Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all 3774 articles
Browse latest View live

ይድረስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለዶር ደስታ ወ/ጊዮርጊስ”ፍትህ ለመሀመድ !”ብለው ይጠይቁን ዘንድ በባንዴራው ብቻ ሳይሆን በልጆችዎ እንማጸንዎታለን!(ነቢዩ ሲራክ )

$
0
0

ይድረስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሴቶች ጉዳይ
ዳይሬክቶሬት ለዶር ደስታ ወ/ጊዮርጊስ
ለሁለተኛ ጊዜ ለቀናት ጉብኝት የውጭ ጉዳይ ትልቅ እንግዳ የሆኑት እርስዎ መምጣትዎን ሰምቻለሁ ፣ አምና ለተመሳሳይ ጉብኝት መጥተው ባረፉበት ሆቴል ተገናኝተን በሳውዲ ስደተኛ ስላለው ነባራዊ ሁኔታ፣ በተለይም በብላቴናው መሀመድና በአንድ የሳውዲ እስር ቤት ግፍ በተሰራበት ኢትዮጵያዊ ዙሪያ የፎቶ መረጃ አቅርቤ ሳጫውትዎ ተያይዘን ማልቀሳችን አይረሳኝም … ከዚያ ወዲህ አደርገዋለሁ ያሉት ሆኖ የማየት እድል ባይገጥመኝም ፣ ከፍ ያሉ የመንግስት ኃላፊ ነዎትና የዛሬም አጭር መልዕክቴን ላደርስዎ ግድ አለኝ …

kalkidantube.com52

ክብርት ዶር ደስታ ሆይ ፣ ገና 4 ዓመት ህጻን እያለ ግፍ ተፈጽሞበት ከሪያድ ኢንባሲ እስከ ጅዳ ቆንስላ ተወካዮች ለአመታት ድጋፍ ያላደረጉላቸውን የብላቴናው ቤተሰቦች የመጎብኘቱ እድል አሁንም እንዳምናው ዘንድሮም እንዳያመልጥዎ ፈራሁ … ይገርምዎታል ዛሬ ማለዳ ላይ ቀንቶን ሁለቱም ታዋቂ እለታዊ የእንግሊዝኛ ጋዜጦች አረብ ኒውስና ሳውዲ ጋዜጥ በሀኪሞች ስህተት ላለፉት 9 ዓመታት የተኮላሸ ፣ የተሰናከለውን ብላቴናውን መሀመድ አብድልአዚዝ አበሳና የእናቱን አቤቱታ በተገቢ መንገድ አስተናግደውልናል ! ጋዜጣው በማለዳው በእርስዎ ክፍል እንደደረሰዎምና እንደተመለከቱት እገምታለሁ ፣ መረጃው በሰፊው ሲሰራጭ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በአለም ዙሪያ የብላቴናውን መሀመድን በደል ሰምተው አዝነዋል ፣ ‪#‎JusticeForMohammed‬ ” ፍትህ ለመሀመድ! ” በማለት ፍትህ ርትዕን እየጠየቁለት ይገኛሉ !
ብላቴናው መሀመድ እርስዎ ካረፉበት ሆቴል የአንድ ኪሎ ሜትር ርቀት ካለው የዶር ፈቂ ሆስፒታል ተጋድሞ ይገኛል ፣ አስጎብኝዎ የሴቶች ማህበር ተብየዎችም ሆኑ የቆንስል ሰዎች ለምን ብላቴናው መሀመድን እንዲጎበኙ እንዳላደረጉ አልገባኝም … በተለይ እንደ ልጅ እናትነትዎ የታዳጊዎን አበሳ ፣ እንደ ሴትና እንደ ሴቶች ተወካይ ዳይሬክቶሬትነትዎ ሰብዕናዋን ለንዋይ ፍቅር ያልሸጠችውን እናት ሃሊማን ማግኘት በራሱ ለእርስዎ መታደል ነው … በሆስፒታል ሄደው ብላቴናው መሀመድንና የመሀመድን እናት ይጎብኙ ፣ በአልጋ ላይ ተንጋሎ ባደገው ህጻን የግፉን ልክ ፣ ከመሀመድ እናት ከሀሊማ ደግሞ ጽናትና የእምነት ጥንካሬን ይማራሉ ! የእናት የልጅና የቤተሰቡን የ9 ዓመት የመከራ ጉዞም ይረዱታል … ! እናም ብላቴናውን ይጎብኙት !
እደግመዋለሁ ብላቴናው መሀመድን ይጎበኙት ዘንድ አደራየ የጠበቀ ነው ፣ ሳውዲ ለምንም ይሁን ለምን ከመጡ አይቀር መሀመድን ጎብኝተው በነካ እጅዎ ስለበደሉ ለሳውዲ ከፍተኛ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃላፊዎች አቤት ይበሉልን ! ለፍትህ አካላትና ለሚመለከታቸው ባለስልጣናት በብላቴናው መሀመድ አብድልአዚዝ የተፈጸመውን ተዳፍኖ የከረመ በደል ያቀርቡልን ፣ ” ፍትህ ለመሀመድ !” ብለው ይጠይቁን ዘንድ በባንዴራው ብቻ ሳይሆን በልጆችዎ እንማጸንዎታለን!


‹‹በሕገ መንግሥቱ ውስጥ የአውራ ፓርቲ ሥርዓት ቦታ የለውም›› ዶ/ር አበራ ደገፋ፣ የሕገ መንግሥት ኤክስፐርት

$
0
0

ዶ/ር አበራ ደገፋ የሕገ መንግሥት ኤክስፐርት ናቸው፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መምህር የሆኑት ዶ/ር አበራ በሕገ መንግሥት ጉዳዮች ላይ በርካታ ሥራዎችን አሳትመዋል፡፡

ከቀናት በፊት ነሐሴ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. በሥራ ላይ ከዋለ 20ኛ ዓመቱን በደፈነው የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት፣ በተለይም ሕገ መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን በተሰጠው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ከአተገባበሩ ጋር በተገናኙ ጉዳዮች ላይ ሰለሞን ጎሹ ከዶ/ር አበራ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡

kalkidantube.com53

ሪፖርተር፡- ሕገ መንግሥቱ በሥራ ላይ ከዋለ በኋላ በአስተዳደር ጉዳይ ላይና በዜጎች አስተሳሰብ ላይ ምን ዓይነት መሠረታዊ ለውጥ አምጥቷል?

ዶ/ር አበራ፡- ሕገ መንግሥቱ ሲወጣ ብዙ ነገሮች ይለወጣሉ ተብሎ ተጠብቆ ነበር፡፡ ቃል የገባቸውን ነገሮች ወደ ተግባር ይለውጣል ተብሎ ተስፋ ተደርጎ ነበር፡፡ ከ20 ዓመት በኋላ ግን የተጠበቀውን ያህል ሕገ መንግሥቱ ለውጥ አላመጣም፡፡

ሪፖርተር፡- የሕገ መንግሥቱ ተግባራዊነት የተገደበበትን ምክንያት አንዳንዶች ከዲዛይን ጋር ሲያገናኙት ሌሎች ግን ከፖለቲካ ልሂቃኑ በጎ ፈቃድ ጋር ያዛምዱታል፡፡ ለእርስዎ ቁልፍ የችግሩ ምንጭ ምንድነው?

ዶ/ር አበራ፡- ዲዛይን በተደረገው የተቋማት ሚናና የግለሰቦች ተፅዕኖ መካከል ቀጥተኛ ግንኙነት አለ፡፡ በተለይ በኢትዮጵያ የግለሰቦች ሚና ቀላል አይደለም፡፡ ነገር ግን ከዲዛይንም አንፃር ሕገ መንግሥቱ ክፍተቶች አሉበት፡፡ ለምሳሌ የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ብንወስድ ይሠራቸዋል ተብሎ የተሰጡትን ተግባራት በስኬት ለመፈጸም በሚያስችል መልኩ ነው ወይ የተዋቀረው የሚለውን ብንመለከት፣ ያ ዓይነት ሥልጣን እንዳልተሰጠው ማየት ይቻላል፡፡ ምክር ቤቱ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የሚታቀፉበት ነው፡፡ ነገር ግን የእነዚህን ቡድኖች መብት ለማስጠበቅ የሚያስችል አወቃቀር የለውም፡፡ የመጀመሪያው ችግር ሕግ የማውጣት ሥልጣን የሌለው መሆኑ ነው፡፡ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር ሲነፃፀር ሥልጣን የለውም ማለት ይቻላል፡፡ በፌዴራል መንግሥት አወቃቀር የላይኛው ምክር ቤት የፌዴሬሽኑን መሥራች አባላት መብት ያስጠብቃሉ፡፡ በኢትዮጵያ ሁኔታ ክልሎችና ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች አንድ አይደሉም፡፡

በእርግጥ እንደ ኦሮሚያ ባሉ ክልሎች ሁለቱ ተደራርበው ይገኛሉ፡፡ አንቀጽ 39(3) ማንኛውም የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ ራሱን የማስተዳደር ሙሉ መብት አለው ይላል፡፡ ይሁንና የክልልነት ደረጃ የሌላቸው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ይህን መብት ለመጠቀም ይቸገራሉ፡፡ ሌላው የዲዛይን ችግር ሕገ መንግሥቱ ራሱ ለፌዴራል መንግሥቱ አብዛኛውን ሥልጣን የሰጠና ለክልሎች ደግሞ የተወሰኑትን የሰጠ መሆኑ ነው፡፡ የፋይናንስና የተፈጥሮ ሀብትን የመጠቀም ሥልጣን ለክልሎች የተሰጠው በተወሰነ መልኩ ነው፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የተሰጠውን ሥልጣን ነው ሊያስከብር የሚችለው፡፡ ባልተሰጣቸው ሥልጣን ላይ ሊሠራ አይችልም፡፡

ሪፖርተር፡- የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከማንነት ጥያቄ፣ ከግጭት አወጋገድ፣ ከጋራ ገቢና ከክልሎች ድጎማ፣ ከፌዴራል መንግሥቱ በክልል ጣልቃ ከመግባት ጋር በተያያዙና በመሰል ጉዳዮች ላይ በርካታ ሥልጣኖች ተሰጥቶታል፡፡ የተቋሙ አፈጻጸም ደካማ የሆነው በሥልጣን እጦት ሳይሆን በፖለቲካ ቁርጠኝነት ማነስ ነው በማለት የሚቀርበውን ክርክር እንዴት ያዩታል?

ዶ/ር አበራ፡- እነዚህም ሥልጣኖች ቢሆኑ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ብቻውን የሚጠቀማቸው አይደሉም፡፡ ለምሳሌ ያህል በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 62(9) ላይ ‘ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ መንግሥት በመጣስ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌዴራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል’ በማለት ለምክር ቤቱ ሥልጣን ይሰጠዋል፡፡ በነገራችን ላይ እንዲገባ ያዛል እንጂ በሚወጣበት ሁኔታ ላይ ውሳኔ ስለመስጠት ሕገ መንግሥቱ ምንም የሚለው ነገር የለም፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የፌዴራሉ መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣው አዋጅና የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴርን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣው አዋጅ ምክር ቤቱ ብቸኛው ወሳኝ እንዳልሆነ የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ ምክር ቤቱ ሳይጠየቅ የፌዴራል መንግሥቱ ጣልቃ የሚገባበት ዕድል ሁሉ አለ፡፡ የፌዴራል ሥርዓቱን ጠንካራና ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥልጣንና ተግባራት ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አልተሰጡም፡፡ የፌዴራል መንግሥቱ በተለይም የአስፈጻሚው አካል ሥልጣን ላይ ገደብና ቁጥጥር በማድረግ ለክልሎች ወይም ለብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት ጥብቅና በሚቆምበት መልኩ አልተደራጀም፡፡

ሪፖርተር፡- በሕገ መንግሥቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላትን የክልል ምክር ቤቶች በራሳቸው ወይም በቀጥታ በሕዝብ እንዲመረጡ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ተደንግጓል፡፡ በተግባር ግን ሕዝቡ በምርጫው ተሳትፎ እንዲያደርግ ተደርጎ አያውቅም፡፡ የክልል ምክር ቤቶች ደግሞ ሕገ መንግሥቱ ወደ ሥራ ከገባ ጀምሮ ተለውጦ በማያውቀው ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ተፅዕኖ ሥር ናቸው ተብለው ይታማሉ፡፡ ከዚህ አንፃር የፖለቲካ አካሄዱ ተፅዕኖ ከዲዛይን ችግር እጅግ የላቀ ነው በማለት የሚከራከሩትን እንዴት ያዩዋቸዋል?

ዶ/ር አበራ፡- የፖለቲካው ምኅዳርና የፓርቲው ሥርዓት የባሰ ችግር ፈጥሯል፡፡ የክልል ምክር ቤቶች በገዥው ፓርቲ ቁጥጥር ሥር ናቸው፡፡ ይኼ ቢለወጥ የተወሰነ ለውጥ ሊመጣ ይችላል፡፡ ነገር ግን ዋናው ነገር የፌዴሬሽን ምክር ቤት ድምፅን በድምፅ የመሻር (ቬቶ) መብት የሌለው መሆኑ ነው፡፡ ሕገ መንግሥቱንም የሚተረጉመው ጉዳዩ ሲቀርብለት እንጂ በራሱ ተነሳሽነት የክልሎች ወይም የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት ተነካ ብሎ አይደለም፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን ሕግ ያዘጋጀለት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው፡፡ ስለዚህ የራሱንም መብት ማስጠበቅ ያልቻለ ምክር ቤት ነው፡፡ በአጠቃላይ ነፃና ገለልተኛ ተቋም አልሆነም፡፡ አሁን ያለው የአንድ ፓርቲ ሥርዓት ብዙ ነገር አበላሽቷል፡፡ ይሁንና ወደ መድበለ ፓርቲ ሥርዓት ብንሸጋገርም የፌዴራል ሥርዓቱ ውጤታማ እንዲሆን የክልሎች ሥልጣን ሊጨምር ይገባል፡፡

ሪፖርተር፡- ዋነኛው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣን ሕገ መንግሥቱን መተርጎሙ ነው፡፡ ባልተለመደ መልኩ ይህ ሥልጣን የተሰጠበት ምክንያት ለእርስዎ አሳማኝ ነው?

ዶ/ር አበራ፡- አገሮች ሕገ መንግሥት ሲያረቁ ከሌሎች አገሮች መማር ቢኖርባቸውም፣ ለራሳቸው ልዩና ተጨባጭ ሁኔታ ትኩረት መስጠትም ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይሁንና የፌዴራል የመንግሥት አወቃቀርን የሚከተል ሕገ መንግሥት ሲረቀቅ ሊሟሉ የሚገቡ መሠረታዊ ሁኔታዎች አሉ፡፡ አንደኛው ሁኔታ የክልሎችን ውክልና የያዘው ምክር ቤት ወይ በሕግ ማውጣት ሒደቱ ሊሳተፍ ካልሆነም ውሳኔን በውሳኔ የመሻር መብት ሊያገኝ ይገባል፡፡ ሁለተኛው ሁኔታ በፌዴራል መንግሥቱና በክልሎች መካከል ግጭት ወይም አለመግባባት በሚኖርበት ጊዜ ነፃና ገለልተኛ ሆኖ የሚያስታርቅ አካል መኖር አለበት፡፡ ይኼ አካል የፍርድ ቤቶች ባህርያት ሊኖሩት ይገባል፡፡ እኔ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፖለቲካ ተቋም ስለሆነ ሕገ መንግሥቱን ሊተረጉም አይገባም የሚለውን ክርክር አልደግፍም፡፡ ሕገ መንግሥት የሕግ ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ሰነድም ነው፡፡

ሪፖርተር፡- የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚወክለው ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ቢሆንም፣ በተግባር የሚያንሸራሽረው የክልሎችን አቋም ነው የሚለውን ክርክር እንዴት ያዩታል? በድምፅ ደረጃስ ብዙ ሕዝብና ብሔሮች ያሏቸው ክልሎች በርካታ አባላት እንዲኖራቸው መደረጉን እንዴት ያዩታል?

ዶ/ር አበራ፡- ብዙ ብሔሮች ያላቸው ክልሎች በምክር ቤቱ የተሻለ ድምፅ አላቸው፡፡ እነዚህ በአንድ ክልል የሚገኙ ብሔሮች ተመሳሳይ አቋም ሊያንፀባርቁ ይችላሉ፡፡ ደቡብ ክልል በርካታ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ስላሉት በርካታ ተወካዮች በምክር ቤቱ አሉት፡፡ የኦሮሚያና የአማራ ክልል ተወካዮች ተደምረው ከደቡብ ያንሳሉ፡፡ ይኼ ውሳኔ አሰጣጡን ዴሞክራሲያዊ አያደርገውም፡፡ ይኼ ክልሎችን መወከል ለምን ብሔሮችን በመወከል ተቀየረ የሚል ጥያቄ ያስነሳል፡፡

ሪፖርተር፡- በተግባር ደረጃ የፌደራልና የክልል አስፈጻሚ አካል አባላት የሆኑ ሰዎች የክልል ፕሬዚዳንቶችን ጨምሮ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባል ሲሆኑ ይታያል፡፡ ይኼ በራስ ጉዳይ ላይ ዳኛ መሆን አይቻልም ከሚለው መርህ ጋር አይጋጭም?

ዶ/ር አበራ፡- የፖለቲካ ትኩሳት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ምክር ቤቱ የመሸሽ አዝማሚያ ያሳያል፡፡ እስካሁን ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጭ ነው ብሎ ውሳኔ የሰጠው በአቶ መላኩ ፈንታ የይግባኝ መብት ላይ ብቻ ነው፡፡ የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔውም በተመሳሳይ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ጠልቆ አይገባም፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትንና የአስፈጻሚውን አካል ውሳኔ ተገዳድሮ አያውቅም፡፡ ይኼ ዞሮ ዞሮ ከፖለቲካ ምኅዳሩ ጋር ይገናኛል፡፡

ሪፖርተር፡- የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር ለመደበኛ ፍርድ ቤቶች ከተሰጠው የዳኝነት ሥልጣን አንፃር ልዩነቱ በውል የተለየ አይደለም ተብሎ የሚቀርበውን ክርክር እንዴት ያዩታል?

ዶ/ር አበራ፡- ፍርድ ቤቶች ወይም የዳኝነት አካላት ራሳቸው ሥልጣናቸውን የሚያስከብሩ አይደሉም፡፡ እንኳን ተፈጥሯዊ ሥልጠናቸውን በመጠቀም ሊሟገቱ በግልጽ የተሰጠ ሥልጠናቸውንም የሚጠቀሙ አይመስሉም፡፡ በተለይ ጉዳዩ የፖለቲካ ትኩሳት ያለው በሚሆንበት ጊዜ ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት መምራትን ይመርጣሉ፡፡ ምክር ቤቱም ጉዳዮችን በአግባቡ የመመርመርና ውሳኔን በተቀላጠፈ ሁኔታ የመስጠት ሪኮርዱ ደካማ ነው፡፡ ሁለቱም ፍርኃት አለባቸው፡፡ በመሀል እየተጎዳ ያለው ጉዳዩ ውሳኔ እንዲያገኝ የሚጠይቀው ዜጋ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- በኢትዮጵያ የሚነሱ በርካታ ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄዎች ቢኖሩም፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ወይም ለአማካሪው የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ እስካሁን የቀረቡት በጣም ጥቂት ናቸው፡፡ ይህ አንዳንዶች ሕገ መንግሥቱ ገና ያልተፈተነ ነው እንዲሉ አድርጓቸዋል፡፡ እርስዎ በዚህ ይስማማሉ?

ዶ/ር አበራ፡- በቡድኖችም ሆነ በግለሰቦች ከሕገ መንግሥቱ ጋር የተገናኙ ቅሬታዎች ይኖራሉ፡፡ ለአንዳንዶች የማንነት ጥያቄ ይሆናል፡፡ ለሌሎች ደግሞ አዲስ የወጣው አዋጅ በሕገ መንግሥቱ የተረጋገጠውን መብት ነክቶ ሊሆን ይችላል፡፡ በምታነሳው ጥያቄ ሌላ ተጨማሪ ጉዳት ይደርስብኛል ብለህ ከሰጋህ ጥያቄ ለማቅረብና ሥርዓቱን ለመፈተን አትበረታታም፡፡ አንዳንድ ጉዳዮችም ከሕጋዊ መንገድ ይልቅ በፖለቲካ ሲፈቱ ነው የሚታየው፡፡ ነገር ግን መፍትሔው ሁሉንም የሚያስማማ ከሆነ ሁሉም ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ወይም ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት መሄድ አለበት ብዬ አላምንም፡፡ አስቀድሞ በሥራ ላይ የነበረው ሥርዓት ውጤታማ ሆኖ አዲሱ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት እንግዳ የሆነበት ሕዝብ ይኼኛውን መንገድ ውድቅ ሊያደርግ ይችላል፡፡

ሪፖርተር፡- በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ላይ ምርምር የሚሠሩ ምሁራን በርካታ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ይጠይቃሉ፡፡ ከዚህ በተቃራኒ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ደግሞ ሕገ መንግሥታዊ ማሻሻያን የመፍራት አዝማሚያ አለው ተብሎ ይተቻል፡፡ ይህን ተቃርኖ እንዴት ያዩታል?

ዶ/ር አበራ፡- ሕገ መንግሥት በመርህ ደረጃ የሕዝብ ነው፡፡ ሕዝቡ የባለቤትነት ስሜት ሊኖረው ይገባል፡፡ ስለዚህ ከሕገ መንግሥታዊ ቅቡልነት ጋር የተገናኘ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ካየነው ማንኛውም አካል ይኼ ሕገ መንግሥት ሊሻሻል አይገባም ሊል አይችልም፡፡ ማሻሻያ ጥያቄው ሕዝባዊ ድጋፍ ካለው ማንም በር ሊዘጋ አይችልም፡፡ ሕገ መንግሥታዊ ማሻሻያ የሚጠየቅባቸው ጉዳዮች በአብዛኛው በማርቀቅ ሒደቱ ጊዜም አወዛጋቢ የነበሩ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ለምሳሌ የመሬት ባለቤትነትና የመገንጠል መብትን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ያኔ በድምፅ ብልጫ የተሸነፉ አካላት በጊዜ ሒደት አብላጫ ድምፅ ሊኖራቸው ይችላል፡፡

ሪፖርተር፡- ቡድኖችም ሆኑ ግለሰቦች በእኩልነትና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ከዚች አገር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሕገ መንግሥቱ ምን ዓይነት ሚና ተጫውቷል?

ዶ/ር አበራ፡- ተጠቃሚነትን የምንለካው በምንድን ነው? የሚለው ወሳኝ ጥያቄ ነው፡፡ ተሳትፎና ተደራሽነት ይኼን ለመለካት ወሳኝ ነገሮች ናቸው፡፡ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለሁሉም ተደራሽ መሆን አለበት፡፡ አሁን ሁሉም እኩል ተጠቃሚ ነኝ ብሎ ይገምታል ወይ ብለህ መጠየቅ አለብህ፡፡ መሬት ከደሃው ይልቅ ሀብት ላለው ዜጋ ነው ተደራሽ እየሆነ ያለው፡፡ በኢትዮጵያ እየመጣ ያለው ልማት ማንን ነው ተጠቃሚ እያደረገ ያለው የሚለውም ጥያቄ መልስ የሚያሻው ነው፡፡ በቅርቡ ከተደረገው ምርጫ አንፃር የፖለቲካ ምኅዳሩ ጠቧል ሳይሆን ተዘግቷል የሚሉ እየተበራከቱ ነው፡፡ የፖለቲካ ሥልጣን ለሁሉም ተደራሽ መሆኑ ላይ የምርጫው ውጤት ጥርጣሬ ያስነሳል፡፡ ሕገ መንግሥቱ ግን ቃል የገባው ይህን ዓይነት ሥርዓት ለመፍጠር አይደለም፡፡ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት፣ የመደራጀት መብት፣ ፍትሐዊ የልማት ተጠቃሚነት መብት፣ ፍትሐዊ ውክልናን የሚያረጋግጥ ሕገ መንግሥት በተግባር ላይ ውሏል ወይ ብለን መጠየቅ አለብን፡፡ ጥርጣሬ ቢኖረኝም ሕዝቡ እንዲህ ነው የሚያስበው ብዬ ልናገር አልችልም፡፡

ሪፖርተር፡- አሁን ገዥው ፓርቲ የሚከተለው የልማታዊ መንግሥት ርዕዮተ ዓለም ከኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት ጋር የሚስማማ አይደለም በሚል የሚተቹ አሉ፡፡ የእርስዎ አቋም ምንድን ነው?

ዶ/ር አበራ፡- ሕገ መንግሥቱ በመሠረቱ የሊበራል አስተሳሰብ የሚያራምድ ነው፡፡ የሚያበረታታው የውሳኔ አሰጣጥ ሥርዓት ከታች ወደ ላይ የሚሄድ ነው፡፡ የሕዝብን ፍላጎት መሠረት አድርጎ የሚሄድ የውሳኔ አሰጣጥ ነው የዘረጋው፡፡ ልማታዊ መንግሥት ይኼን አሠራር የሚገለብጥና ከላይ ወደ ታች የሚወርድ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ውስጥ የአውራ ፓርቲ ሥርዓት ቦታ የለውም፡፡ ይኼ ሕገ መንግሥቱ ላይ የተቀመጡ በርካታ መርሆዎችን አላስፈላጊ የሚያደርግ ሥርዓት ነው፡፡ በኢሕዲሪ ሕገ መንግሥት ላይ የተቀመጠ ሥርዓት ነው፡፡ ልማታዊ መንግሥት በኢትዮጵያ ያሉትን እንደ ብሔር፣ ሃይማኖት፣ የፖለቲከ አመለካከትና መሰል ብዝኃዊነትን ለማስተናገድ የሚያስችል አይደለም፡፡ አንድ ወጥ አመለካከት በዚህች አገር ተረጋግጧል ማለት የሚያሳምን አይደለም፡፡

ሪፖርተር፡- በኢትዮጵያ ካለው የድህነት ሥር መስደድ አኳያ ያሉትን የተለያዩ ልዩነቶች በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለማስተናገድ መሞከር ከድህነት በፍጥነት ለመውጣት አያስችልም በሚል የሚቀርበውን ክርክር እንዴት ያዩታል?

ዶ/ር አበራ፡- ዴሞክራሲ የጋራ ራዕይ ላይ ያተኮረ አስተዳደር ይዘረጋል፡፡ የተለያዩ አመለካከቶችን በዴሞክራሲያዊ መንገድ ካስተናገድን ልማትን በፍጥነት አናመጣም ለሚሉ አካላት የማቀርብላቸው ጥያቄ ስለማን ልማት ነው የምታወሩት ነው፡፡ ስለ ሕዝቡ ልማት የሚያወሩ ከሆነ ይኼ አመለካከት ስህተት እንደሆነ ይረዳሉ ብዬ አስባለሁ፡፡ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብን ያልተመለከተ ልማትን እኔ ልማት ልለው አልችልም፡፡ አንድ ፓርቲ ሕዝቡ ላይ የሚጭነውና ሌላው አብዛኛው ዜጋ የማይጋራው፣ የተለዩ አመለካከቶችን የማያስተናግድ ልማትን ልማት ልለው አልችልም፡፡ አንድ ቡድን ስለልማት ያለውን አረዳድ ሌላው ላይ መጫን አለበት ብዬ አላምንም፡፡ ልማት መብት ተኮር መሆን አለበት፡፡ ሰው ሰው የሚሸትና ሰብዓዊነት ገጽታ የተላበሰ ልማት ነው ለኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት፡፡

ሪፖርተር፡- ሕገ መንግሥቱ ባለፉት 20 ዓመታት ከሄደበት ጉዞ የተሻለ በመጪዎቹ 20 ዓመታት እንዲጓዝ ምን መደረግ አለበት ይላሉ?

ዶ/ር አበራ፡- ለሁሉም ክፍት የሆነ የፖለቲካ ከባቢ ሁኔታን መፍጠር ዋናው ተግባር መሆን አለበት፡፡ ሕገ መንግሥቱ ያስቀመጠው የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ተግባራዊ መሆን አለበት፡፡ እያንዳንዱ ቡድንና ዜጋ የአገሪቱን ዕጣ ፈንታ የመወስን ዕድል እንዳለው ሊያምን ይገባል፡፡ ይህ ካልተፈጠረ የሕገ መንግሥቱ ቀጣይነትም ጥያቄ ውስጥ ይገባል፡፡ ካልሆነ ይህም ሕገ መንግሥት ዕጣ ፈንታው ከዚህ በፊት እንደነበሩት ይሆናል፡፡ ይኼ አካል ዕድል ካገኘ ይኼኛውን አንቀጽ ይቀይራል የሚለው ነገር አያዋጣም፡፡ የሕዝቡ ፈቃድ ከሆነ ሊከለከል አይገባም፡፡ አግላይ የሆነ ሥርዓት ይዞ መቀጠል አደጋ አለው፡፡
ምንጭ ራፖርተር

አደጋና ሃሺሽ ( አርአያ ተስፋማሪያም)

$
0
0

ከትላንት በስቲያ በሲልቨር እስፕሪንግ እመቤት የተባለች ኢትዮጵያዊት በደረሰባት የመኪና አደጋ ህይወቷ አልፏል። የሁለት ልጆች እናት የሆነችው እመቤት የነርስ ባለሙያ ነበረች። አደጋውን ያደረሰው አሽከርካሪ ቢሰወረም ነገር ግን በስፍራው የነበሩ ሃበሾች ተከታትለው ፎቶ በማንሳትና የመኪናውን ታርጋ በመፃፍ ለፖሊስ ሪፖርት ባደረጉት መሰረት በዛሬ እለት በቁጥጥር ስር ውሏል።….

9jk
ዛሬ ከቀትር በኋላ በዲሲ የሃበሻ ሰፈር መንገድ ዳር አንድ ወጣት እንቅልፉን ይለጥጣል። በዚህ ሃይለኛ የፀሐይ ንዳድ እንዲህ አቅሉን ስቶ የተኛበት ምስጢሩ አደንዛዥ እፅ በመውሰዱ እንደሆነ የሚያውቁት ነገሩኝ። «ፒዛሮ» የተባለ ከቻይና የሚገባ አደንዛዥ እፅ አለ። የዲሲ መንግስት በቅርቡ አዲስ ህግ አውጥቷል። ይህ እፅ ሲሸጥ የተገኘ 10ሺህ ብርና 5 አመት እስር ይከናነባል። ምክንያቱም አደንዛዥ እፁ በሰውነት ውስጥ ያለውን ኦክሲጅን በማውረድ ለህልፈት ስለሚዳርግ ነው። ሶስት ሃበሾች ሞተዋል። 15 ጥቁር አሜሪካውያን በአንድ ስፍራ አስክሬናቸው ተነስቶዋል። በገዛ ነፍስ ላይ መፍረድ!?…

Hit-and-run victim remembered as ‘intelligent, kind, hard-working’-washingtonpostworking’

$
0
0

The woman who was killed Friday evening in a hit-and-run incident on Southern Avenue SE was a highly regarded physician’s assistant at the nearby United Medical Center who was lauded and praised by those who knew and worked with her.

Emebet Kebede, 56, of Lanham, Md., was “intelligent, kind, hard-working, respectful,” said Russom Ghebrai, her supervisor at the hospital.

He said she “ dedicated her life to the community” served by the medical center, which is the only hospital in the city east of the Anacostia River, and is located in an area generally regarded as medically underserved. She “chose to be there,” Ghebrai said.

She served the community “with all her heart,” Ghebrai said, with no hesi­ta­tion or limitations.

On Friday evening, she had finished work and was on her way home, Ghebrai said.

Normally, he said, she would have driven. But her car was not working, he said, and she decided to walk to the nearby Metro stop.

According to the police account, she was halfway across Southern Avenue when she was struck at 6:10 p.m. She died at a hospital.

Police said she was hit by a car that was heading northeast on Southern Avenue. A “person of interest” and a “vehicle of interest” were being sought, they said Friday night. The vehicle was described as a “newer model black Chevrolet Tahoe.”

Kebede was born in the Ethio­pian capital, Addis Ababa, and studied to become a physician’s assistant at Howard University, Ghebrai said.

She had worked at the old D.C. General Hospital for 10 years before it closed, he said, and had been at United for 10 years.

She and her husband had two daughters, he said.

She was “a fantastic person,” said her husband, Michael Habte. She “lived to help people. Always, Everywhere. On the street. At home. Everywhere.”

(ALEMNEH WASSE NEWS) time for EPRDF TO ALTER FROM WITHIN AND TO REACH

$
0
0

time for EPRDF TO ALTER FROM WITHIN AND TO REACH….time for EPRDF TO ALTER FROM WITHIN AND TO REACH…..time for EPRDF TO ALTER FROM WITHIN AND TO REACH

Nati Haile – Reha “ሪሃ” (Official Video) – New Ethiopian Music 2015

$
0
0

Nati Haile – Reha “ሪሃ” (Official Video) – New Ethiopian Music 2015.Nati Haile – Reha “ሪሃ” (Official Video) – New Ethiopian Music 2015…..Nati Haile – Reha “ሪሃ” (Official Video) – New Ethiopian Music 2015

Arsenal vs Liverpool 0-0 2015 Highlights Premier League 24 -08-2015 Match Day Drama

$
0
0

Arsenal vs Liverpool 0-0 2015 Highlights Premier League 24 -08-2015 Match Day Drama…..Arsenal vs Liverpool 0-0 2015 – Philippe Coutinho Amazing Chance

voanews-Ethiopia American engineers and scientists (seaes) symposium

$
0
0

voanews-Ethiopia American engineers and scientists (seaes) symposium…ኢትዮጵያ አሜሪካውያን መሐንዲሶችና ሣይንቲስቶች-በአሜሪካ


Interview with Dr Melakou Tegegn – Pt I – SBS Amharic

$
0
0

Interview with Dr Melakou Tegegn – Pt I – SBS Amharic…ዶ/ር መላኩ ተገኝ፤ የ “State and Civil Society, Ethiopia’s Development Challenges” መጽሐፍ ደራሲ ስለ ልማትና ልማታዊ መንግስት ይናገራሉ።

THOMAS AYELE”አልመጣም ቀረሁኝ”Almetam Kerehugn – New Ethiopian Music 2015

$
0
0

Almetam Kerehugn A New Hot Single by THOMAS AYELE………….THOMAS AYELE”አልመጣም ቀረሁኝ”Almetam Kerehugn – New Ethiopian Music 2015

Ethiopia: 4.5m need food aid-timeslive

$
0
0

The number of Ethiopians who will need food aid by the end of this year has surged by more than 1.5 million from earlier estimates due to failed rains, the United Nations said.

Ethiopia needs an extra $230-million from donors to secure aid for a total of 4.5 million people now projected to require assistance this year. File photo Image by: PASCAL ROSSIGNOL / REUTERS

Ethiopia needs an extra $230-million from donors to secure aid for a total of 4.5 million people now projected to require assistance this year. File photo
Image by: PASCAL ROSSIGNOL / REUTERS


Ethiopia needs an extra $230-million from donors to secure aid for a total of 4.5 million people now projected to require assistance this year, the Office for the Coordination of Humanitarian Affairs, the World Food Programme and the UN children’s agency UNICEF said in a statement.

“The belg rains were much worse than … predicted at the beginning of the year. Food insecurity increased and malnutrition rose as a result,” said David Del Conte, the humanitarian agency’s acting head of office in Ethiopia, referring to the short, seasonal rainy season from February to April.

የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሎና ክስ ያልተነሳላቸው የዞን ዘጠኝ አምደኞች ጉዳይ-voanews

$
0
0

Zone9 bloggers….የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሎና ክስ ያልተነሳላቸው የዞን ዘጠኝ አምደኞች Zone9 bloggers..ጉዳይ….

It’s All In The Name For Gedion-rangers

$
0
0

DESPITE the club’s well-documented issues over the last few years, just the mention of the name ‘Rangers’ was enough to make Gedion Zelalem sit up and take notice.
The 18 year-old today became the 10th signing of an incredible summer transfer window at Rangers, and after completing his medical and tying up the final details on his contract, he sat down to speak exclusively to RangersTV.tv.

He began by explaining: “This is a great opportunity for me at a massive club. I was at the Hibernian game and the fans were incredible, so I’m looking forward to playing here.
“Playing in front of 50,000 fans will replicate what it will be like at Arsenal, and the media spotlight is also similar.
“The manager wants to play great football too, and they were all factors in my decision to come here.
“Everyone knows the name ‘Glasgow Rangers’ so right away I was interested.”
Having taken in yesterday’s clash with Hibernian at Ibrox as a spectator, Zelalem joined his new teammates for training at Auchenhowie this morning, and it didn’t take him long to settle into a new routine.
He continued: “The training is similar to what we do at Arsenal – everything is on the ground with possession-based stuff, so I’m getting used to it very quickly.
“The manager trusts young players – and you saw that in his time at Brentford. Jon Toral was on loan there last year, and he also plays for Arsenal, so I spoke to him and he had nothing but great things to say about the manager.
“Before I came, I had a look at the facilities the club has and they looked incredible, but you’re never sure until you are actually there.
“It’s definitely Champions League level though.”
Zelalem could hardly have picked a better game for his first visit to Ibrox than yesterday’s sold-out and raucous triumph over Hibs, and the young American was thoroughly impressed with what his new surroundings are like.
He added: “The supporters were magnificent. They didn’t stop singing for the full game and they really pushed the team on to get the win.”
Tagged under Gedion Zelalem Arsenal

ቴዲ ከሀገር ተሰደደ የሚል መራር ዜና ልንሰማ የምንችልበት ጊዜ እየቀረበ እንደሆነ ይሰማኛል(መሳይ መኮንን)

$
0
0

ህወሀት ቴዲ አፍሮን ከልክ በላይ እየገፋው ነው:: ለቴዲ የህወሀት ኢትዮጵያ አላስቀምጥ ብላዋለች:: ምናልባትም ቴዲ ከሀገር ተሰደደ የሚል መራር ዜና ልንሰማ የምንችልበት ጊዜ እየቀረበ እንደሆነ ይሰማኛል:: በግሌ በተለይ ሰሞኑን የሚደርሱኝ መረጃዎች የህወሀትን የዕብሪት ለከት ማጣት የሚያሳዩ ቴዲንም ከሚወደው ህዝብና ከሚሳሳላት ሀገሩ እንዲለያይ የሚገፋፉ ናቸው::
11295602_1445573362409558_1858372134183100706_n

ቴዲ መሰደድ እንደማይፈልግ የትኛውንም በደል ተቋቁሞ በሀገሩ መኖር ለምርጫም የማይቀርብ ጉዳይ እንደሆነ ባውቅም ትዕግስትም ልክና ድንበር አለውና የሰሞኑ ግፊትና ግፍትሪያ ከመራር ውሳኔ ሊያደርሰው እንደሚችል አምኜአለሁ::
ቴዲ ከእናቱ ቤት መሀል አዲስ አበባ እሱ ወደ ሚኖርበት ሲ ኤም ሲ በየጊዜው ሲመላለስ በደህንነቶች ታጅቦ: በመንገድ ላይ እያስቆሙ መከራውን አሳይተው በሚፈትሹት የህወሀት ሰዎች ተንገላቶ መሆኑ አስገራሚ ነው:: ቤቱ በደህንነቶች እጅ ላይ ወድቋል:: ዙሪያውን ይቆጣጠሩታል:: እንዳሻቸው እየጠሩ ያስፈራሩታል:: ከተቃዋሚዎች ጋር ትገናኛለህ በሚል ክብረ ነክ ምርመራ ያደርጉበታል:: በቅርቡ ባለቤቱ ታማ ወደ ኬኒያ ይዟት ሊሄድ ሲል መንቀሳቀስ የጀመረን አውሮፕላን እንዲመለስ አድርገው እንደ ወንጀለኛ በተሳፋሪ ፊት እየገፈተሩ ወስደውታል:: በተደጋጋሚ የውጭ ጉዞዎቹ እንዲሰረዙ አድርገዋል:: በርካታ ሌሎች ጥቃቶችን ፈጽመውበታል:: ለፊታችን አዲስ ዓመት በላፍቶ ያዘጋጀው ኮንሰርትም ሊሰረዝ እንደሆነ ከውስጥ ያገኘሁት መረጃ ያመለክታል:: በአዲስ አበባ ለህወሀት የሚጮሁ ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያዎች የላፍቶው ኮንሰርት የሚሰረዘው በስፖንሰር እጦት ነው በሚል ቢያራግቡም እውነታው ግን የምንመርጥልህን እንጂ የመረጥካቸውን ዘፈኖች አታቀርብም ብለው ጣልቃ በገቡ የደህንነት ሰዎች ግፊት ነው::
ቴዲን ህወሀት ከሀገር ገፍትሮ ሊያስወጣው እየሞከረ ነው:: መንፈሰ ጠንካራ የሆነው ቴዲ እስከአሁን በትዕግስት እየመከተ ነው:: ሰው ነውና መንግስትን የሚያክል ሃይል ተነስቶበት ብቻውን ይመክታል ማለት አይቻልም:: ከጎኑ መቆም ግድ ይላል:: ህወሀት ቴዲ ላይ አይደለም ሰይፍ የመዘዘው:: ትውልዱ ላይ ነው:: ኢትዮጵያዊነት ላይ ነው::

Ethiopia’s Genzebe Dibaba wants to take distance legacy to new lows-thenational

$
0
0

Born into athletics royalty in Ethiopia, middle distance runner Genzebe Dibaba is poised to win more glory for her illustrious family at the world championships in Beijing after years of indoor supremacy.

kalkidantube.com56
The younger sister of three-time Olympic champion Tirunesh Dibaba and Ejegayehu Dibaba, who won the 10,000m silver at the 2004 Athens Games, Genzebe stormed to a 1,500 metres world record at Monaco last month, eclipsing a 22-year-old mark that many thought might stand forever.

The dazzling run added to her four indoor world records, having set new marks in the 1,500m, 3,000m and two-mile events in an astonishing 15-day tour of Europe last year before adding the 5,000m in February.

Already boasting two world indoor titles, the Laureus sportswoman of the year would seem a certainty to finally clinch a long-awaited outdoor title, having long failed to meet expectations without a roof above her head.

Dibaba won her first world indoor title in 2012, with victory in the 1,500 at Istanbul, but has had more humble results outdoors and finished eighth in the final at the 2013 world championships.

“I wanted to train more for the outdoor season than the indoor season, so I changed my training totally,” Dibaba, 24, said prior to her record-setting win at Monaco.

“I already have natural speed which I don’t need to work on, so in training I’ve been working more on my endurance. Now I think I can run faster outdoors than I previously thought I was capable of.”

Like her champion sisters, Dibaba was born in Bekoji, a small town in the Ethiopian highlands which has produced more Olympic medal-winning performances than many countries combined.

She has taken to training with her male compatriots, given there are few women on the planet that can keep up with her.

She needed to draft in American 800m indoor world champion Chanelle Price to be a pacemaker for the first half of her record-breaking run at Monaco.

“I have been dreaming of an outdoor world record for ever,” Dibaba said after the race. “Now I want them all: the 1500, the 5000, even the 800.”

Claiming the 5,000 record would mean improving upon sister Tirunesh’s mark of 14 minutes 11.15 seconds, which was set at Oslo in 2008.

Genzebe ran a personal best of 14:15.41 in Paris last month but a cat-and-mouse race with compatriot Almaz Ayana, who owns the year’s best time of 14:14.32, put paid to a record attempt.

Dibaba has entered in both the 1,500 and 5,000 at Beijing but may pick one or the other.

Either way, she will not be satisfied with anything less than gold.

“Everybody expects me to win the gold medal,” she said.

“I have to do it, especially after what my sister has achieved. I have to do the same, if not better.”


Dina Anteneh – Nama – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015

$
0
0

Dina Anteneh – Nama – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015…….Dina Anteneh – Nama – (Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015

ገንዘቤ ዲባባ በኢትዮጵያ የተንሰራፋውን ፖለቲካዊ አድሎ፣ ፍርደ ገምድልነት፣ ምክንያታዊ ያልሆነ ውሳኔን፣ አድርባይነትን እና ቃላባይነትን ሁሉ አሸንፈሻል፡፡(ኢብራሂም ሻፊ)

$
0
0

ገንዘቤ ዲባባ ዛሬ ድልን ተጎናፅፋ የኢትዮጵያ ህዝብ ኩራት ትሁን እንጂ ቤይጂንግ ከመምጣቷ በፊት የተቀናጀ የስም ማጥፋት ሲካሄድባት እና የተለያዩ ውሃ የማይቋጥሩ ክሶች ሲቀርቡባት የከረመች አትሌት ናት፡፡ የዚህ የተቀናጀ የስም ማጥፋት እና ክስ አቀናባሪ ደግሞ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ (በዋናነት ዱቤ ጅሎ) ነበር፡፡ የቱታ እና ስኒከር ጫማ እርጥባን የሚጥልላቸው አንዳንድ “ጋዜጠኞች” ደግሞ የስም ማጥፋቱ እና የክስ ማርቀቁ ተባባሪዎቹ ነበሩ፡፡

kalkidantube.com58
ገንዘቤ ያለ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ፍቃድ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ላይ ተሳታፊ ሆናለች ተብላ ተከሳለች፡፡ አዎን በእርግጥም ገንዘቤ ያለ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ፍቃድ ዳይመንድ ሊግ ሮጣለች፡፡ ሞናኮ ላይ የዓለም 1500 ሜትር ሪከርድ ያሻሻለችው አትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ሳይፈቅድላት ነው፡፡ እዚህ ላይ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ “አትሩጡ” ቢልም ለምን አትሩጡ እንዳለ አጥጋቢ ምክንያት አልነበረውም፡፡ የቱታ እና ስኒከር እርጥባን ተቀባዮችን “ጋዜጠኞች” ምክንያትን ሰምተን የፌዴሬሽኑ ምክንያት ነው ካልን “ፋቲግ” (ድካም) እንደ ሰበብ ቀርቦ ነበር፡፡ እግዜር ያሳያችሁ ሞናኮ ላይ የዳይመንድ ሊግ ውድድሩ የተደረገው ጁላይ 17/2015 ነበር፡፡ ድካም እንደ ሰበብ የቀረበው ኦገስት 22/2015 ለሚደረግ ውድድር ነው፡፡ አንድ ውድድር ከወር በላይ ቀርቶት ገንዘቤን “አትወዳዳሪ……ትደክሚያለሽ” ማለት ምን ዓይነት ሙያዊ ውሳኔ ነው? አትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ይሄን ሰበብ አድርጎ በዓለም ቻምፒዮንሺፑ 1500 ሜትር እንደማትሮጥ አሳውቆ ነበር፡፡ ገንዘቤ የግድ እንደምትሮጥ ስታሳውቅም ያደራጃቸውን ጋዜጠኞች ተጠቅሞ “ፋቲግ…..ፋቲግ……..” እያለ ውርድ ከራሴ የሚመስል አይነት ማስታወቂያም ሲሰራ ሰንብቷል፡፡ በጣም የሚገርመው አሁን የዓለም ቻምፒየንሺፑን ድሎች እየተቆጣጠሩ የሚገኙት ከሞናኮ በኋላ በለንደን ጁላይ 24/25 (ሁለት ቀናት) አሸናፊ የነበሩ አትሌቶች ናቸው፡፡ ሞ ፋራህ፣ ዩሴን ቦልት እና ዳቪድ ሩዲሺያ ለዚህ እንደማስረጃ መነሳት ይችላሉ፡፡ እነዚህ ጋዜጠኞች ከገንዘቤ በኋላ ዳይመንድ ሊግ ለሮጡ የውጪ ሀገር ሯጮች “ፋቲግ” ሲሉ አትሰሙም፡፡ የእነርሱ እኮ ርቀቱ አጭር ነው የሚል ሰበብ እንዳይቀርብ ደግሞ ሞ ፋራህ ለንደን ዳይመንድ ሊግ የሮጠው 3000 ሜትር ነው፡፡ ይኽን ርቀት 7፡34.66 ፉት ብሎት ኦገስት 22/2015 የዓለም 10000 ሜትር ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ የ5000 ሜትር ውድድሩን በድል ለመወጣትም ቀናት እየተጠባበቀ ነው፡፡ “ፋቲግ” የሚለው ቃል ሞ ላይ አይሰራም ገንዘቤ ላይ ግን ይደሰኮራል፡፡
ገንዘቤ ከጓደኞቿ (ኢትዮጵያዊያን ሌሎች አትሌቶች) ጋር አልተለማመደችም ተብላ ተከሳለች፡፡ እኔ ደግሞ ይኽች ዕፁብ አትሌት ለምን ብቁ ባልሆነ አሰልጣኝ ትሰለጥናለች? ለምን ከብቃቱ ይልቅ ፖለቲካዊ ተቀባይነቱን በሚያስቀድም አሰልጣኝ ትሰራለች? ብዬ እጠይቃለሁ፡፡ ገንዘቤ በሞስኮው የዓለም ቻምፒዮንሺፕስ 1500 ሜትርን ተወዳድራ ስምንተኛ ከወጣች ወዲህ የወሰነችው ምርጡ ውሳኔ ከታታሪው አሰልጣኝ ጃማ አደን ጋር መስሯቷ እና የልምምዷን አጠቃላይ መልክ መቀየሯ ነው፡፡ ጃማ አደን ሱዳናዊውን አቡበክር ካኪን (800 ሜትር) የዓለም ሻምፒዮን እንዲሁም ፤ አልጄሪያዊውን ቶውፊቅ ማክሉፊን (1500 ሜትር) የኦሊምፒክ አሸናፊ ማድረግ የቻሉ ድንቅ አሰልጣኝ ናቸው፡፡ በቤይጂንጉ የዓለም ሻምፒዮን ከገንዘቤ በተጨማሪ ሙሳብ ባላ (800 ሜትር) እና አያልነህ ሱሌይማንን (1500 ሜትር) የመሳሰሉ ምርጥ አትሌቶችን የሚመሩ ምርጥ አሰልጣኝ ናቸው፡፡
ገንዘቤ በእርሳቸው መሰልጠን ከጀመረች በኋላ ከቤት ውስጥ ውድድሮች አሸናፊነት ወደ ሁሉም መስክ አሸናፊነት ቀይረዋታል፡፡ የ2015 አንዳንድ ድሎቿን ብንመለከት ይሄን ይመሰክራሉ፡፡ ዩጂን፣ ኦስሎ እና ፓሪስ ላይ የተደረጉ ተከታታይ የ5000 ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድሮች ልዕልቷ ሳትቸገር አሸንፋቸዋለች፡፡ ሞናኮ ላይ እርሷ የአንድ ዓመት ህፃን ሳለች (ከ22 ዓመታት በፊት የተመዘገበ) በቻይናዊቷ ኩ ዩንዢያ የተያዘውን 1500 ሜትር ሪከርድ ሰብራለች፡፡ ከ2014 ጀምራ 1500፣ 3000 እና 5000 ላይ የተፎካከሯትን በሙሉ ረታለች፡፡ ታዲያ ይህን ድል እንድታስመዘግብ የረዳት አሰልጣኝን ጥላ ስራውን ከፖለቲካ ፓርቲ በተሰጠው መታወቂያ ወደሚያፀድቅ አሰልጣኝ ለምን ትጓዛለች?
ገንዘቤ የዛሬውን እና መጪዎቹን ድልሽን ለእልፍ ዓመታት ስንዘክረው እንከርማለን፡፡ ዛሬ ኬንያውያን እና ሆላንዳዊያንን ጭምር አላሸነፍሽም፡፡ በኢትዮጵያ የተንሰራፋውን ፖለቲካዊ አድሎ፣ ፍርደ ገምድልነት፣ ምክንያታዊ ያልሆነ ውሳኔን፣ አድርባይነትን እና ቃላባይነትን ሁሉ አሸንፈሻል፡፡ በድጋሚ እንኳን ደስ ያለሽ ገንዘቤ……….!!!

የህወሐት 12ኛ ጉባኤ …የሊቀ መንበርነት ስልጣን ሽኩቻ እየተካሄደበት ይገኛል።(አምዶም ገብረስላሴ)

$
0
0

አብዛኛው የትግራይ የፌስቡክ አክትቪስቶች፣ ወጣቶችና ሙሁራን የህወሐት አባላት፣ ሌሎች ለውጥ ፈላጊ አክትቪስቶችና ሌሎች ፖለቲከኞች በጉጉት እየጠበቁት ይገኛሉ።
የአርከበ በድምፅ በጉባኤው መሳተፍ ለብዙዎች የአዲስ አበባው አንጃ ወደ አሸናፊነት የተጠጋ ቢመስላቸውም ጉዳዩ ሌላ ነው።

kalkidantube.com59

አርከበ ተመልሶ የማይወዳደር መሆኑ ስላረጋገጡ የትግራዩ አንጃም እንዲሳተፍ በአንድ ለ አምስት ኔትወርክ ታስረው የመጡት የወረዳ ተሳታፊዎች(ማንበብና መፃፍ የማይችሉ የሚገኙባቸው ሴቶችና ገበሬዎች የሚገኙባቸው የአባይ ወልዱ ታማኞች ) እንዲፈቅዱለት አድርገዋል።
እንዲሳተፍ የተቀሰቀሰው ” አርከበ የመጣው ለሊቀ መንበርነት ሳይሆን በባቡርና ኢንዳስትሪ ከፍተኛ ስራ እንዲሰራ ነው። ስለዚ ቢሳተፍ ችግር የለውም ” የሚል ተነግሮሯቸው ነው።
“አባይ ደራ” የሚል የበረሃ ስሙ በመጥራት ” ከመለስ ሞት በኃላ ድርጅቱ አጋጥሞት የነበረው ከፍተኛ ችግር ያለ አባይ ደራ ምርጥ መሪነት ድርጅታችን ለመበታተን ይዳርጋት ነበር ” የሚል ፕሮፖጋንዳ ተምረው አጥብቀው በመያዝ አሁንም ሌላ ኣማራጭ እንደሌለ አምነው ለማስፈፀም ተዘጋጅተዋል።
ወፍ የለም “አባይ ደራ ” የአንድ ለ አምስት ኔትወርክ ሲቆጣጠሩ የቴሌው ኔትወርክ ደግሞ ዶክተር ደብረፅዮን በእጃቸው ይገኛል።
አባይ ወልዱ የቴሌው ኔትወርክ ለመቆጣጠር ሞባይል ስልክ ወደ አዳራሽ እንዳይ ገባ አድርገዋል።
እነ ዶክተር ደብረፅዮን ደግሞ የአንድ ለ አምስት ኔትወርክ እንዳይሰራ መበተን ይጠበቅባቸዋል።
ለውጥ ……………… የምትጠብቁ የዋሆች እርማቹ አውጡ።
በስብሰባው አንድ ተሳታፊ ህዝቡ ክፉኛ ተቀይሞናል፣ የመረጠንም ዕሬት ዕሬት እያለው ነው። ስለዚ ለውጥ የህልውናችን ጉዳይ ነው። አለበለዚያ ጥፋት ቅርብናት በማለት የተናገረው ደማቅ ጭብጨባ አስገኝቶለታል።
ስብሰባው ከተያዘለት ግዜ በላይ እንደሚፈጅ ታውቋል።
የመቐለ ከሐወልቲ እስከ ኡክሱም ሆቴል ያሉ ጎዳናዎች በቖልዑ አሸንዳ ምትክ ብሬን የጫኑ ፓትሮል የፌደራል ፖሊስና የክልል ልዩ ሃይል እየጠበቁ ነው።

Ukrainian Filmmaker Sentenced to 20 Years by Russian Court-wsj

$
0
0

MOSCOW—A Russian military court Tuesday sentenced a Ukrainian film director to 20 years in prison on terrorism charges that Kiev and Western capitals called trumped-up and politically motivated.

kalkidantube.com60

The court in the southern city of Rostov-on-Don ruled that Oleh Sentsov, 39 years old, formed a terrorist group in Crimea that set fire to offices of two pro-Russian organizations and planned to blow up a statue of Vladimir Lenin and a World War II memorial.

Mr. Sentsov, an opponent of Russia’s annexation of Crimea from Ukraine last year, called the charges fabricated and said the court had no jurisdiction. A co-defendant, Oleksandr Kolchenko, was sentenced to 10 years on lesser terrorism charges.

After the judge read the verdict, the defendants sang Ukraine’s national anthem. Mr. Sentsov waved to a supporter, put a hand on Mr. Kolchenko’s shoulder, and then called: “Glory to Ukraine!”

Lawyers for the two said they would appeal the verdict, Interfax news agency reported.

Ukraine’s government condemned the verdict and called for the men’s release.

“Oleh Sentsov, Oleksandr Kolchenko and other citizens of Ukraine who are illegally detained on Russian territory are political hostages and innocent victims of the Russian Federation’s aggression against Ukraine,” the Ukrainian Foreign Ministry said.

“Hang in there, Oleh. The time will come when those who organized the mock trial against you will find themselves in the dock,” read a message Ukrainian President Petro Poroshenko’s Twitter account.

The U.S. and governments in Europe criticized the ruling.

The U.S. State Department said Messrs. Sentsov and Kolchenko had been hit with “groundless” charges because of their opposition to Russia’s annexation of Crimea.

“This is clear miscarriage of justice. Both Ukrainians were taken hostage on Ukrainian territory, transported to and imprisoned in Russia, and had Russian citizenship imposed on them against their wills,” department spokesman John Kirby said Tuesday.

He called on Russia to release the men and “all other remaining hostages,” including Ukrainian air force pilot Nadiya Savchenko, whom Russia says was an accessory to the killing of two Russian journalists in eastern Ukraine last year.

Ms. Savchenko says she was abducted in eastern Ukraine and forced across the border.

“This whole trial was designed to send a message. It played into Russia’s propaganda war against Ukraine and was redolent of Stalinist-era show trials of dissidents,” Heather McGill, a researcher at Amnesty International, said.

Dmytro Kuleba, an ambassador-at-large in the Ukrainian Foreign Ministry, said the trial aimed to show Ukraine that Russia could act how it wanted on Ukrainian territory; demonstrate to the West that it will resist any pressure over human rights; and warn Russians and Crimeans that it is prepared to act ruthlessly against any dissent.

Russia sent troops to seize Crimea’s peninsula in February last year after Ukraine’s pro-Russian president fled the country amid street protests in the capital, Kiev.

It has also been accused by the West of supplying separatists in eastern Ukraine with weapons and fighters during more than a year of fighting, charges Moscow has denied.

The conflict has killed nearly 7,000 people, according to the United Nations.

Mr. Sentsov opposed Russia’s annexation of Crimea in March 2014 and delivered food to Ukrainian soldiers blockaded in bases by Russian forces. He was seized by the Russia’s Federal Security Service, or FSB, in May 2014 and resurfaced days later in custody in Moscow.

In court this month, he said he was tortured in an unsuccessful attempt to extract a confession. Russian authorities refused to investigate the claim.

The prosecution was built around evidence from two alleged co-conspirators. One received a shorter sentence in return for testifying against Mr. Sentsov and Mr. Kolchenko. The other told the court his testimony had been coerced.

The board of the European Film Academy wrote Russian authorities a letter calling for Mr. Sentsov’s release that was signed by leading directors including Germany’s Wim Wenders and the U.K.’s Ken Loach.
In court Friday, prosecutors had called for Mr. Sentsov to be jailed for 23 years. In his final speech to court on Friday, he said he hadn’t given in to torture to incriminate himself or others. “I don’t know what your convictions are worth if you aren’t prepared to suffer or die for them,” he said.

—Laura Mills in Kiev, Ukraine, contributed to this article.

‘Drunk’ Polish hammer thrower ‘pays for taxi with gold medal’ after celebrating success at World Championships in Beijing-dailymail

$
0
0

Pawel Fajdek defended his title at the IAAF World Championships, Beijing
The Polish hammer thrower reportedly used his gold medal to pay for a taxi after a night out drinking to celebrate his victory
Local police tracked down the taxi driver before returning the medal

kalkidantube.com61
Polish hammer thrower Pawel Fajdek reportedly used the gold medal he won at the IAAF World Championships to pay for a taxi after a night out celebrating his victory in Beijing.

The 26-year-old, who was the youngest defending gold medallist at this year’s Championships, comfortably retained his world title with a best throw of 80.88m on Saturday before deciding to toast his success.

However, according to Chinese media outlet Tencent, Fajdek awoke the next morning without his gold medal and immediately contacted local police to help him retrieve it.

kalkidantube.com62
Officers tracked down the taxi driver who had driven the athlete – only to be told he had willingly handed over the prestigous prize to cover the fare, although police reportedly convinced the local to return the medal to Fajdek.
Polish journalists confirmed they had seen the 2013 world champion at a restaurant earlier in the evening where he had ‘drunk a lot in the celebration party’.

After the popular, bespectacled Pole cemented his dominance of the sport on Saturday, he said: ‘The medal here has an even sweeter taste because my room-mate got the bronze medal.

‘The goal was 80 metres and more, although the first two throws were technically not that good. The third was very important and I was happy to improve with my fourth. Compared to Moscow, the medal is different and had its own value and story.’

Viewing all 3774 articles
Browse latest View live