆ የበርካታ ሆስፒታሎችን ደጃፍ ለመርገጥ ተገድዷል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ ከ81 ዓመቱ የእድሜ ባለፀጋ ከጌታቸው መኩሪያ ጋር በጤናው፣ በሙያውና በአጠቃላይ ህይወቱ ዙሪያ ሰፊ ቃለምልልስ አድርጋለች፡፡

የጤና እክል እንዳጋጠመህ ሰምቻለሁ፤ ህመምህ ምንድን ነው?
የልብ ችግር ቀደም ሲል ነበረብኝ፡፡ አሁንም ያው የልቤ ህመም ነው የተባባሰብኝ፡፡ በዚያ ላይ ሁለቱም እግሬ ታፋዬ ላይ አብጦ መራመድ አልቻልኩም፤ ብቻ ተደራርቦብኛል፡፡
ህክምና አላገኘህም እንዴ?
ፖሊስ ሆስፒታል በነፃ መታከም እችላለሁ፤ ግን እዛ ለበሽታዬ መፍትሄ አልተገኘም፤ ላንድማርክም ታክሜያለሁ፤ ውጤት አላገኘሁም፡፡ አሁን ይሄው ኮሪያ ሆስፒታል ዛሬ ሄጄ (ቃለ ምልልሱ ረቡዕ ነው የተደረገው) ውጤት ዘጠኝ ሰዓት ብለውኛል፡፡ እስኪ የሚሆነውን አያለሁ፡፡ እዚህ ካልተቻለ ታይላንድ ባንኮክ ሄደህ ትታከማለህ እያሉኝ ነው፡፡ እግዚአብሄር ያውቃል፡፡
አሁን ሙሉ በሙሉ መራመድ አትችልም?
አልችልም፡፡ በሰው ድጋፍ በምርኩዝ በስንት ችግር ነው የምንቀሳቀሰው፡፡
ስለዚህ ስራ እየሰራህ አይደለማ?
እንዴት አድርጌ… እግሬ አላላውስ ብሎኛል፡፡
በሙዚቃ ህይወት ምን ያህል ጊዜ አሳለፍክ?
ከ60 ዓመታት በላይ ቆይቻለሁ፡፡ በ1940 ዓ.ም ወዳጄነው ፍልፍሉ የሚባል ጓደኛዬና ተፈራ አቡነወልድን አይቼ ነው ወደ ሙዚቃው የገባሁት፡፡ ወዳጄነው ፍልፍሉ ጐበዝ ክላርኔት ተጫዋች ነበር፡፡ ተፈራም ከማዘጋጃ እስከ ብሄራዊ ቴአትርና እስከ ውጭው ዓለም ድረስ ብዙ ታሪክ የሰራ፣ ድንቅ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ አሁን ሁለቱም በህይወት የሉም፡፡ መጀመሪያውኑ ዋሽንት መጫወት፣ ሰርግ ላይ መጨፈር እወድ ነበር፡፡ እነተፈራን ሳይ ደግሞ ፍላጐቴ ጨመረና ማዘጋጀ ቤት ገባሁ፡፡ ከዚያ ትንሽ ሰልጥኜ የመንገድ ላይ ታምቡር (ድራም) አስያዙኝ፤ በኋላ እራሴን እያሻሻልኩ ወደ ክላርኔት ተሸጋገርኩ፡፡ ከክላርኔት ወደ ሳክስፎን አሻሻልኩ ማለት ነው፡፡
እዚያው ማዘጋጃ ቤት ተቀጠርክ ማለት ነው?
አዎ! ማዘጋጃ ቤት ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻልኩ ስመጣ፣ ደሞዝ የሁለት የሁለት ብር ጭማሪ ሲደረግ፣ ስንወዳደር ሁሉንም በልጬ ተቀጠርኩኝ፡፡ እነዚያ የበለጥኳቸው ልጆች ተናደው መንገድ ላይ ጠብቀው ደበደቡኝ (ረጅም ሳቅ…)
በጣም ተጐዳህ?
ድብደባው እንኳን እስከዚህም ነው፤ እንደው ነገሩ ነው እንጂ፡፡
የመጀመሪያው ቅጥር ደሞዙ ስንት ቢሆን ነው የሁለት ብር ጭማሪ የተደረገው?
(በጣም እየሳቀ)… ደሞዙማ አስር ብር ነበር፤ መጀመሪያ ስቀጠር፡፡ በውድድሩ እነሱን በልጬ 18 ብር ስለገባሁ አይደለም እንዴ ባልደረቦቼ ደበደቡኝ ያልኩሽ፡፡
ከዚያስ?
ከዚያማ እንዲህ እንዲህ እያልን… በሶስተኛው ዓመት በ1943 ዓ.ም መሆኑ ነው፡፡ ኮሪያ ዝመቱ ተባልን፡፡ በወቅቱ መንግስቱ ነዋይ ኮሎኔል ነበር፤ መጣና፤ “ይህችን ልጅ ተዋት፤ ጥይት አታባክኑ” ብሎ ነገራቸው፡፡ ተስፋዬ ሳህሉ (አባባ ተስፋዬ) ሲዘምት፣ እኔ ቀርቼ በሙዚቃው ቀጠልኩ፡፡ ከተስፋዬ ጋር ሌሎችም ዘምተዋል፡፡ ምክንያቱም እኔ ያን ጊዜ ቀልጣፋና ጐበዝ ነበርኩ፡፡ እነሱ ሰነፍ ስለሆኑ ዘመቱ ማለቴ ግን አይደለም፡፡
ለመሆኑ የሙዚቃ መሳሪያዎቹን ማን አሰለጠነህ?
እኔ ቀደም ብዬ ስትተዋወቂኝ እንዳጫወትኩሽ፣ ሳልማር ያስተማርኩ ነኝ ብዬሻለሁ፡፡ በቀለም ትምህርት እስከ ዘጠነኛ ክፍል ነው የተማርኩት፣ ከዚያ በላይ አልገፋሁም፡፡ የሙዚቃ መሳሪያዎቹን ያስተማሩኝ ግን ነርሲስ ናልቫንዲያን እና ዘልቤከር የተባሉ ሰዎች ናቸው፡፡ ከዚያ እራሴን እያሻሻልኩ በመሄዴ፣ የነርሲስ ረዳት ሆኜ በመምህርነት በርካታ ሰዎችን አስተምሬያለሁ፡፡
በወቅቱ ደራራ ባይሳ የተባለ በኋላ ስሙን ቀይሮ ተድላ ተብሏል፤ እሱ ጐበዝ ሳክስ ተጫዋች ነበር፤ ሁለተኛ እኔ ነበርኩኝ፤ በጥረቴ አንደኛ ሆኜ ረዳት መምህር ሆንኩኝ፡፡
ከማዘጋጃ ቤት በ1948 ወደ ብሄራዊ ቴአትር ቤት ተዛወርክና በርከት ላሉ አመታት እዚያ ሰራህ፣ ከዚያም ወደ ፖሊስ ሙዚቃ ክፍል ገባህ፡፡ እስኪ ሂደቱን አስታውሰኝ?
ልክ ነው በ1948 ብሄራዊ ቴአትር ከገባሁ በኋላ ለ17 አመታት ሰርቻለሁ፡፡ ጥሩ ጊዜ ነው ያሳለፍኩት፡፡ ከዚያ ወደ ፖሊስ የተዛወርኩት የነርሲስ ረዳት መምህር ሆኜ ነው፤ መቼም ፖሊስ ውስጥ እኔና ሂሩት በቀለ ከሌለን ቤቱ አይደምቅም ነበር፡፡ እኔና እሷ ፖሊስን ፖሊስ አሰኝተነው ነው ያለፍነው፡፡ ለበርካታ አመታት አስተማሪም ተጫዋችም ሆኜ ጡረታ እስከወጣሁበት ጊዜ ድረስ አገልግያለሁ፡፡
በ1986 ዓ.ም ነው ጡረታ የወጣኸው አይደለም?
ልክ ነው ከመንግስት ለውጥ ከሦስት አመት በኋላ ነው ጡረታ የወጣሁት፡፡
ፖሊስ ሙዚቃ ክፍል ምክትል መምህር ሆነህ ስትሰራ ዋናው መምህር ነርሲስ ናልቫንዲያን በመሞታቸው፣ ዋና መምህር ሆነህ ነበር፡፡ ለመሆኑ የ18 ብር ደሞዝህ ስንት ደረሰ?
ነርሲስ ሲሞት እኔ ዋና መምህር ሆንኩኝ፡፡ ደሞዙ 800 ብር ነበር፡፡ የእሱ ደሞዝ እንዲከፈለኝ ከተደረገ በኋላ ተስፋዬ አበበ አብሮ ለፍቷል፤ በጀት ውስጥ ይግባ ተባለና የኔ ደሞዝ ለሁለት ተከፍሎ፣ እኔ 600 ብር ሆነ ደሞዜ፡፡
ዶ/ር አርቲስት ተስፋዬ አበበ ናቸው?
አዎ፡፡ እሱንም እንደኔ ረስተውት ነበር፡፡ አሁን አስታውሰው ዶ/ር አድርገውታል፤ እውነት ለመናገር ይገባዋል፡፡ ዘግይተውም ቢሆን ይህን ክብር ስለሰጡት ደስ ብሎኛል፡፡
ጡረታ ከወጣህ በኋላ ሸራተን መስራት እንደጀመርክ ይታወቃል፡፡ ከዚያም ከመቶ በላይ የዓለም አገራትን በስራ መዞርህንም አውቃለሁ፡፡ እስኪ ስለሱ አጫውተኝ?
ልክ ነው ሸራተን ገብቼ ስጫወት የፈረንጅ መአት ይመጣ ነበር፡፡ እኔ እንደነገርኩሽ ብዙ ቋንቋ አልችልም፤ በማህሙድ አህሙድ አስተርጓሚነት ከፈረንጆቹ ጋር ተነጋገርኩና ውጭ መሄድ ጀመርኩ፡፡ ብቻ ምን አለፋሽ… ወደ 104 አገራትን አይቻለሁ፡፡ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ሆላንድ፣ አሜሪካ፣ እንግሊዝ… ከመላኩ በላይ ጋር እየዞርን፣ ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ አሰኝተናታል፡፡ አሜሪካ እንኳን ሰባት ስቴት ውስጥ ስራዬን አቅርቤያለሁ፡፡ እስራኤልም እንዲሁ… ብቻ አሁን የማስታወስ ችሎታዬ ቀንሷል… ድፍን አለምን ዞሬያለሁ፡፡
የማስታወስ ችሎታዬ ቀንሷል ስትል… ለእርጅና እጅ ልትሰጥ ነው እንዴ?
ኧረ የለም አልሰጥም፤ ገና የ81 አመት አፍላ ጐረምሳ እኮ ነኝ፡፡ በ1927 እኮ ነው የተወለድኩት፡፡
ክፍለሀገር ነው የተወለድከው?
አዎ፡፡ ይፋትና ጥሙጋ ነው፡፡ ልጅ ሆኜ ነው አዲስ አበባ የመጣሁት፤ እስከ ዘጠኝ ተምሬ እንደነገርኩሽ ወደ ሙዚቃው ገባሁ፡፡
ከ100 በላይ የአለም አገራትን ስትዞር መቼም ጥሪት መቋጠርህ አይቀርም ብዬ አስባለሁ፡፡ አሁን ያገኘሁህ ግን በሰዎች እርዳታ ስትታከም ነው፡፡ አሁን ምንም ንብረት የለህም ማለት ነው?
እንዳልሽው ጥሪት ቋጥሬ ነበር፡፡ ለልጆቼም ለጥቂቶቹ ላዳም ገዝቼ ሰጥቼ ነበር፡፡ መለስተኛ ቤትም አለኝ፡፡ ነገር ግን ባለቤቴም እኔም ታመን ያልሄድንበት ሆስፒታል፣ ያልታከምንበት ሀኪም ቤት የለም፡፡ ግን ገንዘቤን አሟጥጬ ከመጨረስ በቀር መፍትሄ አላገኘሁም፤ በመጨረሻ ከስድስት ወር በፊት ባለቤቴ አረፈች፡፡ (በጣም ትካዜ ውስጥ ገባ) ገንዘቤ ሲያልቅ መልሼ ፖሊስ ሆስፒታል አስገብቻት ነበር፡፡ የልብ ህመም ነበረባት፤ አልዳነችም፡፡ ምን አለፋሽ… ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ አጠራቅሜ ነበር፤ አሁን ይሄው መላኩ ነው እየደገፈኝ ያለው፡፡
ብዙ ልጆች እንዳሉህ ሰምቻለሁ፤ አይረዱህም?
ዘጠኝ አካባቢ ልጆች አሉኝ፤ የቁጥራቸው መብዛት ፋይዳ የለውም፡፡ በአጭሩ ለራሳቸውም በቂ ኑሮ እየኖሩ አይደለም፡፡
ከሸራተን ስራ ያቆምከው ለምን ነበር?
ሸራተን እየሰራሁ እንዳልኩሽ ለስራ ብዙ ጊዜ ወደ ውጭ እወጣ ነበር፡፡ “እዚህ እየሰራህ እንዴት ውጭ ሄደህ አንድና ሁለት ወር እየቆየህ ትመጣለህ?” አሉኝ፡፡ ታዲያ ስራ ላልሰራ ነው፤ ከፈለጋችሁ ተውት እንጂ ውጭ መሄዴን አላቆምም ስል፣ ለሼህ አላሙዲን ነገሩት እና አቀያየሙን፡፡ እንደውም እሱ የገዛልኝን ሳክስፎን እንመልስልሃለን ብለው ወስደው ሸጡት፡፡
እነማን ናቸው የሸጡት?
የኔ ልጅ ተይው እከሌ ነው እከሌ ነው ማለቱ ጥቅም የለውም፡፡ ስም ለመጥራትም ያስቸግራል፡፡ ብቻ ያልኩሽ ሆኗል፡፡ እኔም በጣም ተቀየምኩኝ፡፡
እና አሁን ሳክስፎን የለህም?
ኧረ ደንበኛው ሳክስፎን ነው ያለኝ፡፡ ክላርኔትም አልቶም አለኝ ሶስትና አራት መሳሪያ ነው የምጫወተው፡፡ ይሄው ሶስት አመት ስታመም ተረስቼ ቀረሁ፤ ጤናው ቸገረኝ እንጂ መሳሪያው አለኝ፡፡ አሁን ለብሄራዊ ቴአትር 60ኛ አመት በዓል እኔና መርአዊ ስጦት በተቻለን መጠን አንድ ሙዚቃ ለመጫወት አስበናል፤ ከተሻለኝ ማለቴ ነው፡፡ ያው እሱም ልቡን ያመዋል እንደሚታወቀው፡፡
አሁን ከማን ጋር ነው የምትኖረው? ማንስ ነው የሚጦርህ?
አንድ ሴት ልጅ አለችኝ፡፡ እሷ ብቅ እያለች ታየኛለች፤ በቃ ከሰራተኛ ጋር ነው የምኖረው፡፡
የገቢ ምንጭህ ምንድነው?
ቤት አለኝ ብየሽ የለም፤ ሁለት ትንንሽ ክፍሎች አከራያለሁ፤ ከእነሱ ወደ አንድ ሺህ ብር አካባቢ አገኛለሁ፡፡ ጡረታዬ አሁን በጭማሪው ሁለት መቶ ብር ተጨምሮልኝ ወደ አምስት መቶ ከፍ ብሏል፤ እሷን እሷን እያደረግሁ ነው የምኖረው፡፡
ለህክምና ባንኮክ ያልከውስ…?
እንኳን ባንኮክ ሄጄ የምታከምበት አሁን ሃኪም ቤት የምመላለስበትንና የምታከምበትን እንኳን የሚከፍልልኝ ይሄው መላኩ በላይ ነው፡፡ እንግዲህ ፈጣሪ ያውቃል፡፡
ብዙዎቹ የአገር ባለውለታዎች በህመምና በገንዘብ ማጣት ሲቸገሩ ብዙ አያገኙም፤ “ሲሞቱ ግን ቀብራቸው ይደምቃል” ይባላል፡፡
ልክ ነው፡፡ እኔ አንድ የምወደው አባባል አለኝ፤ “ከሞተ ጀነራል የቆመ ወታደር ይሻላል” የሞተን ሰው ጀነራል ከማድረግ፣ ለቆመው ወታደር እንክብካቤ መስጠት ተገቢ ይመስለኛል፡፡ ምክንያቱም አንድ ሰው ከሞተ በኋላ ጀነራል፣ ሚኒስትር፣ ደጃዝማች እያሉ ማሞካሸትና መካብ የወሬ ጋጋታ ብቻ ነው የሚሆነው፡፡ ስለዚህ ያን ያህል ክብር ከሰጡት በቁም የሚያስፈልገውን እንክብካቤ ማድረግ ተገቢ ነው፡፡ እኔም አሁን ታምሜ ብረሳም ሲሻለኝ ብቅ ብዬ ህዝቡን አለሁ እለዋለሁ፡፡ ህዝቡ ራሱ እንደሚያሳክመኝ አምናለሁ፡፡ እዚያ ከመድረሴ በፊት ግን ሁሉም በየእምነቱ እሱ እንዲምረኝ ይፀልይልኝ፡፡
እስኪ ማዘጋጃም ብሄራዊ ቴአትርም ፖሊስ ክበብም ስትሰራ ያጋጠመህና የማትረሳቸው ፈገግ የሚያሰኙ፣ የሚያሳዝኑ ገጠመኞች ካሉህ አጫውተኝ…
አንዱ ቀደም ብዬ የነገርኩሽ ነው፡፡ ማዘጋጃ ቤት ተወዳድረን ሳሸንፋቸውና ደሞዜ 18 ብር ሲገባ ባልደረቦቼ የደበደቡኝን አልረሳውም፡፡ እንደውም ሳስታውሰው ያስቀኛል፡፡ ሌላው ፖሊስ ሙዚቃ ክፍል ውስጥ እያለሁ የሚሊታሪ ልብስ እለብስ ነበር፤ ቅጥሬ ግን በሲቪል ነው፡፡ የሚሊታሪውን ልብስ ስለብስ ግን ከጀነራሉ የበለጠ ያምርብኛል፡፡ ሲያዩ የማእረግ ምልክት የለውም፤ ምንድነው ማእረግህ፤ “ኮሌኔል ባሻ” እላለሁ፡፡ ሌላውም ሲጠይቀኝ፤ “ኮሎኔል ባሻ” እላለሁ፡፡ ይሄ በሰራዊቱ ውስጥ የሌለ ማእረግ ነው፤ ግን እነሱ ይኑር አይኑር አያውቁትም፡፡
ይሄን የምለው ናቅፋ አልጌና እና አውራሮ ስሄድ ነው፡፡ ሌላ ጊዜ ሲጠይቁኝ፤ “አሁንማ ጀነራል ባሻ ሆኛለሁ” ስል አንድ ችኩል የሆነ ኮሎኔል አያሌው አበበ የሚባል አለቃ ነበረኝ፤ “ዝም በሉት፤ እንዲህ የሚባል ማእረግ የለም፤ እሱ ሲቪል ነው” ብሎ አዋረደኝ እልሻለሁ (ረጅም ሳቅ…)
ታዲያ ያኔ ጦር ሰራዊቱ አዲስ ማእረግ የመጣ እየመሰለው፤ “ጀነራል ባሻ” እያለ ወታደራዊ ሰላምታ ገጭ ያደርግልኛል፡፡ እኔም ምላሹን እሰጥ ነበር፡፡
አንዴ ደግሞ ሱዳን ሄጄ ሙቀቱ ሲያስቸግረኝ ሻወር ለመውሰድ ገንዳውን ውሃ ከፍቼ እየሞላሁ፣ እዚያው ባለሁበት እንቅልፍ ጭልጥ አድርጐ ወሰደኝ፡፡ ውሃው ከገንዳው አልፎ እስከ ውጭ ድረስ ይፈሳል ለካ፡፡ ሰራተኞቹ እንደምንም በመስታወት ተንጠራርተው ሲመለከቱ፣ ውሃው ውስጥ ተኝቻለሁ፡፡ “ወፍራም ሰው ገንዳ ውስጥ ሞቷል” ብለው መጮህ ጀመሩ፡፡ ከዚያ በሩን በሃይል ክፍት ሲያደርጉት፣ ብንን ብዬ ተነሳሁ፡፡ “አስደነገጥከን እኮ” ብለው ጮሁ፤ ይሄ ብሄራዊ ቴአትር ስሰራ ሱዳን ሄጄ ነው የተከሰተው፡፡
አሁን ከድሮ ጓደኞችህ ጋር ትገግኛለህ… ትጠያየቃለህ?
አዎ ከድሮ ጓደኞቼ ጋር አልፎ አልፎ እንጠያየቃለን፤ በተለይ ከመርአዊ ስጦት ጋር፡፡ ከግርማ፣ ከተስፋዬ አበበ፣ ከአፈወርቅ ጋር እንገናኛለን፡፡ ማህበርም አለን፤ በብሄራዊ ቴአትር በኩል፡፡ በግልም የሽማግሌዎች ማህበር አለን፡፡ እኔ ስላመመኝ ነው እንጂ በየወሩ ቅዳሜ ቅዳሜ እንገናኝ ነበር፡፡
በወጣትነትህ ምን አይነት ባህሪ ነበረህ? ለመጀመሪያ ጊዜ ትዳር የመሰረትከው በቅርብ ካረፉት ባለቤትህ ነው ወይስ?
እኔ በወጣትነቴ ሌላ ሚስት ነበረችኝ፡፡ የመጀመሪያው ትዳሬ ጥሩ አልነበረም፡፡ አሁን በቅርብ ካረፈችው ባለቤቴ ጋር ከተጋባን 55 አመታችን ነው፡፡ ከመጀመሪያው ትዳሬ ሦስቱ ልጆች ቢወለዱም አብዛኛዎቹ ከዚህችኛዋ የተወለዱ ናቸው፡፡ የጨዋ ቤተሰብ ልጅና መልካም ሴት ነበረች፤ መልክና ቁመናዋም ሌላ የሚያሳይ አልነበረም፡፡ ከሷ በኋላ ወደዚህም ወደዚያም ሳልል፣ በሰላምና በፍቅር ነው የኖርነው፤ ሞት ለያየን እንጂ፡፡ ብቻ ነፍሷን ይማረው፡፡በኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት፣ በደርግ አሁንም በኢህአዴግ … በሦስት መንግሥታት ኖረሃል፡፡ በእነዚህ ሦስት መንግስታት የሙዚቃ ሁኔታ… አጠቃላይ የስርአቶቹ ሂደት በአንተ አስተያየት ምን ይመስላል?
እኔ እንግዲህ ሽማግሌ እንደመሆኔ የአድርባይነት ወሬ አላወራሽም፡፡
ይህችን አገር በስልጣኔውም ሆነ በሁሉ ነገር መሰረት ያስያዟት አፄ ምኒልክ እና ኃይለስላሴ ናቸው፡፡ በኋላ መንግስቱ ኃይለማሪያም የሚባል አገር አጥፊ መጥቶ፣ አገሪቱን እንዳልነበረች አደረጋት፡፡ አሁን ብዙ ሰው “መንግስቱ የሀገር ፍቅር አለው” ብሎ ይከራከራል፤ አገሩን የሚወድ ሰው ያንን ሁሉ የአገሪቱን ምሁራን ሰብስቦ ይጨርሳል እንዴ? እሱ የሚወደው ራሱንና ስልጣኑን ነበር፡፡ ከዚያ አገር አጥፊ መቼም አንደኛውን ኢህአዴግ ይሻላል፡፡ እንግዲህ ኢህአዴግንም ሆነ ደርግን ብወድም ባልወድም መብቴ ነው ግን ኢህአዴግንም የምነቅፍበት ብዙ ጐኖች አሉኝ፡፡
ለምሳሌ?
ለምሳሌ ኤርትራን አስገንጥሎ አገሪቱን የባህር በር በማሳጣቱ፣ አንቀፅ 39ን አምጥቶ ህዝብ በመከፋፈሉ ቅር እሰኛለሁ፡፡ ከተማዋም ብትሆን በእቅድ ብትገነባ ጥሩ ነው፤ ህዝቡ አሁን በመቶ ብር አንድ ፌስታል እቃ አይሸምትም፤ ነፃ ገበያ እየተባለ ማንም የሚፈነጭባት አገር ሆናለች፡፡ ይሄ ይሄ ቢስተካከል ኢህአዴግ ጥሩ ይሆን ነበር፡፡
ምህረቱን ይስጥህ… ጋሽ ጌታቸው፡፡
አመሰግናለሁ፡፡ እናንተም አስታውሳችሁኝ ስለመጣችሁ አመሰግናለሁ፡፡ አሁን አሞኛል እኔ ያቅሜን ያህል አገሬንና ህዝቤን አገልግያለሁ፤ ህዝቡ ቢፈልግ ያሳክመኝ፤ አለበለዚያ ስሞት ይቅበረኝ፡፡ ይሄው ነው አመሰግናለሁ፡፡
ምንጭ አዲስ አድማስ


South Sudan Rebel Leader Says President ‘Oblivious’ to Peace Deal

$
0
0

riek-machar-salva-kiir-reuters_650x400_41439934529
ADDIS ABABA: South Sudan’s rebel leader Riek Machar today accused the country’s president of ignoring and undermining a peace deal aimed at ending nearly two years of civil war.

Speaking to reporters in the Ethiopian capital Addis Ababa, Machar said violations of an internationally-brokered August 26 ceasefire had become commonplace.

“Salva Kiir is acting as if there are no agreements,” he said.

“We see more violations every day rather than moving forward toward the implementation of the agreement.”

Earlier this month Kiir ordered the number of regional states be nearly tripled from the current 10 to 28, rendering an agreed power-sharing formula redundant.

International backers of the deal, including Britain, Norway and the United States, said the move “directly contradicts” the government’s commitment to the peace deal, while the European Union called on Juba to “refrain from proceeding” on the reform.

“The creation of 28 states means that he’s oblivious to the peace agreement that was signed,” Machar said.

“We’ll dialogue with them even though we don’t think it’s practical. We’ll give it another go. We want to salvage the peace agreement,” he added.

South Sudan descended into bloodshed in December 2013 when Kiir accused Machar, whom he had sacked as his deputy six months previously, of planning a coup.

The violence has left tens of thousands of people dead and the impoverished country — the world’s youngest nation — split along ethnic lines.
ndtv.com

እሥር ቤት ውስጥ የሚገኙት የልብ ሐኪሙ የዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ጉዳይ

$
0
0

ዶ/ር ፍቅሩ ማሩና ሌሎችም ከሙስና ጋር በተያያዙ ክሦች እሥር ቤት ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ጉዳይ ለፊታችን ማክሰኞ፤ ጥቅምት 9/2008 ዓ.ም ተቀጥሯል፡፡ ጠበቆቻቸው ደንበኛቸው የተከሰሱበት መዝገብ አብረዋቸው ከተከሰሱት ሰዎች ጉዳይ ጋር የሚገናኝ ባለመሆኑ ተነጥሎ እንዲወጣና እንዲታይ እየጠየቁ ነው፡፡ከጠበቆቻቸው አንደኛው አቶ አበበ እሸቱ ለቪኦኤ በሰጡት ማብራሪያ ዶ/ር ፍቅሩ የተከሰሱት የሕክምና መገልገያዎችን ከውጭ ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ሊያስገቡ ሞክረዋል በሚል እና ተያይዞም የተነሣውን ክርክር ለማስዘጋት መደለያ ሰጥተዋል በሚል እንደነበረ ገልፀው ይሁን እንጂ ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ በተመሠረተባቸው ክሥ ጥፋተኛ አለመሆናቸውን ለፍርድ ቤት በሰጡት የዕምነት ክህደት ቃል ተናግረው እየተከራከሩ እንደሚገኙ አመልክተዋል፡፡

በጦማሪያኑ ላይ ዓቃቤ ሕግ ይግባኝ ማለቱን ሪፖርተር ገለፀ

$
0
0

12107780_1512167905763406_2572413332814840742_n
ከሚያዝያ 2006 ዓ.ም. ጀምሮ ላለፉት 18 ወራት በእስር ላይ የነበሩት ጦማሪያን፣ ጥቅምት 5 ቀን 2008 ዓ.ም. የተመሠረተባቸውን የሽብር ድርጊት ወንጀል ክስ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱ ተወሰነ፡፡

ከታሰሩ ጀምሮ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የመሠረተባቸውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ በነፃ እንዲሰናበቱና በዕለቱ እንዲፈቱ ትዕዛዝ የሰጠው ጦማሪያን አቤል ዋበላ፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ አጥናፍ ብርሃኔና በሌለችበት የተከሰሰችው ሶሊያና ሽመልስ ናቸው፡፡ ጦማሪ በፈቃዱ ኃይሉ የተከሰሰበት የወንጀል ሕግ ተቀይሮ እንዲከላከል ብይን ተሰጥቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ በሰጠው ብይን እንደገለጸው፣ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ ያቀረባቸው የሰውም ሆኑ የሰነድ፣ የኦዲዮና ቪዲዮ ማስረጃዎች እንደ ክሱ የሚያስረዱ ሆነው አልተገኙም፡፡ ወይም ምንም ዓይነት ቅርርብ የላቸውም፡፡ በመሆኑም መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱ ብይን ሰጥቷል፡፡

ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ግን ለፖሊስ በሰጠው የተከሳሽነት ቃል፣ ‹‹የኢትዮጵያ መንግሥት (ኢሕአዴግ) በምርጫ ወይም በሰላማዊ ትግል የሚወገድ ስላልሆነ፣ በሁከትና በሕዝባዊ አመፅ መወገድ አለበት፡፡ አምኜ እንደ ግብፅ ሁከትና ብጥብጥ በኢትዮጵያም እንዲከሰት ቀስቃሽ ጽሑፎችን ጽፌያለሁ፤›› ብሎ የእምነት ቃል መስጠቱን ፍርድ ቤቱ በንባብ አሰምቷል፡፡ ዓቃቤ ሕግ በተከሳሹ ላይ የሚያስረዱ ከኢንተርኔት ያቀረባቸው ጽሑፎችም፣ ተከሳሹ ለፖሊስ ከሰጠው ቃል ጋር ተያያዥነት እንዳላቸውና የሚደግፉ መሆናቸውን በመግለጽ እንዲከላከል ብይን ሰጥቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ብይን ከሰማ በኋላ የተከሳሾች ጠበቃ አቶ አመሐ መኮንን ለፍርድ ቤቱ ባቀረቡት አቤቱታ፣ ተከላከል የተባለው ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ይከላከል የተባለበት የሕግ አንቀጽ ዋስትና ስለማይከለክለው፣ አቅሙን ያገናዘበ ዋስ እንዲፈቀድለት ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም በዋስትና ጉዳይ ላይ ተወያይቶ ለማሳወቅ ለጥቅምት 10 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ዓቃቤ ሕግ በብይኑ ላይ ይግባኝ ስለማለቱ ተጠይቆ ፍርድ ቤቱ የሰጠው ብይን እርስ በርሱ እንደሚጋጭ በመጠቆምና የተሰጠው ብይን የቀረበውን ማስረጃ ያላገናዘበና በአግባቡ ያልተመዘነ መሆኑን በመግለጽ፣ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ማለቱን አስታውቋል፡፡

ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ብይን በሚመለከት አስተያየታቸውን የሰጡት ጠበቃ አመሐ መኮንን ‹‹ብይኑ ከግለሰብ ችሎታ አንፃር ከታየ በበለጠ በተሻለ ሁኔታ መተንተን ይቻል ነበር፡፡ ከፍርድ ቤቱ አቅም አንፃር ግን ብይኑ ሚዛናዊ ነው፡፡ መረጃዎቹን ከሕጉ ጋር በደንብ አገናዝበው ሠርተውታል፡፡ በአጠቃላይ ጥሩ ብይን ነው፤›› በማለት ገልጸዋል፡፡ ነገር ግን ሥጋት እንዳላቸው የተናገሩት አቶ አመሐ፣ ሥጋታቸው ደግሞ ፍርድ ቤቱ በነፃ እንዲሰናበቱ የሰጠውን ትዕዛዝ፣ ቀደም ብሎ በሌሎች ደንበኞቻቸው (እነ ሀብታሙ አያሌው) ላይ የተፈጸመው ዓይነት ድርጊት ይፈጸማል የሚለው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ በዕለቱ እንዲፈቱ ካዘዘ በኋላ፣ የማረሚያ ቤት ኦፊሰር የማስፈቻ ትዕዛዝ ወስዶ ለሚመለከታት የማረሚያ ቤቱ ሠራተኛ መስጠቱን መረጃ እንዳላቸው የተናገሩት አቶ አመሐ፣ የማረሚያ ቤቱ ሠራተኛ በተደጋጋሚ ስትጠየቅ ‹‹አልደረሰኝም›› ማለቷንም መስማታቸውን ተናግረዋል፡፡

በመሆኑም በፍርድ ቤት የተገኘውን መብት እንደገና የሚነፈግበት ወይም ሊነጠቅ የሚችልበት ዕድል ሊኖር እንደማይገባም አቶ አመሐ አስረድተዋል፡፡ ከአራትና ከአምስት ለማይበልጡ ጉዳዮች የፍትሕ ሥርዓቱን በጠረባ እየመቱ መጣል ለማንም እንደማይጠቅምም አክለዋል፡፡ ማተሚያ ቤት እስከገባንበት ጥቅምት 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ሌሊት ድረስ ጦማሪያኑ አለመፈታታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ምንጭ ሪፖርተር

Meleket – EBC Series Drama Part 28 (መለከት)

$
0
0

Meleket – EBC Series Drama Part 28 (መለከት) – Part 28 የዛሬውን ‹‹መለከት›› ተከታታይ ድራማ ክፍል 28 ተጭነው ይመልከቱት !!Meleket – EBC Series Drama Part 28 (መለከት) – Part 28 የዛሬውን ‹‹መለከት›› ተከታታይ ድራማ ክፍል 28 ተጭነው ይመልከቱት !!Meleket – EBC Series Drama Part 28 (መለከት) – Part 28 የዛሬውን ‹‹መለከት›› ተከታታይ ድራማ ክፍል 28 ተጭነው ይመልከቱት !!

Nebiyu Solomon – Afu Beyign – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015

$
0
0

Nebiyu Solomon – Afu Beyign – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015..የድምጻዊ ነብዩ ሰለሞን (ነባ) አዲስ የሙዚቃ ክሊፕ “አፉ በይኝ “ተጋበዙ።Nebiyu Solomon – Afu Beyign – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015..የድምጻዊ ነብዩ ሰለሞን (ነባ) አዲስ የሙዚቃ ክሊፕ “አፉ በይኝ “ተጋበዙ።Nebiyu Solomon – Afu Beyign – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015..የድምጻዊ ነብዩ ሰለሞን (ነባ) አዲስ የሙዚቃ ክሊፕ “አፉ በይኝ “ተጋበዙ።

Ethiopia, a Nation of Farmers, Strains Under Severe Drought

$
0
0

Ethiopia, a Nation of Farmers, Strains Under Severe Drought….”የገበሬዎች ምድር አሁንም ግን የሚርባት አገር ” ኢትዮጵያ በሚል ዘገባው ዘ ኒውዮርክ ታየምስ ሰለኢትዮጵያ ድርቅ የዘገበውን አለምነህ ዋሴ በዚህ መልኩ አቅርቦታል አድምጡት።Ethiopia, a Nation of Farmers, Strains Under Severe Drought….”የገበሬዎች ምድር አሁንም ግን የሚርባት አገር ” ኢትዮጵያ በሚል ዘገባው ዘ ኒውዮርክ ታየምስ ሰለኢትዮጵያ ድርቅ የዘገበውን አለምነህ ዋሴ በዚህ መልኩ አቅርቦታል አድምጡት።

Leza Listener’s Choice Award Ceremony –

$
0
0

Leza Listener’s Choice Award Ceremony – 2007,,,መስከረም 20 ቀን 2008 ዓ.ም የተካሄደው 5ኛው የለዛ የአድማጮች ምርጥ የኪነጥበብ ሽልማት ስነስርዓትን አስመልክቶ አዲስ ቲቪ ያቀረበውን ፕሮግራም ይመልከቱ።Leza Listener’s Choice Award Ceremony – 2007,,,መስከረም 20 ቀን 2008 ዓ.ም የተካሄደው 5ኛው የለዛ የአድማጮች ምርጥ የኪነጥበብ ሽልማት ስነስርዓትን አስመልክቶ አዲስ ቲቪ ያቀረበውን ፕሮግራም ይመልከቱ።


Abraham Wolde Thanks Supporters and Well-Wishers

Kalkidan Meshesha – Ema – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015

$
0
0

Kalkidan Meshesha – Ema – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015….ዛሬ የተለቀቀውን የድምጻዊት ቃልኪዳን መሸሻ አዲስ የሙዚቃ ክሊፕ “እማ” ን ተጋበዙ።Kalkidan Meshesha – Ema – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015….ዛሬ የተለቀቀውን የድምጻዊት ቃልኪዳን መሸሻ አዲስ የሙዚቃ ክሊፕ “እማ” ን ተጋበዙ።

Israel police hunt Eritrean’s attackers after Beersheba killing

$
0
0

Israel police hunt Eritrean’s attackers after Beersheba killing….የ19 አመቱ ኤርትራዊ ሙሉ ሀብቶም አሸባሪ ነው በሚል የእስራኤል ፖሊስ ተኩሶ ገደለው።
ወጣቱ ችግኞችን እያሳደገ በሚሸጥ ድርጅት ውስጥ ተቀጥሮ ይሰራ ነበር ህይወቱን ሊያጣ የቻለበት አካባቢ የተገኘው ፓስፖርት ሊያሳድስ መጥቶ ነው።
በወቅቱ እስራኤላዊያንን በስለትም በጥይትም የሚያጠቃ አሸባሪ ፖሊሶች ሲገድሉት በአካባቢው የነበረው ኤርትራዊውን ወጣት የአጥቂው ግብረ አበር ነው በሚል ፖሊሶች ሊተኩሱበት ችለዋል ተብሏል።
ሀብቶም በጥይት ተመቶ ሲወድቅ በስፍራው ላይ የነበሩ ሰዎች በወደቀበት በአሰቃቂ ሁኔታ በወንበር ደብድበው እረግጠውታል ያለው ፖሊስ
ወጣቱ በጥይት ተመቶ ሲወድቅ ጥቃት የፈጸሙ ሰዎችን ለፍርድ ለማቅረብ እያደንኳቸው ነው ብሏል፡፡አለምነህ ዋሴ በዚህ ዜና ዙርያ ያቀረበውን ዘገባ ያድምጡ።

Ethiopian aircraft wheel fall off shortly after take-off

$
0
0

Ethiopian aircraft wheel fall off shortly after take-off…ከአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ ይጓዝ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተነስቶ ጥቂት ከበረረ በኋላ አንዱ ጎማው ተነቅሎ ወደ መሬት በመውደቁ ተመልሶ ለማረፍ መገደዱንና በተሳፋሪዎች ላይ ምንም ጉዳት አለመድረሱ ታውቋል።ቪዲዮውን ይመልከቱEthiopian aircraft wheel fall off shortly after take-off…ከአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ ይጓዝ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተነስቶ ጥቂት ከበረረ በኋላ አንዱ ጎማው ተነቅሎ ወደ መሬት በመውደቁ ተመልሶ ለማረፍ መገደዱንና በተሳፋሪዎች ላይ ምንም ጉዳት አለመድረሱ ታውቋል።ቪዲዮውን ይመልከቱ

Netanyahu after mob beating: ‘No one will take law into his own hands’

$
0
0

2D8AB23900000578-0-image-m-9_1445267582853
Jerusalem (CNN)A day after a man went on a shooting rampage at a bus station in southern Israel, Prime Minister Benjamin Netanyahu spoke of the “continued struggle” amid a wave of violence, but asked people not to take justice into their own hands.

The remarks alluded to the death of an Eritrean migrant who was mistaken for a second attacker in the incident. Abtom Zarhom, 29, was shot by a security guard and then beaten by a mob. He later died of his injuries. Video of theincident was broadcast on Israeli television, stoking already-high tensions.

“A crowd who finds himself at the site (of an attack) should evacuate the area and let the emergency services do their job,” Netanyahu said in remarks Monday.

Israel is “a country of law. No one will take the law into his own hands. That’s the first rule,” he said.

The gunman killed an Israeli soldier and wounded 10 more people before police shot him dead.

“We are in a continued struggle,” Netanyahu said, adding that “this thing sometimes creates friction between citizens in the locations of the attacks.”

Though the attack in Beer Sheva comes at a time of increased violence between Israelis and Palestinians, it isn’t clear if the gunman was motivated by those tensions.

The gunman, Mohannad Al-Oqbi, was an Arab Bedouin citizen of Israel. Bedouins are their own ethnic subgroup, and some, but not all, Bedouins identify as Palestinian.

Beer Sheva is located in Israel and not in Palestinian territory.

Police have not discussed a motive, but some Bedouin groups have been at odds, at times violently, with Israeli authorities over issues of their own, according to the website of the Knesset, Israel’s parliament.

As the Eritrean man lay on the ground bleeding, people rattled by the shooting kicked and beat him and hit him with a bench, cell phone video showed.

Meles Zenawi about Ethiopian Flag

$
0
0

Meles Zenawi about Ethiopian Flag..መለስ ዜናዊ ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ምን ብለው ነበር?Meles Zenawi about Ethiopian Flag..መለስ ዜናዊ ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ምን ብለው ነበር?Meles Zenawi about Ethiopian Flag..መለስ ዜናዊ ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ምን ብለው ነበር?Meles Zenawi about Ethiopian Flag..መለስ ዜናዊ ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ምን ብለው ነበር?Meles Zenawi about Ethiopian Flag..መለስ ዜናዊ ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ምን ብለው ነበር?

Eskinder Nega Wins 2015 PEN Canada One Humanity Award

$
0
0

Eskinder Nega wins PEN Canada One Humanity award at 36th International Festival of Authors
Screen-Shot-2015-10-19-at-1.48.31-PM-628x340
TORONTO, Oct. 19, 2015 – The Ethiopian journalist Eskinder Nega will receive PEN Canada’s One Humanity Award on the opening night of the 36th International Festival of Authors (IFOA 36). The award, valued at $5,000, is presented at PEN’s annual gala to a writer whose work transcends the boundaries of national divides and inspires connections across cultures.

Mr. Nega, an independent journalist, was arrested in September 2011 under the provisions of Ethiopia’s Anti-Terrorism Proclamation for criticizing the detention of a prominent government critic, and disputing the government’s assertion that detained journalists were terror suspects. At his trial the judge reportedly accused Nega of using “the guise of freedom” to “attempt to incite violence and overthrow the constitutional order” through a popular revolt similar to those of the Arab Spring.

Convicted on June 27, 2012, Nega was sentenced to 18 years in prison. In December 2012 the United Nations Working Group on Arbitrary Detention said the sentence violated free expression and due process rights under international law. The UN group called for his immediate release. On May 2, 2013, the Ethiopian Federal Supreme Court upheld both the conviction and the sentence.

Nega is one of eight journalists and bloggers currently jailed in Ethiopia under the Anti-Terrorism Proclamation, according to PEN International’s case list. Six others were released in July 2015 after being held for periods ranging from 16 months to four years under the same legislation.

Since its 2010 UN Universal Periodic Review (UPR), Ethiopia has repeatedly used its Anti-Terrorism Proclamation to arbitrarily arrest, prosecute, and imprison independent journalists and opposition activists. Ahead of Ethiopia’s 2014 UPR, a shadow report by PEN International and the Committee to Protect Journalists found the Proclamation overbroad and inconsistent with international law. The use of the Anti-Terror Proclamation to stifle the independent media has been condemned both by regional human rights bodies and the UN.

The Ethiopian government has arbitrarily imposed restrictions on the distribution of broadcast and print licenses, the content and editorial position of news outlets, the freedom of movement of journalists, the accreditation of international journalists, and domestic access to international broadcasts and Internet content.

Since 1992, government pressure has forced at least 75 independent publications, overwhelmingly from the Amharic language press, to close. Although a large number of private publications continue to operate, less than a handful of publications cover politics with a critical perspective. A high number of journalists have fled the country as a result of government persecution.
source pencanada.ca


Rio Ferdinand: Alexis Sanchez has turned my sons into Arsenal fans

$
0
0

The Chilean’s scintillating form has prompted Ferdinand’s sons to switch allegiances
RIO_ALEXIS_3476451b
Rio Ferdinand has admitted watching Alexis Sanchez has turned his sons into Arsenal fans.
The former Manchester United defender was in attendance with his children to witness Arsenal’s 3-0 demolition of his former club, and it seems as though the Chilean’s contribution at the Emirates left a lasting impression on Ferdinand juniors.
Speaking to BreatheSport, Ferdinand admitted his sons arrived for the game as Manchester United fans, but left as Arsenal fans.”My boys came to the game in Manchester United tops, but they left asking for Alexis Sanchez shirts.”
The former Barcelona striker was the star man in an awesome Arsenal-blitzkrieg which saw the Gunners go three nil up within just twenty minutes of their home game with Manchester United.
Sanchez finished with an impressive brace, taking his tally for the season to six goals in eight Premier League appearances.Sanchez opened the scoring in Arsenal’s rout of Manchester United, deftly backheeling Mesut Ozil’s low cross past an advancing David de Gea.

His spectacular second came just moments later as the Chilean cut inside Matteo Darmian before firing the ball past into the roof of the net from all of 25 yards out.
The 26-year-old’s rich vein of form has reportedly made him a January transfer target for Real Madrid, according to the Daily Star.
Los Blancos are allegedly willing to pay £37.5 million plus winger Denis Cheryshev to land the Chilean international.
Arsenal will be hoping Alexis Sanchez can inspire the Gunners to another victory this week in their crucial Champions League tie with Bayern Munich.
source telegraph.co.uk

German anti-migrant protest: ‘We don’t want to be strangers in our own country’

$
0
0

Dresden, Germany (CNN)Every Monday evening in Dresden, thousands gather in front of the city’s Opera House. They carry German flags and sing nationalist songs with one goal: to stop refugees and migrants from coming to Germany.
0,,18792391_403,00
Thomas is one of them and this Monday he held a placard with a photoshopped picture of Chancellor Angela Merkel dressed in a Muslim headscarf.

He didn’t want to give his last name but he told CNN he fears Germany’s traditions are being eroded by Muslim migrants. “Every Monday night we come to gather peacefully. We are not Nazis. We don’t want to be labeled as Nazis and we don’t want to painted into the right-wing corner. We just don’t want to become strangers in our own country.”

The Dresden protests started almost exactly one year ago when Lutz Bachmann, a former professional footballer with a criminal record for burglary and assault, posted a Facebook rant against Turkish immigrants in Germany. That became the basis of PEGIDA or “Patriotic Europeans against the Islamization of the West.” What started as a small protest of a few hundred has grown into a weekly protest that now consistently draws thousands every Monday.The first few PEGIDA demonstrations last year drew massive counter-rallies that far out-numbered the anti-immigration crowds. At the time, PEGIDA’s founder — Bachmann — was dismissed as a far-right extremist. He was briefly forced to resign as the head of Pegida after a photo of himself posing as Hitler surfaced along with details of an online chat in which he referred to refugees as “animals.” He resumed his post a month later.
Yet the PEGIDA movement has not only outlasted its opponents, it is growing, fueled, in part, by public fears of the ongoing refugee crisis.

Germany is set to take in more than a million asylum-seekers this year, more than any other country in the European Union by far. At its highest point this summer, Germany saw more than 10,000 new arrivals a day, most of them arriving by train into Bavaria in the south of Germany. The government has responded by setting up mobile registration centers and distributing refugees across the country to share the load.
MORE:cnn.com/

Arsenal vs Bayern Munich 2-0 All Goals & Highlight | 20-10-2015【HD】

DANA PART 1 (season 4)

$
0
0

DANA PART 1 (season 4)..This is the Official Release of Episode 1 – Enjoy! ከረጅም ጊዜ መቋረጥ በኃላ የዳና ድራማ ምእራፍ 4 ክፍል 1DANA PART 1 (season 4)..This is the Official Release of Episode 1 – Enjoy! ከረጅም ጊዜ መቋረጥ በኃላ የዳና ድራማ ምእራፍ 4 ክፍል 1 DANA PART 1 (season 4)..This is the Official Release of Episode 1 – Enjoy! ከረጅም ጊዜ መቋረጥ በኃላ የዳና ድራማ ምእራፍ 4 ክፍል 1

ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በ20 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲለቀቅ ተወሰነ

$
0
0

12170404_1031991300165872_317411867_n
ጥቅምት 5/2008 አራቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን በነፃ እንዲለቀቁ ሲወሰን በወንጀለኛ መቅጫ ህግ 257/ሀ እንዲከላከል የተባለው በፍቃዱ ሀይሉ የዋስትና መብቱ እንዲከበርለት ጠይቆ በነበረው መሰረት ለዛሬ ጥቅምት 10/2008 ዓ.ም የዋስትናውን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ የሰጠው የልደታ ፍርድ ቤት በ20 ሺህ ብር ዋስ ወጥቶ ጉዳዩን በውጭ ሆኖ እንዲከታተል ወስኗል፡፡
ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ሰዓት በፍቃዱ ሀይሉ ከእስር ቤት አልወጣም።

Viewing all 3774 articles
Browse latest View live