Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all 3774 articles
Browse latest View live

Bekenat Mekakel Part 26 (በቀናት መካከል) New Ethiopian Drama


ጤፍ በአሜሪካ እየተለመደ ነው

$
0
0

የኢትዮጵያና የኤርትራው ጤፍ፣ የደቡብ አሜሪካው ኪንዋ እና ማዕከላዊ አሜሪካ ውስጥ አዝቴክ የሚባል ሕዝብ የለት ማዕድ የሆነው አማራንዝ ከጥንት አንስቶ ሃገሮቻቸውን፣ ሕዝቦቻቸውን ለቅቀው ብዙ ርቀው አያውቁም፡፡

አሁን አሁን ግን የሰሜን አሜሪካ የገበያዎች መደርደሪያዎች ላይ እነርሱን ማየት እየተዘወተረ የመጣ ይመስላል፡፡

የቪኦኤው ሪፖርተር ታም ባንስ እንደዘገበው እንግዲህ ጤፍም የኢትዮጵዊያንና የኤርትራዊያን ብቻ ምግብ መሆኑ ታሪክ ሊሆን ነው፡

16 Sudanese killed by Ethiopian gangs in El-Gadaref state: minister

$
0
0

(KHARTOUM) – Around 16 Sudanese people have been killed in an attack by Ethiopian armed groups on the joint border, a Sudanese official said on Wednesday.Repeated clashes have been erupted on the Sudanese-Ethiopian border between the ’’Shifta’’ Ethiopian armed groups and the local Sudanese farmers during the recent weeks.

Former chief of staff of the Sudanese army and current interior minister Esmat Abdel-Rahman (SUNA)

Former chief of staff of the Sudanese army and current interior minister Esmat Abdel-Rahman (SUNA)


Sudan and Ethiopia have agreed to settle their border disputes last year, but the agreement has not been implemented.

Also the two countries agreed to deploy joint border patrols to combat the outlaws, human trafficking and the other criminals on the common borders.Sudanese minister of interior Abdel-Rahman Wednesday said that at least 16 Sudanese farmers have been killed and other 12 people injured in clashes with some Ethiopian armed groups in the border state of El-Gadaref.

Abdel Rahman told the Sudanese parliament in a hearing session on Tuesday that the Ethiopian armed groups have attacked the Sudanese border forces and the farmers in the areas of ’’Fashaga’’, ’’Algalabat’’, ’’Giraisha’’ and Sanda in El-Gadaref.

’’At least 16 Sudanese civilians have been killed, 12 injured, 7 abducted and near to 300 cattle were raided in the past period by the repeated Ethiopian attacks,’’ said the minister .

The Sudanese lawmakers urged the minister to deploy military and police forces to protect the Sudanese territories and the farmers.

The National Assembly speaker Ibrahim Ahmed Omer has further requested the Sudanese ministry of interior to deploy more reinforcements on the border with Ethiopia and South Sudan.

The Sudanese farmers on the border areas have repeatedly claimed that the Ethiopian armed groups seek to seize their fertile lands.

The Sudanese parliamentarian member for El-Gadaref town Ismail Ahmed Musa last week accused the Ethiopian armed groups of seizing 794 Kilometres of the Sudanese farm lands in the eastern Sudan state.
Source sudantribune.com

Bearded man meets doppelganger on plane

$
0
0

CSjPMZiW4AA6WNn
Neil Thomas Douglas encounters stranger with whom he shares an uncanny resemblance on flight to Galway
A man has spoken of the “total weirdness” of encountering his doppelganger after boarding a flight and finding him sitting in his seat. Neil Thomas Douglas, a photographer from Glasgow, was travelling to Galway via Stansted on Thursday night when he came face to face with the bearded stranger.
2391

Douglas said: “When I got on the Ryanair flight, there was a dude already on my seat – when the guy looked up, I thought: ‘He looks like me.’ We had a big laugh about it – everyone around us had a laugh, we took a selfie and that was it.”

But the pair were later to encounter a further coincidence when they checked into the same hotel in Galway. Douglas said: “Later that night, I went to the pub and again, there was my twin. Total weirdness. We had a laugh and a pint.”
Source theguardian

Interview with the former Ethiopian VP Fiseha Desta – Pt 3

Russian passenger plane crashes in Egypt

$
0
0

A Russian airliner has crashed in central Sinai with more than 200 people on board, the office of Egypt’s prime minister has confirmed.
The Airbus A-321 had just left the Red Sea resort of Sharm el-Sheikh, bound for the Russian city of St Petersburg.
Wreckage of the plane has been found in the Hassana area. It disappeared from radar screens when travelling at 9,500m (31,000ft), Egyptian officials said.
Egyptian officials said all the passengers were Russian.
Russian President Vladimir Putin has ordered an official investigation into the crash.

The plane was operated by the small Russian airline Kogalymavia, based in western Siberia.
Russian authorities say it was carrying 217 passengers, 17 of them children, and seven crew. Most were tourists.
A centre to help relatives of the passengers has been set up at Pulkovo airport, Tass news agency quoted St Petersburg city officials as saying.
Sudden altitude loss
Initially there were conflicting reports about the fate of the plane, some suggesting it had disappeared over Cyprus.
But the office of Egyptian Prime Minister Sharif Ismail confirmed in a statement that a “Russian civilian plane… crashed in the central Sinai”.
It added that Mr Ismail had formed a crisis committee to deal with the crash.
Media reports say at least 50 ambulances have been sent to the scene.
The Russian aviation authority Rosaviatsiya said in a statement that flight 7K 9268 left Sharm el-Sheikh at 06:51 Moscow time (03:51 GMT) and had been due into St Petersburg’s Pulkovo airport at 12:10.
The authority added that the aircraft failed to make scheduled contact with Cyprus air traffic control 23 minutes after take-off and disappeared from the radar.
Egypt’s civilian aviation ministry said the plane had been at an altitude of 9,500m (31,000ft) when it disappeared.
Live flight tracking service Flight Radar 24’s Mikail Robertson confirmed the altitude.
He told the BBC that the plane started to drop very fast, losing 1,500m in one minute before coverage was lost.
The BBC’s Orla Guerin in Cairo says it is likely there will be speculation about militant involvement in the incident – Sinai has an active militant network, with local Jihadis who have allied themselves to so-called Islamic State.
But the aircraft’s altitude suggests that it could not have been struck from the ground, she adds.
An official investigating the crash quoted by al-Ahram newspaper said it was caused by a “technical failure”.
The pilot had detected a problem and requested an emergency landing at the nearest airport, Ayman al-Mokadem said.
Local weather observations in the vicinity of the rescue scene suggest relatively benign conditions.

Sheger FM: The Young Girl from Harar Who’s Best Friends with Wildlife

$
0
0

Sheger FM: The Young Girl from Harar Who’s Best Friends with Wildlife..ትላንት ማምሻውን በቀረበው የሸገር ልዩ ወሬ ላይ የቀረበችው ሥሜና የመጣሁበት ቦታ አይጠቀስ ያለችው ወጣት የእንስሳት ፍቅር ብዙዎችን አጀብ አስብሏል፡፡
ሰዎችን አስተባብራ ከሕገወጥ አዘዋዋሪዎች የምታስጥላቸውን የአንበሳ ደቦሎችና የአቦሸማኔ ግልገሎች የምትንከባከበው ይህች ወጣት ውሎዋና አዳሯ ከዱር እንስሳቱ ጋር መጫወትና መላፋት ነው፡፡
ቤተሰቦቿ “አብዳለች” ቢሏትም እሷ ግን “ካበድኩም በእንስሶቹ ፍቅር ነው” ባይ ነች፡፡
“ሙዳቸውን ጠብቄ አብሬያቸው እጫወታለሁ” የምትለው ይህች የዱር እንስሳት አፍቃሪ፣ አንበሳ ንዴታም ነው ቀስ ብለህ ነው የምትቀርበው፣ አቦ ሸማኔ ቀዝቃዛ ነው ትልቅ ድመት ማለት ነው” ትለናለች፡፡
የወደፊት ሕልሟም በጫካ ውስጥ መኖር የሆነው ይህች ወጣት፣ “ትዳር ብመሰርት እንኳ አብሮኝ በጫካ ውስጥ ለመኖር የሚመርጥ መሆን አለበት” ትለናለች፡፡
የሸገር ሬዲዮ ጋዜጠኞ በወንድሙ ኃይሉ የዘጋጀውን የዚህችን ወጣት ልዩ ወሬ ያዳምጡ ።

አይኔ አያየ እዚህ ዉስጥ አልገባም – መሠረት ሙሌ (ኤፍሬም ማዴቦ ከአርበኞች መንደር)

$
0
0

oo
መብራቱን አጥፍቼዉ አልጋዬ ላይ የወጣሁት በግዜ ነዉ። አለወትሮዬ እንቅልፍ የሚባል ነገር በአይኔ አልዞር ብሎኝ ከጨለማዉ ጋር ፊት ለፊት ተፋጥጠናል። የነፋስ ሸዉታ እንኳን የማይሰማበት ደረቅ ሌሊት ነዉ። ጨላማዉ አይን ይበሳል። እቤቱ ዉስጥ ያለዉ ሰዉ ሁሉ ተኝቷል። ቀኑን በሠላም ላዋለኝ አምላክ ምስጋና ሰጥቼ ሌሊቱንም አደራ ብዬዉ ፀሎቴን ጨረስኩ። ያ ምቀኛ እንቅልፍ ግን አሁንም እንደከዳኝ ነዉ። ትንሿ አልጋዬ ላይ ግራ ቀኝ እያልኩ ተገለባበጥኩ። እንቅልፍ ተጎትቶ የሚመጣ ይመስል አሁንም አሁንም ላይ ታች እያልኩ አልጋዉ ላይ እራሴን ጎተትኩት . . . እንኳን እንቅልፍ ሊወስደኝ ጭራሽ አይኖቼ መርገብገባቸዉን ያቆሙ ይመስል ቀጥ ብለዉ ቀሩ። ከተጋደምኩበት ብድግ ብዬ መብራቱን አበራሁና ለመንገድ ከያዝኳቸዉ ሁለት መጻህፍት አንዱን አዉጥቼ ማንበብ ጀመርኩ። እኔ ላንብበዉ ወይ መጽሀፉ ያንብበኝ አላዉቅም። ጧት ስነሳ ግን “The Architecture of Democracy” የሚል መጽሐፍ ደረቴ ላይ ተለጥፎ ነበር። ሰዐቴን ሳየዉ ከሌሊቱ ስምንት ሰዐት ተኩል ይላል። ከአልጋዬ ላይ ዘልዬ ወረድኩና ሰዉነቴን ታጥቤ ልብሴን ከለበስኩ በኋላ መኪናዉ ዉስጥ ገብቼ “I’m ready” አልኩ። የመኪናችን መብራት ጨለማዉን እየገላለጠዉ የአስመራ ከረንን መንገድ ተያያዝነዉ። መኪናዉ ዉስጥ ከገባሁ በኋላ እንደገና አፌን የከፈትኩት ባሬንቱ ደርሰን ቁርስ ሳዝ ነዉ። ባሬንቱ በግዜ መድረሳችን ደስ ቢለኝም የቀረን መንገድ ርዝመት ታየኝና ቁርስ መብላቴን ትቼ . . . በሰዐት ይህን ያክል ብንጓዝ እያልኩ ዋናዉ ጉዳያችን ቦታ የምንደርስበትን ሰዐት ማስላት ጀመርኩ። የስሌቱ ዉጤት ከሦስት ሰዐት ሲበልጥብኝ ተናደድኩ። ቀሪዉ መንገድ ገና ሳልጀምረዉ ሰለቸኝ። በተፈጥሮዬ መንገድና መኃላ ሲረዝም አልወድም።
ተሰነይ ስንደርስ መኪናዉ ዉስጥ የነበረዉ ሰዉ ሁሉ ቡና ካልጠጣሁ አለ። መኪናችንን አቁመን በቁማችን ቡናችንን ፉት አድርገን መንገዳችንን ተያያዝነዉ። እሁድ ጥቅምት 7 ቀን 2008 ዓም አርበኞች ግንቦት ሰባትን የፈጠሩት ሁለት ድርጅቶች ከተዋሃዱ በኋላ ለሁለተኛ ግዜ የሰለጠኑ ታጋይ አርበኞች የሚመረቁበት ቀን ነበር። ከዚህ ቀደም እንደዚህ አይነቱን የምርቃት ዜና የምሰማዉ በኢሳት ሬዲዮና ቴሌቭዥን ብቻ ስለነበር እቦታዉ ደርሼ የምረቃዉን ስነስርዐት ለማየት የነበረኝ ጉጉት እጅግ በጣም ከፍተኛ ነበር። የምሳ ሰዐት ከመድረሱ በፊት በቀኝ በኩል ዋናዉን መንገድ ለቅቀን ዉስጥ ዉስጡን ወደ ምርቃቱ ቦታ የሚወስደዉን ኮረኮንች መንገድ ተያያዝነዉ።

ግቢዉ ዉስጥ ያለዉ ጥድፊያና ግርግር አንድ ትልቅ ዝግጅት መኖሩን በግልጽ ይናገራል። የተለያየ ወታደራዊ ዩኒፎርም የለበሱና መሳሪያ የተሸከሙ አርበኞች ግቢዉን ሞልተዉታል። ያነገቱትን ጠመንጃ ስመለከት ቆራጥነታቸዉ ታየኝ። በቀጭኑ ተጎንጉኖ ማጅራታቸዉ ላይ የወደቀዉን ፀጉራቸዉን ሳይ ቴዎድሮስና ዮሐንስ ትዝ አሉኝ። ፈገግታ በፈገግታ የሆነዉን ፊታቸዉን ስመለከት ደግሞ የእናት አገሬ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ደጃፍ ላይ መሆኑ ታየኝና የኔም ፊት እንደነሱ በፈገግታ ተሞላ። ተራ በተራ እየመጡ “ጋሼ አፍሬም” እንደኳን ደህና መጣህ ብለዉ ሲጠመጠሙብኝ በአንዱ ትከሻዬ ፍቅራቸዉ በሌላዉ ጀግንነታቸዉ ዘልቆ ሰዉነቴ ዉስጥ ገባ። ጥንካሬያቸዉ በጅማቴ ፍቅራቸዉ በደም ስሬ ዘለቀ። እኔነቴ ሲታደስና በአገሬ ላይ ያለኝ ተስፋ ሲለመልም ተሰማኝና ደስ አለኝ። አዎ ደስ አለኝ . . . እየመጣ የሚሄድ ግዜያዊ ደስታ ሳይሆን የዉስጥ አካላቴን የዳሰሰ ዘላቂ የመንፈስ ደስታ ተሰማኝ። በጣም ደስ የሚልና በአሁኖቹ ቋንቋ “የሚመች” ቀን ነበር። የዕለቱን ዝግጅት ለማየት መቸኮሌን ያወቁት እግሮቼ የምረቃዉ በዐል ወደሚከበርበት ዳስ- ፍትህ፤ ነጻነትና እኩልነት የናፈቀዉ ልቤ ደግሞ ወደ ወደፊቷ ኢትዮጵያ ይዘዉኝ ጭልጥ አሉ፡ . . . ለካስ የወደፊቷ ኢትዮጵያ ሩቅ አይደለችም።

“ማነዉ ሚለየዉ . . .ሚለየዉ፤ ይህም ትዉልድ ፍም እሳት ነዉ” የሚለዉን የጃሉድ ዘፈን በርቀት ሲሰማ በቀኑና በዘፈኑ መግጠም ተገረምኩ። “እዉነትም ይህ ትዉልድ ፍም እሳት ነዉ” እያልኩ በለሆሳስ ለራሴ እየነገርኩት ዳሱ ዉስጥ ገብቼ ቁጭ አልኩ። እርግጠኛ ነኝ ይህንን ጽሁፍ የሚያነብ ሰዉ ዳሱ ዉስጥ የነበረዉን ፍጹም ኢትዮጵያዊ የሆነ የጀግንነት፤ የቆራጥነት፤ የእልህና የመተማመን ልዩ ስሜት መረዳት የሚችለዉ እኔ በዚህ ባልተባ ብዕሬ ስገልጸዉ ሳይሆን እንዳዉ በደፈናዉ ዳሱ እራሱ ኢትዮጵያዊ ነበር ብዬ ባልፈዉ ነዉ።

አገራችን ኢትዮጵያ ከራሱ ምቾትና የተደላደለ ኑሮ ይልቅ የወገኖቹ መብትና ነጻነት የሚያንገበግበዉና እራሱን ለፍትህ፤ ለአንድነትና ለነጻነት ለመሰዋት ዝግጁ የሆነ የየዘመኑ ምርጥ ትዉልድ አላት። ይህንን የኛን ዘመን ምርጥ ትዉልድ ነዉ አርቲስት ጃሉድ “ይህም ትዉልድ ፍም እሳት ነዉ” ብሎ በጣፋጭ ዜማዉ ያወደሰዉ። እኔ ጥርጥርም የለኝ ይህ ትዉልድ አንድና ሁለት ብቻ ሳይሆን ለቁጥር የሚታክቱ ብዙ ፍም እሳቶች አሉት። ችግሩ የእሳት ነገር አዚህ ቤት ነደዳ እዚያም ቤት ነደደ ስራዉ ማቃጠል ነዉና አንዱን እሳት ከሌላዉ እሳት መለየት አስቸጋሪ ነዉ። እኔም ችግሬ እዚህ ላይ ነዉ። ፊት ለፊቴ ላይ ቁጭ ብለዉ ስለማያቸዉ ፍም እሳቶች (ጀግኖች) ላወራችሁ እየፈለኩ ምርጫዉ አዋጅ ሆነብኝ. . . የራሱ ጉዳይ ብዬ አንዱን ጀግና መረጥኩ። ይህንን ዛሬ የምተርክላችሁን ጀግና ስመርጥ ግን እንዳዉ በደፈና አልነበረም። ጉዳይ አለኝ . . . . ጉዳዩ አንዲህ ነዉ።

በዕለቱ በተመራቂ አርበኞች ተዘጋጅተዉ ከቀሩቡት የተለያዩ የኪነት ስራዎች ዉስጥ አንዱ የድራማ ዝግጅት ነበር። ሦስት የተለያዩ ድራማዎች መታየታቸዉ ትዝ ይለኛል። ዳሱ ዉስጥ የተሰበሰበዉን በብዙ መቶዎች የሚቆጠር ሰዉ ስሜት የኮረኮረዉና የእያንዳንዱን ሰዉ የልብ ትርታ ሰቅዞ የያዘዉ ግን በእዉነተኛ ታሪክ ላይ ተመስርቶ የተከወነዉ የመጨረሻዉ ድራማ ነበር። ድራማዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለይ ሰሜን ኢትዮጵያ ዉስጥ የአርበኞች ግንቦት 7 አባላት ናችሁ እየተባለ በየቀኑ በህወሃት የደህንነት ሠራተኞች እጃቸዉ እየታሰረ በየወንዙና በየፈፋዉ በግፍ እየተገደሉ ስለሚጣሉ ኢትዮጵያዉያን የሚተርክ ድራማ ነበር።

ድራማዉ “ኮሜዲ” የሚባል ክፍል የለዉም። ተጀምሮ እስኪያልቅ “ትራጄዲ” ብቻ ነዉ። ያሳዝናል፤ ያስቆጣል፤ ያስቆጫል፤ያንገበግባል፤ አንጀት ያቆስላል፤ ልብ ያነድዳል . . . ወይ ነዶ ያሰኛል ። እኔማ እንኳን ትራጄዲ አይቼ በተፈጥሮዬ ሆደ ቡቡ ነኝና በደል ስመለከት ማዘን ልማዴ ሆኖ አምባዬ መፍሰስ የጀመረዉ ገና ድራማዉ ሲጀምር ነበር። በተለይ አናታቸዉ እየተደበደበ የሚቀበሩበትን ጉድጓድ በግድ እንዲቆፍሩ የተደረጉትን ሁለት ወጣት ወገኖቼን ሳይ ሆዴ ባባ፤ አንጀቴም ቆሰለ። ልቤ ዉሰጥ የነደደዉ እሳት ትንታጉ እየተንቦገቦገ ወጥቶ የዉጭ ሰዉነቴን ጭምር ለበለበዉ። ለወትሮዉ ነገር ማመዛዘን የሚቀድመዉ አዕምሮዬ በቀል በቀል አሰኘዉ። የነደደዉ ልቤም ለበቀል አደባ። ጉድጓዱ ተቆፍሮ ካለቀ በኋላ የደህንነት ሠራተኛዉ AK ጠመንጃዉን አንደኛዉ ወጣት አገጭ ላይ ቀስሮ በአፈሙዙ አንገቱን ቀና እንዲያደርግ እያስገደደዉ . . . “አየኸዉ የምትገባበትን ጉድጓድ” እያለ ወጣቱ ወገኔ ላይ ሲሳልቅበት ሰማሁና በሀይወቴ ለመጀመሪያ ግዜ ኢትዮጵያዊነቴን ጠላሁት። አጠገቡ የቆመዉና በቁሙ ሞቱን የሚጠባበቀዉ ሌላዉ ወጣት ወገኔ ደግሞ . . . ግደለኝ . . . ግደለኝ. . . ግደለኝ እንጂ! . . . ምን ትጠብቃለህ እያለ የጓደኛዉን ሞት በአይኑ ከሚያይ የራሱን ሞት የሚለምነዉን ቆራጥ ኢትዮጵያዊ ድምጽ ስሰማ ደግሞ 360 ዲግሪ ተገለበጥኩና ከደቂቃዎች በፊት የጠላሁትን ኢትዮጵያዊነት መልሼ ወድድ አደረኩት። የወያኔዉ ጨካኝ ነብሰ ገዳይ ፉከራና ቆራጡ ኢትዮጵያዊ ያደረጉት የቃላት ምልልስ እምባዬን ጎትቶ አመጣዉና ፊቴ እምባ በእምባ ሆነ። ያ ከግማሽ ሰዐት በፊት ሲጨፈርበትና ሲደነስበት የነበረዉ ዳስ ሰዉ የሌለበት ባዶ ቤት ይመስል ጭጭ አለ። እኔ ኤፍሬም ሰዉ አልገድልም፤ በእኔ እጅ የሰዉ ህይወት ይጠፋል ብዬ አስቤም አልሜም አላዉቅም። ያንን የህወሃት ቅጥረኛ በዚያች ሰዐት ባገኘዉ ኖሮ ግን ለመበቀል ሳይሆን ለሰዉ ልጅ ህይወት ክብር ስል እገድለዉ ነበር።

ድራማዉ እንዳለቀ ወደ ዉጭ ወጣሁና ድቅድቅ ጨለማ ዉስጥ ብቻዬን ቁጭ አልኩ። ሀሳብ. . . የትናንት ሀሳብ፤ የዛሬ ሃሳብ፤ የነገ ሀሳብ፤ የከረመ ሀሳብና ሁሉም ሀሳብ አንድ ላይ ተሰባስበዉ ወረሩኝ። ግራ ሲገባኝና መላቅጡ ሲጠፋኝ ግዜ ትንፋሼን ዋጥ አደረኩና አንቺ እማማ ብዬ አገሬን ተጣራሁ . . . አሁንም አሁንም ደግሜ ተጣራሁ። ህመሟ ብርቱ ነበርና አልሰማችኝም። አይዞሽ ይህ ቀን ያልፍና አንቺም ከህመምሽ እኔም ከማያባራዉ የሀሳብ በሽታ ድነን አዲስ ታሪክ እንጽፋለን ብዬ ከአገሬ ጋር ቃል ኪዳን ገባሁና ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ዳሱ ዉስጥ ከነበሩት አርበኞች ጋር ተቀላቀልኩ። እለቱን ሲያስጨፍረን የዋለዉ አደራ ባንድ “ነይ ደኑን ጥሰሺ” የሚለዉን ቆየት ያለ የመሀሙድ አህመድ ዘፈን ሲጫወት ልጅነቴ ትዝ አለኝና ከፍም እሳቶች ጋር መደነስ ጀመርኩ።

ጭልጋን ይዞ፤ጋይንትን ይዞ፤ የጎበዞቹን ጎራ ጃናሞራን ይዞ፤ ደምቢያን ይዞ፤ ወልቃይት ጠገዴን ይዞ፤ ላይ አርማጭሆንና ታች አርማጭሆን ይዞ ወዘተ . . .ድፍን ጎንደር የጀግኖች አገር ነዉ። አዎ! ወልቃይት ጠገዴ ከጀግናም የጀግና አገር ነዉ።ወልቃይት ጠገዴ ጎንደሬ አይደለህም ተብሎ ከተነገረዉ ከሃያ አራት አመታት በኋላ ዛሬም ህልዉናዉን ለወያኔ ፋሺስቶች አላስረክብም ብሎ ጎንደሬነቱን ለማረጋገጥ ሽንጡን ገትሮ የሚዋጋ የጀግኖች አገር ነዉ። ጎንደር የአፄ ቴዎድሮስ፤ የእቴጌ ምንትዋብ፤ የፊትአዉራሪ ገብርዬ፤ የአየለ አባ ጓዴና የጄኔራል ነጋ ተገኝ አገር ናት። ጎንደር ኢትዮጵያ ከሌለች እኛ የለንም ብለዉ ሙሉ ህይወታቸዉን ለትግል የሰጡ እነ ታማኝ በየነንና እነ አርቲስት ሻምበል በላይነህን ያበቀለች አገር ናት። ወላድ በድባብ ትሂድ. . . የጎንደር ማህፀን ዛሬም አልነጠፈም።

ዛሬ ይዤላችሁ የመጣሁት ጀግና ተወልዶ ያደገዉ አማራ ክልል ጭልጋ ወረዳ ልዩ ስሟ ጫኮ በምትባል ቦታ ነዉ። የገበሬ ልጅ ነዉ፤ እሱም ምኞቱ ገበሬ መሆን ነዉ። የሚኖረዉ መተማ ከተማ ዉስጥ ነዉ። ስሙ መሠረት ሙሌ ይባላል። ፈገግታ የማይለየዉ ፊቱ የዋህነቱንና ገራገርነቱን አፍ አዉጥቶ ይናገራል። ሲናገር ረጋ ብሎ ነዉ። አተኩሮ ላየዉ ሰዉ አይነ አፋር ይመስላል፤ የቁርጥ ቀን ሲመጣ ግን እንደ መሠረት ሙሌ ደፋር ሰዉ የለም። አይኑ እፊቱ ላይ ቆሞ ከሚያናግረዉ ሰዉ አይን ጋር ሲጋጭ አንገቱን ይሰብራል። እቺ የሰዉ አይን የመሸሽ በሽታ ደግሞ አበሾች ስንባል የሁላችንም በሽታ ናት። ጠይም ፊቱ ላይ እንደ ችቦ የተተከሉት የመሠረት ሙሌ አይኖች የሰዉን ዉስጥ ዘልቀዉ የሚያዩ ይመስላሉ። ሰዉነቱ ደንዳና ቁመቱ መካከለኛ ነዉ። ልቡ ግን ትልቅ ነዉ። አዎ መሠረት ሙሌ ልቡ ትልቅ ነዉ።

ዕለቱ ሰኞ ነዉ – ሰኞ ሚያዝያ 26 ቀን 2007 ዓም። የህወሃት የደህንነት ሰዎች አንድ ኮሎኔልና ሌሎች አራት ሰዎች ተገድለዋል በሚል ድፍን መተማን እያመሷት ነዉ። እያንዳንዱ የመተማ ነዋሪ በግድያዉ የተሳተፈ ይመስል በአጠገባቸዉ ያለፈዉን ሁሉ ወንድ፤ ሴት፤ ወጣትና ሽማግሌ ሳይለዩ ሁሉንም እያስቆሙ አጥንት ዉስጥ ዘልቆ የሚገባ ስድብ ይሰድባሉ፤ ይደበድባሉ ያስራሉ። በሠላም አዉለኝ ብሎ በጧት የተነሳዉ መሠረት ሙሌ የእህል ወፍጮዉን አስነስቶ የዕለት ስራዉን ለመጀመር ጉድ ጉድ ማለት ጀምሯል። ሴቶች እህላቸዉን ያስመዝናሉ። ሸክም የተራገፈለት አህያ ያናፋል። ነጋዴዉ፤ ደላላዉ፤ ገበሬዉና ሸማቹ ዋጋ ቀንስ ዋጋ ጨምር እያሉ ይንጫጫሉ። መተማ መደበኛ ስራዋ ላይ ናት።

“ቁም . . . እጅ ወደ ላይ . . . እንዳትነቃነቅ” የሚል ድምጽ የደራዉን የመተማ ገበያ በአንድ ግዜ ጭጭ አሰኘዉ። መሳሪያ ያነገቡ ፖሊሶችና ሲቪል የለበሱ የደህንነት ሰራተኞች ከመኪና እየዘለሉ ወርደዉ መሠረትን የፊጥኝ አስረዉ መኪናዉ ላይ ወረወሩት። ምነዉ? ምን አጠፋሁ . . . ዬት ነዉ የምትወስዱኝ? አለ መሠረት በሁኔታዉ እጅግ በጣም ተደናግጦ። አንድ አጠገቡ የነበረዉ የህወሃት ነብሰ ገዳይ . . . ዝም በል ብሎ በጥፊ አጮለዉና ለአርበኞች ግንቦት 7 የመለመልካቸዉን ሰዎች አድራሻና ስም ዝርዝር ካላመጣህ ዕድሜህ ከአንድ ጀምበር አያልፍም አለዉ።

መኪናዉ ዉስጥ ከተቀመጡት ሁለት ሰዎች አንደኛዉ አንሂድ ብሎ በእጁ ምልክት ሲያሳይ መሬት ላይ የነበሩት ፖሊሶች እየዘለሉ መኪናዉ ላይ ወጡና መሠረትንና ሌሎች ሦስት እስረኞችን የያዘችዉ ቶዮታ ሂሉክስ መኪና ፍጥነት እየጨመረች የመተማ ሁመራን መንገድ ተያያዘቸዉ። በሚቀጥለዉ ቀን ጧት ሲነጋጋ ሁመራ ደረሱና አራቱ እስረኞች እጃቸዉ እንደታሰረ ፖሊስ ጣቢያ እንዲቆዩ ተደረገ። ከምሽቱ ሦስት ሰዐት ሲሆን መሠረትና ጓደኞቹ እጅ ለእጅ እንደተሳሰሩ ጉዞ ወደ ተከዜ ወንዝ ሆነ። የዚህች ከንቱ አለም የመጨረሻ ጉዟቸዉ ነበር።

ዶማና አካፋ ያዙ እንጂ . . . ደግሞም ፈጠን በሉ ግዜ የለንም. . . አለ የነብሰ ገዳዮቹ አለቃ። ከሁመራ ፖሊስ ጣቢያ ወደ ተከዜ ወንዝ የሚያደርገዉ ጉዞ በህይወቱ የመጨረሻዉ ጉዞ እንደሆነ የተረዳዉ መሠረት . . . አንተዬ ልትገድሉን ነዉ እንዴ ብሎ ጠየቀ። ፊት ለፊቱ የነበረዉ ፖሊስ ከተቀመጠበት ዘልሎ ተነሳና . . .ዝም በል . . . አንተ የሴት ልጅ . . . ምን አስቸኮለህ ይልቅ የተጠየከዉን ጥያቄ መልስ አለዉና የያዘዉን የእጅ መከርቸሚያ ካቴና ፊቱ ላይ ወረወረበት። ካቴናዉ ሳይሆን ከዚያ ባለጌ አፍ የወጡት ቃላት ጅማቶቹ ድረስ ዘልቀዉ ገብተዉ መንፈሱን ጎዱትና መሠረት ለመጀመሪያ ግዜ ተስፋ ቆረጦ . . . ምንም የምሰጥህ መልስ የለኝም አለና አንገቱን ደፋ። . . . አንቺ ወላዲት አምላክ ምነዉ . . . ምን አደረኩሽ ብሎ ቀና ሲል እሱንና ሦስት ጓደኞቹን ለመዋጥ አፋቸዉን ከፍተዉ የሚጠባበቁትን አራት ጉድጓዶች ተመለከተ። አይኔ እያየ እዚህ ወስጥ አልገባም ብሎ ንግግሩን ሳይጨርስ ተከታታይ የጥይት ድምጽ ሰማ። ዞር ሲል ፖሊሶች አብረዉት ከታሰሩት ሦስት እስረኞች ዉስጥ አንዱን በእግራቸዉ እየገፉ የተቆፈረዉ ጉድጓድ ዉስጥ ሲጨምሩት አየ። ደቂቃዎች የቀሩት የሱ የራሱ ህይወት ሳይሆን በህወሃት ነብሰ ገዳዮች በግፍ የተገደለዉ የጓደኛዉ ህይወት አንገበገበዉ። አዘነ – በአይኑም በሆደም አነባ። “አይኔ እያየ እዚህ ወስጥ አልገባም” ብሎ የተናገረዉ የራሱ ድምጽ ጆሮዉ ላይ አቃጨለበት። መሠረት ሞት ፈርቶ አያዉቅም፤ ግን ህይወቱ የህይወትን ክቡርነት በማይረዱ ባለጌዎች እጅ እንድታልፍ አልፈለገም። ያ የንጹሃን ኢትዮጵያዉያንን ሰዉነት ማፍረስ የለመደዉ የህወሃት ጠመንጃ ወደሱ ከመዞሩ በፊት አንድ ነገር ማድረግ አለብኝ ብሎ ወሰነ። እጁ ከጓደኛዉ ጋር የታሰረበትን ገመድ በጥርሱ በጣጠሰዉና ከቀለሁ እንደተላቀቀ ጥይት ተወርዉሮ እግሬ አዉጭኝ ብሎ ጫካ ዉስጥ ዘልሎ ገባ። የህወሃት ነብሰ ገዳዮች የጥይት ናዳ ለቀቁበት፤ እሱ ግን ጫካ ጫካዉን ይዞ ወደማያዉቀዉ ቦታ ሩጫዉን ተያያዘዉ።

መሠረት- ቆራጥነቱና የልቡ ትልቅነት ጉልበት እየሆኑት ነዉ እንጂ ያ የሚጠላዉ የህወሃት ጥይት አካሉን በሳስቶ ወንፊት አድርጎታል። ሰዉነቱ ቁስል በቁስል ሆኗል። ከራሱ ሰዉነት እንደ ጎርፍ የሚፈስሰዉ ደም ጠልፎ የሚጥለዉ እስኪመስለዉ ድረስ አካሉ ደምቷል። ሩጫዉን ግን አላቆመም። ደም እንዳይፈሰዉ ጥይት የበሳዉን ቦታ ሁሉ በሁለት እጆቹ ሸፈነ። እንደኛዉ ቁስል ጋብ ሲልለት እጁን ከሱ ላይ እያነሳ ሌላዉን ቁስል ሸፈነ። ደሙ መፍሰሱን ግን አላቆመም። መሠረትም ሩጫዉን አላቆመም። መሠረት ሙሌ ህይወቱን ለማዳን ወደ ፊት የህወሃት ነብሰ ገዳዮች ደግሞ ወንጀላቸዉን ለመደበቅ ወደኋላ በተለያየ አቅጣጫ ሩጫቸዉን ተያያዙት። ሁለቱም አግሬ አዉጭኝ አሉ።

መሠረት ሞትን እየሸሸ መሆኑን ነዉ እንጂ ከሞት ለመራቁ ምንም ዋስትና አልነበረዉም። ደግሞም መሮጡን ብቻ ነዉ እንጂ ወዴት እንደሚሮጥ አያዉቅም ነበር። ከኋላዉ የሚከተለዉ ማንም ሰዉ እንደሌለ ቢረዳም ከፊት ለፊቱ ህይወቱን የሚታደግለት ሰዉ እስኪያገኝ ድረስ ሩጫዉን ቀጠለ። ጧት ጎህ ከመቅደዱ በፊት “ጠጠዉ በል” የሚል ድምጽ ሲሰማ ያ ሁሉ ሩጫዉ መልሶ ሞት ዉስጥ የከተተዉ መሰለዉና ደነገጠ። ሩጫዉን እንዳይቀጥል ቁም ያሉት ሰዎች ከበዉታል። እሺ ብሎ እንዳይቆም ሞትን አልቀበልም ያለዉ ልቡ አሁንም እንደደነደነ ነዉ። ትንፋሹን ሰበሰበና. . . ማናችሁ እናንተ ብሎ ያቆሙትን ሰዎች ጥያቄ ጠይቆ መልሱን ሳይሰማ ተዝልፍለፎ መሬቱ ላይ በግንባሩ ተደፋ።

የኤርትራ ድንበር ጠባቂ ወታደሮች መሠረትን አንድ ወር ሙሉ በህክምና ሲንከባከቡት ቆዩና እሱ እራሱ በጠየቃቸዉ መሠረት ሃሬና ወስደዉ ለአርበኞች ግንቦት 7 አስረከቡት። መሠረት ሙሌ ጥቅምት 7 ቀን ከተመረቁት አርበኞች ዉስጥ አንዱ ነዉ። ለዚህ ጀግና ያቀረብኩለት የመጨረሻ ጥያቄ . . . ሊገድሉህ የነበሩትን የህወሃት ሰዎች አሁን ብታገኛቸዉ ምን ታደርጋቸዋለህ የሚል ጥያቄ ነበር። ነጻ አወጣቸዋለኋ! አለኝና ጭፈራዉ ዉስጥ ዘልሎ ገባ። አርግጠኛ ነኝ መሠረት ሙሌ አንድ ቀን ሁላችንንም ሸገር ላይ ያስጨፍረናል። ቸር ይግጠመን።

ኤፍሬም ነኝ ከአርበኞች መንደር
ebini23@yahoo.com


የኮሚኒኬሽን ሚ/ሩ እቶ ጌታቸው ረዳ “ጨረቃ ላይ” ጥለውን ነጎዱ -በታምሩ ገዳ

$
0
0

የኮሚኒኬሽን ሚ/ሩ እቶ ጌታቸው ረዳ “ጨረቃ ላይ” ጥለውን ነጎዱ
በርካታ ኢትዮጵያኖችን ለ ወከባ፣ ለ አሰራት እና በመጨረሻም ለሰደት የዳረጉት አወዛጋቢዎቹ የጸረ ሽብር እና የፕሬስ ህጎች በገዢው መንግስት በኩል እንከን የለሽ መሆናቸውን ቢነገረንም ዛሬም ድረስ ብዙዎችን ከአገዛዙ ጋር ሆድ እና ጀርባ አንዳደርጋቸው ይገኛል።ችግሩም በቅርቡም የፈታል ተብሎ አይጠበቅም።
735709_10200134725031724_1136777781_o
ታዲያ ባለፈው እሁድ የጀርመን ራዲዮ የአማሪኛው ክፈለ ጊዜ (ዶቼ ቬሌ ) “ በአትዮጵያ ሃሳብን በነጻ የመግልጽ መብት፣የ ፕሬስ ህጉ እና በጸረ ሽብር ሕጉ ዙሪያ” አራት የተለያዩ እንግዶችን ለንትርክ (Cross Talk )ፕሮግራም ጋብዞ ነበር ። እንርሱም የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሃላፊ የሆኑት እቶ ጌታችው ረዳ ከሃሳይ፣ እውቁ የህግ መምህር እና የአለማቀፍ የህግ ባለሙያው ዶ/ር ያቆብ ሃይለማሪያም፣ ታዋቂው የህግ ጠበቃ አቶ ተማም አባቡልጉ እና ጋዜጠኛ ፋሲል ግርማ ነበሩ። የእንግዶቹ ሰብጥርን ገና ከጅማሪው ሰሰማ ፕሮግራሙ አሰተማሪ እና ዘና የሚያደርግ ፕሮግራም አንደሚሆን ገምቼ ነበር ። በተለይ ደግሞ አንዳንድ ምእራባዊን የመንግስት ባለሰለጣናት ከሕዝብ ሰለሚሰነዘሩ ቅሬታዎች እና ትችቶች ከሚዲያ ፊት ቀርበው ምላሻቸው ምንም ይሁን ምን ሲሟገቱ ወይም ሰህተታቸውንም ሲያምኑ ሰሰማ “ይህ አይነቱ እድል እና መደረክን ኢትዮጵያ ውስጥ መቼ ይሆን በነጻ የምናየው?” የሚል ጥያቄ ውሰጤን ሁሌም ስለ ሚኮረኩረኝ እና በእነርሱ የሰለጠነ የሚዲያ ባሕል ሰለ ምቀናም ጭምር ነበር።
ከ ንትርክ ፕሮግራሙ አዘጋጅ እና ጋዜጠኛዋ ከተወረወሩት በርካታ ጥያቄዋች መካከል “ከ አንድ አመት ተኩል እሰራት በሁዋላ ሰሞኑን በነጻ ሰለተለቀቁት(አንዱ በ20 ሺህ ብር ዋስ ነው የወጣው) የዞን 9 ጦማሪያኖች እና ጋዜጠኞች ከእስራት መፈታት ምን ትላላችሁ?፣,ምንስ ተሰማችሁ? ፣እነዚህ ለተለያዩ ችግሮች የተዳረጉት ወጣት ጦማሪዎች በፍርድ ቤት ነጻ ናችሁ ከተባሉ የሞራል ካሳ ሊከፈላቸው አይገባም ወይ?፣ገዢው መንግስትስ ወደፊት ከነጻው ፕሬስ ጋር አብሮ መሰራት ይችላል? …ወዘተ።” የሚሉ ይገኙበታል ። ከ ሚ/ር ጌታቸው በቀር ሶስቱም እንግዶች “የዞን 9 ጸሃፊዎቹ በእስር ቆይታቸው የተለያዩ ስቃዮች እንደ ደረሱባቸ ው፣ከጅማሪው ሊታሰሩ አንደማይገባ በፍትሕ እጦት መሰቃየት እና መጉላላት እንዳልነበረባቸው፣የሞራል ካሳ ጥያቄ የሚባለው ጉዳይ ደግሞ በዛሬይቱ ኢትዮጵያ እንደማያዋጣ እና ፌዝ መሆኑን ፣ ኢሕአዲግ በተፈጥሮው ዲሞክራሲያዊ መንግስት መሆን እንደማይችል ፣ጦማሪዎቹ የፖለቲካዊ ውሳኔ ሰለባዎች መሆናቸውን ፣ ወጣቶቹ በመለቀቃቸው ገዢው መንግስትን ማመሰገን አንደማይጠበቅባቸው “እና መሰል መልሶችን እንግዶቹ በተናጥል እና በዝርዝር አስረድተዋል።
በፕሮግራሙ ላይ የአቶ ጌታቸው ረዳ አቋም የነበረው ደግሞ በከፊል “አቃቢ ህግ እና ፖሊስ በቂ ማስረጃ ባለማቅርባቸው/ የቤት ስራቸውን ባለመሰራታቸው ፍ/ቤቱ ታሳሪዎቹን በነጻ አሰናብቷቸዋል፣ዶ/ር ያቆብ እና አቶ ተማም ወጣቶቹ በመፈታታቸው የተበሳጩ ይመሰላሉ፣ጉዳዮን ለፖለቲካ ሟሟቂያ ካለተጠቀምንበት በቀር ፣አንዳንዴ ፍ/ቤት ጥፋተኛ ያላቸው ሰዎች ከ20 አመት እሰራት በሁዋላ ነጻነታቸው የሚረጋገጥበት ሁኔታ ስለ ሚከሰት ታሳሪዎቹን እንኳን ደሰ ያላችሁ ነው ማለት ያለብን ።” በማለት በጦማሪያኖቹ እና በጋዜጠኞቹ ያላግባብ ከ አንድ አመት በላይ መታሰር በደረሰባቸው የአካላዊ እና የስነልቦናዊ ጉዳት ከ መቆጨት ለፍትህ ስርአቱ(ለዳኞቹ) ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ ሞክረዋል። በነገርራችን ላይ እነዚህ ወጣቶች ከወራት በፊት “በሽብር ስራዎች ሰለመዘፈቃቸ በቂ መረጃ አለን”ተበሎ በጠ/ሚ/ሩ ሳይቀር ለአለም መገናኛ በዙሃናት ሳይቀር የታወጀባቸው ልጆች መሆናቸውን ማሰታወስ ግድ ይላል።
እየተሟሟቀ እና አጓጊ እየሆነ የሄደው ንትርኩ በተለይ ጠበቃ ተማም ከዚህ ቀደም ደንበኞቻቸው ማቆሚያ በሌለው የክስ ምክንያቶች እንዴት እንደተጉላሉባቸው በመግለጽ ላይ እያሉ ተራቸው እስኪ ደረስ ዝም ብለው ለመሰማት ፍቃደኛ ያለሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ከ አስምት ጊዜያት በላይ “ተማም…!ተማም…! ተማም….!”በማለት ተናጋሪው አቶ ተማምን ለማቋረጥ እና የረሳቸውን አቋም ለመግለጽ ሲሞከሩ ተሰተውለዋል።ይህ አይነቱ የመደርክ አና ይማይክ ሺሚያ ደግሞ ብዙውን ጊዜ በእኛ አገር ባለሰልጣናት እና እንግዶች ዘንድ የተለመደ አይደለም ። በንትርርኮች ወይም ቃለ መልልሶች ላይ ያለመደማመጥ ችግር እንደ አረብ አገራት ግን በሰፋት የዘወተራል ። ክቡር ሚ/ሩ ከሰነዘሯቸው ግለሰባዊ ውንጀላዎች ለምሳሌ ያህል ባነሳ “ ለአንሰተኛ ጥብቅናቸው ካለሆነ በቀር አቶ ተማም ጥብቅና ለቆሙላቸው ከፍተኛ ፕሮፋይል ያላቸው ደንበኞቻቸው ጉዳይን አላሸነፉም ፣ዶ/ር ያቆብ ከዚህ በፊት መንግስትን በሃይል ለመጣል ሞክረው ያለተሳካለቸው ግለሰብ ናቸው ።”የሚሉ ይገኙበታል።

በንትርኩ ላይ “ከጥያቄው ጋር የማይዛመዱ ጉዳዮች ለማቅረብ እየተሞከረ ነው” የሚል ወቀሳ ያሰሙት አቶ ጌታቸው “ወደፊት ከተማም ጋር እንገናኝ ይሆናል ፣አሁን ሌላ ፕሮግራም አለኝ።” በማለት አገሪቱ በህይወት እስትንፋስ መሰጫ መሳሪያ (ላይፍ ሰፖርት ማሺን ) ወስጥ እንዳለች እና ቁልፉም በእርሳቸው እጅ ብቻ እንዳለ እስኪመሰል ድረስ ፣ምንም እንኳን በፕሮግራሙ እዘጋጅዋ “አቶ ጌታቸ ተሰናብተውን ሄደዋል “ብንባለም በእኔ እምነት ግን ሞቅ ብሎ የነበረው ንትርኩን “በበቃኝ”በማቋረጥ ፣ከማይክሮፎኑ ባሻገር ጆሯቸውን እና ልቦናቸውን ሰጥተው ሁሉንም እንግዶች እና ሃሳባቸውን አክብረው ፕሮግራሙን በጥሞና ይከታተሉ የነበሩ(እኔንም ጨምሮ) በርካታ አደማጮችን እና የነጻፕሬስ ወዳጆችን ጨረቃ ላይ ጥለውን እነደ ነጎዱ ሆኖ ነው የተሰማኝ።
እኔ የምለው “የህዝቡን ሙሉ ልብን በማግኘት ፣ ተቋዋሚዎችን በዝረራ በመጣል ምርጫውን 100%ያሸነፈ ፣ኢኮነሚውን በ ሁለት ዲጅት ያሳደገ፣ ተራራዎችን እሰከ ማንቀጥቀጥ ድረስ የቻለ ፓርቲ ሹም ” የሆኑት እኚህ አቶ ጌታቸው ረዳ የተሰጣቸው ትልቅ እድልን/መድረክን በመጠቀም ከ ፕሬስ እና ከጸረ አሸባሪው ሕጉ አኳያ ሊሟገቷቸው የቀረቡት ሶሰቱ እንግዶችን በመሞገት ለተሾሙበት የ መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሃላፊነት ትልቅ ቦታ በብቃት መወጣት ሲገባቸው፣ድርጅታቸውን ሆነ መንግስታቸውን ከተከላካይነት ወደ አጥቂነት ለማሸጋገር መጣጣሩን ትተው ንትርኩን በነገር ጀምረው ዶ/ር ያቆብንም “መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ”በማለት እርሳቸውም (አቶ ጌታቸው) በቅጡ ሳይሰናበቱን መነጎዳቸው ሚኒስትሩ በመጀመሪያ አስተያየታቸው ላይ “ፖሊስ እና አቃቢ ሕግ በቂ ማስረጃ ባለማቅረባቸው ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዋችን በነጻ አሰናብቷል።” እንዳሉት ሁሉ በእለቱ የንትርክ ፕሮግራም ላይ ኢሕአዲግ ማሰረጃ ማቀረብ የተሳናቸው /ደካማ ፖሊሶች እና አቃቢ ህጎች የተነሰራፉበት ድርጅት ብቻ ሳይሆን በክፉ ቀን በሃሳብ አተካሮ ሸንጣቸውን ገትረው መሟገት የተሳናቸው ሚኒስተሮች የተበራከቱበት መንግስት መሆኑን ያሳያል ። ለማንኛውም አንዳንዴ ለመሪዎቻችን ቅን ልቦና ፣ብሩህ አይምሮ እና አንደበተ ርእቱነተን ብንመኝላቸው አይከፋም።

The Latest The insider News of Ethiopikalink Saturday October 31, 2015..

Interview with Tolera Adaba – SBS Amharic

Berry New Ethiopian Music 2015 (Hilina ሕሊና )

Yebet Sira – EBC New TV Series Yebet Sira (የቤት ስራ) – Episode 09

Turkey set to return to single-party rule in boost for Erdogan

$
0
0

Turkey looked set to return to single-party rule after the Islamist-rooted AK Party swept to an unexpected victory in elections on Sunday, an outcome that will boost the power of President Tayyip Erdogan but may sharpen deep social divisions.
turkey
With almost all ballots counted, the AKP had taken just shy of 50 percent of the votes, comfortably enough to control a majority in the 550-seat parliament and a far higher margin of victory than even party insiders had expected.

Prime Minister and AKP leader Ahmet Davutoglu tweeted simply “Elhamdulillah” (Thanks be to god), before emerging from his family home in the central Anatolian city of Konya to briefly address crowds of cheering supporters.

“Today is a victory for our democracy and our people … Hopefully we will serve you well for the next four years and stand in front of you once again in 2019,” he said.

A senior official from the main CHP opposition, which had calculated on ‘reining in’ Erdogan’s influence with a coalition government, described the result as “simply a disaster”.

The result could aggravate deep splits in Turkey between pious conservatives who champion Erdogan as a hero of the working class, and Western-facing secularists suspicious of his authoritarianism and Islamist ideals.

In the mainly Kurdish southeastern city of Diyarbakir, security forces fired tear gas at stone-throwing protesters after support for the pro-Kurdish opposition fell perilously close to the 10 percent threshold needed to enter parliament.

In June, the AKP lost the overall majority it had enjoyed since 2002. Erdogan had presented Sunday’s polls as a chance to restore stability at a time of tension over Kurdish insurrection and after two bombings, attributed to Islamic State, while critics fear a drift to authoritarianism under the president.

With 97.5 percent of votes counted, the AKP was on 49.4 percent, according to state-run broadcaster TRT. The main opposition CHP was at 25.4 percent and a senior official said any hopes of a coalition now looked all but impossible.

“This is a success exceeding our expectations,” one senior AKP officials told Reuters, acknowledging surprise over the scale of the victory.

Since June’s poll, a ceasefire with Kurdish militants has collapsed, the war in neighboring Syria has worsened and Turkey – a NATO member state – has been buffeted by two Islamic State-linked suicide bomb attacks that killed more than 130 people.

Investors and Western allies hoped the vote would help restore stability and confidence in an $800 billion economy, allowing Ankara to play a more effective role in stemming a flood of refugees from neighboring wars via Turkey into Europe and helping in the battle against Islamic State militants.

Meleket Drama (መለከት) – Episode 30


አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ለምስክርነት እንዲቀርቡ የተላለፈው ትዕዛዝ ታገደ

$
0
0

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሽብር ድርጊት ወንጀል ተጠርጥረው ለተከሰሱት ለእነ ዘመኑ ካሴ በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ያስተላለፈውን ትዕዛዝ፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አገደው፡፡
andrg
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የሥር ፍርድ ቤት አቶ አንዳርጋቸው በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡ ሐምሌ 6 ቀን 2007 ዓ.ም. የሰጠውን ብይን ያገደው፣ የፌዴራል ማዕከል ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን ይግባኝ ሲመረምር የሚያስቀርብ ሆኖ በማግኘቱ መሆኑን ባስተላለፈው ትዕዛዝ አስታውቋል፡፡

አቶ አንዳርጋቸው በመከላከያ ምስክርነት በቆጠሯቸው በእነ ዘመኑ ካሴ የክስ መዝገብ (አሥር ሰዎች) የተካተቱት አቶ አሸናፊ አካሉ፣ አቶ ደህናሁን ቤዛ፣ አቶ ምንዳዬ ጥላሁንና አቶ አንሙት የኔዋስ ሲሆኑ እንዲመሰክሩላቸው የፈለጉትም፣ ተከሳሾቹ ኤርትራ ሄደው ከአቶ አንዳርጋቸው ትዕዛዝና መመርያ እንደተቀበሉ ዓቃቤ ሕግ የጠቀሰባቸውን ክስ እንዲያስረዱላቸው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል፡፡

በወቅቱ ከሳሸ ዓቃቤ ሕግ፣ ‹‹አቶ አንዳርጋቸው በተለያዩ ጊዜያት በተመሠረቱባቸው የወንጀል ክሶች በአንዱ ዕድሜ ልክ ሲፈረድባቸው በሌላኛው ሞት ተፈርዶባቸዋል፡፡ በመሆኑም ለምስክርነት ስለማይበቁና ሕግም ስለሚከለክላቸው ቀርበው ሊመሰክሩ አይገባም፤›› ብሎ ተቃውሞ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ ግን የዓቃቤ ሕግን ክርክር ውድቅ በማድረግ አቶ አንዳርጋቸው ቀርበው እንዲመሰክሩ ሦስት ጊዜያት ትዕዛዝ የሰጠ ቢሆንም፣ ማረሚያ ቤቱ የተለያዩ ምክንያቶችን በመስጠት ሳያቀርባቸው ቀርቷል፡፡ በአራተኛው ቀጠሮ ‹‹አቶ አንዳርጋቸው ማረሚያ ቤት የሉም›› ብሎ ጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በደብዳቤ ገልጿል፡፡

ተከሳሾቹ በማረሚያ ቤቱ ምላሽ ተማረው የተወሰኑት ‹‹ብይን ይሰጠን›› ሲሉ፣ አቶ ደህናሁን ቤዛና አቶ ሞንዳዬ ጥላሁን ቀርበው መመስከር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ፍርድ ቤቱ ከውጭ አገር (የመን ሰንዓ) ይዞ ያመጣቸው ፀረ ሽብር ግብረ ኃይሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲጠየቁ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቀው ነበር፡፡

ጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በችሎት ያመለከቱትን አቤቱታ በማጠናከር፣ ጥቅምት 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ጉዳያቸውን እያየው ለሚገኘው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ጽፈዋል፡፡ ተከሳሾቹ ለፍርድ ቤቱ በጻፉት ደብዳቤ እንደገለጹት፣ አቶ አንዳርጋቸው በትውልድ ኢትዮጵያዊ ቢሆኑም በዜግነት እንግሊዛዊ በመሆናቸው፣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ጉዳያቸውን እንደሚከታተሉ ጠቁመዋል፡፡ በመሆኑም የእንግሊዝ ኤምባሲ፣ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲጠየቁ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው አመልክተዋል፡፡

የሥር ፍርድ ቤት በተከሳሾቹ ደብዳቤ ላይ ብይን ከመስጠቱ በፊት ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን ይግባኝ የመረመረው ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የሥር ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዳይፈጸም በማገድ፣ ያስቀርባል ባለው ጉዳይ ላይ ብይን ለመስጠት ለኅዳር 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
ምንጭ ሪፖርተር ጋዜጣ ተጻፈ በ ታምሩ ጽጌ

አርቲስት ዳንኤል ተገኝ የአርቲስት መርአዊ ስጦትን ልጅ ሊያገባ ነው ።

$
0
0

11540898_1004123892945145_8248132669465749553_n
በተለያዩ ፊልሞች እና የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማዎች ላይ ድንቅ ብቃቱን በማሳየት የሚታወቀው አርቲስት ዳንኤል ተገኝ የአንጋፋውን አርቲስት መርአዊ ስጦትን ልጅ ሊያገባ ነው ።
አርቲስቱ ዛሬ አርቲስት ፍቃዱ ተ/ማርያም እና አርቲስት አብራር አብዶ ከዝነኛዎቹ ባለሞያዎች መርጦ ሽማግሌዎች የላከ መሆኑን ሲሳይ ጎዛዬ የገለጸ ሲሆን በሙሽሪት በኩል የማስታወቂያ ባለሙያው አቶ ውብሸት ወርቃለማው እንደነበሩ ገልጾ የስርጉ ቀን በቅርብ ይሆናል ተብሏል።

Sinai plane crash: Russian airliner ‘broke up in mid-air’

$
0
0

_86435749_86435748
A Russian airliner which crashed in Egypt’s Sinai peninsula, killing all 224 people on board, broke up in mid-air, a Russian official says.
Victor Sorochenko, the head of Russia’s Interstate Aviation Committee, said it was too early to conclude what caused the crash on Saturday.
He told reporters debris was found across a 20sq km-wide area of Sinai. So far 163 bodies have been found.
Russia observed a day of mourning on Sunday after its worst air disaster.
Mr Sorochenko spoke after visiting the site of the debris, near the village of Hasana. The head of Russia’s Air Transport Agency, Aleksandr Neradko, said that “all signs attest to the fact that the aircraft disintegrated in the air at a high altitude”.
Jihadists allied to so-called Islamic State in Sinai, where such groups are active, had made a claim on social media that they had brought down flight KGL9268.

Russian media brood over cause of air crash But Egyptian Prime Minister Sharif Ismail said experts had confirmed that a plane could not be downed at 9,450m (31,000ft), the altitude the Airbus 321 was flying at, by weapons the militants are known to possess.
President Abdul Fattah al-Sisi also urged caution on Sunday, saying the investigation into the cause was a “complicated matter” that could take months.
Russian Transport Minister Maksim Sokolov said no evidence had been seen that indicated the plane was targeted, and IS has not produced pictures or video footage to substantiate its claim.
Analysis by BBC Monitoring found that a video purporting to show the downing of a plane did not appear to be an official IS clip, and was not shared on official IS channels.
A number of major airlines – Emirates, Air France-KLM, Lufthansa, and Qatar Airways – have decided not to fly over the Sinai Peninsula until more information is available. Two smaller carriers, flydubai and Air Arabia, also said they would re-route flights, while Etihad Airways said it would avoid only “certain areas of airspace” over Sinai.
Germany’s transport ministry has told German airlines not to follow the same route taken by the Russian plane.
British Airways said it regularly assessed the safety of its routes. BA said it would not confirm flight routes, but that it “would never fly a route unless it was safe to do so”.
The plane came down early on Saturday, shortly after leaving the resort of Sharm el-Sheikh for the Russian city of St Petersburg.
Russian and French investigators have joined the Egyptian-led probe, along with experts from Airbus, which is headquartered in France.
Egyptian officials said some bodies had been recovered within a radius of 5km on Saturday, but that of a three-year-old girl was found 8km from the scene.
One unnamed official told Reuters the plane appeared to have split in two, with one part burning up and the other crashing into a rock.
The plane’s flight recorders have been found and sent for analysis, officials said.
Russia’s transport regulator said on Sunday it would check all the airline’s A-321 planes, but Kogalymavia said this would not affect their operations.
Egypt’s civil aviation minister Hossam Kamal said there had been no sign of any problems on board the flight, contradicting earlier reports that the pilot had asked to make an emergency landing.
An Egyptian ground service official who carried out a pre-flight inspection of the plane said the aircraft appeared to be in good shape
“We are all shocked. It was a good plane. Everything checked out in 35 minutes,” the official told AP.
However, the widow of the plane’s co-pilot told Russian TV her husband had complained about the aircraft’s technical condition.The plane was carrying 217 passengers, including 25 children, Russian transport authorities said. There were seven crew members on board.
Most of the passengers were Russian, but at least three were Ukrainian and one Belarusian.
A plane returning 162 bodies to Russia left Cairo late on Sunday, an airport official said.
bbc.com

BBC Match of the Day – Week 11, Chelsea vs.Liverpool & more 31.10.2015 HD

2 degrees, flies planes, author, works at NASA. His age? 17

$
0
0

MosheKaiCavalinNov15_large
BOSTON (AP) — Moshe Kai Cavalin has two college degrees, but he’s too young to vote. He flies airplanes, but he’s too young to drive a car alone.
Life is filled with contrasts for Cavalin, a 17-year-old from San Gabriel, California, who has dashed by major milestones as his age seems to lag behind. He graduated from community college at age 11. Four years later, he had a bachelor’s in math from the University of California, Los Angeles.
This year, he started online classes to get a master’s in cybersecurity through the Boston area’s Brandeis University. He decided to postpone that pursuit for a couple of terms, though, while he helps NASA develop surveillance technology for airplanes and drones.
Between all that, he’s racked up an exhausting list of extracurricular feats. He just published his second book, drawing on his experience being bullied and stories he’s heard from others. He plans to have his airplane pilot’s license by the year’s end. At his family’s home near Los Angeles, he has a trove of trophies from martial arts tournaments.
Still, Cavalin insists that he’s more ordinary than people think. He credits his parents for years of focused instruction balanced by the freedom to pick his after-school activities. His eclectic interests stem from his cultural heritage, he said, with a mother from Taiwan and a father from Brazil.
“My case isn’t that special. It’s just a combination of parenting and motivation andinspiration,” he says after a recent shift at NASA’s Armstrong Flight Research Center in Edwards, California. “I tend to not compare myself that often to other people. I just try to do the best I can.” His parents say he was always a quick study. At 4 months, he pointed to a jet in the sky and said the Chinese word for airplane, his first word. Cavalin hit the limits of his home schooling after studying trigonometry at age 7. Then his mom started driving him to community college.
“I think most people just think he’s a genius, they believe it just comes naturally,” said Daniel Judge, a professor of mathematics who taught Cavalin for two years at East Los Angeles College. “He actually worked harder than, I think, any other student I’ve ever had.”
But his rapid rise hasn’t been without twists. Early in college, he dreamed of being an astrophysicist. When he started taking advanced physics classes, though, his interest waned. His fascination in cryptography led him toward computer science.
That has been a better fit, Cavalin said. He was surprised when NASA called to offer work after rejecting him in the past because of his age. Ricardo Arteaga, his boss and mentor at NASA, says Cavalin was perfect for a project that combines math, computers and aircraft technology.
“I needed an intern who knew software and knew mathematical algorithms,” Arteaga says. “And I also needed a pilot who could fly it on a Cessna.”
In the office, Cavalin is a quiet worker with a subtle sense of humor, Arteaga says. They laugh about the stuff scientists laugh about. His daily work at NASA has included running simulations of airplanes and drones that are headed for collision, and then finding ways to route them to safety.
“He’s really sharp in mathematics,” Arteaga says. “What we’re trying to bring out more is his intuitive skills.”
In conversation, Cavalin speaks with the even cadence and diction of someone who chooses his words with care. He’s unflappable, at least until he discusses his distaste for being called a certain word: “One word I don’t take too kindly is genius,” he said. “Genius is just kind of taking it too far.”
After he finishes his master’s from Brandeis, Cavalin hopes to get a master’s in business at the Massachusetts Institute of Technology. Later, he wants to start his own cybersecurity company.
For now, though, he’s counting down the days until his 18th birthday, when he’ll be able to get a full driver’s license under California law. Living away from home to work at NASA, he relies on his landlord for rides to the grocery store, or he takes a taxi. His older colleagues drive him to work every day.
As for the other teenage stuff, Cavalin says he’ll wait until he gets his doctorate degree to find a girlfriend. He’s only half-joking.

Viewing all 3774 articles
Browse latest View live