Asylum-seeking Eritrea soccer players in detention center
The legendary author and journlist, BEALU GIRMA,was murdered by the security apparatus of Dergu,book
Betoch Comedy Drama – Part 115
የተባበሩት መንግስታት በኤርትራ ላይ የጣለውን ማዕቀብ ለአንድ ዓመት አራዘመ-VOA Amharic
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ከዚህ በፊት በኤርትራ ላይ የቆየውን ማዕቀብ የሚያጠብቅ ውሳኔ መውሰዱ ይታወሳል። በትናንትናው ምሽት ማዕቀቡ ለአንድ ዓመት እንዲራዘም የጸጥታው ምክር ቤቱ መወሰኑ ታውቋል።
የውሳኔው መዝገብ ከዚህ በፊት በቀረቡት ክሶች ላይ ተመርኩዞ ሲሆን፣ ኤርትራ አል-ሸባብን ትደግፋለች፣ ከጅቡቲ ጋር ያልቋጨችው የድንበር ጉዳይ አለ፣ ማለትም በእአአ 2008 ያሰረቻቸውን ወታደሮች የመፍታት ክሶችን ያጠቃልላል።
የምክር ቤቱ ዋና ጸሐፊ እንግሊዛዊው አምባሳደር ማትው ራይክፍርት (Mathew Rycroft) ውሳኔውን እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል።
“የኤርትራና የሶማልያን ጉዳይ በተመለከተ ለየጸጥታ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት እንደተገለጸው፣ ከዚህ በፊት ተጽፎ ለውሳኔ በቀረበው የሃሳብ ሰነድ S/2015/810 ድምጽ ለመስጠት የምትፈልጉ እጃቹን አንሱ። የድምጽ አሰጣጡ ውሳኔ ይህንን ይመስላል፣ 14ቱ በመደገፍ ድምጻቸውን ሲሰጡ፣ የተቃወመ የለም። 1 ድምጸ ተአቅቦ አድርጓል። ረቂቅ ሰነዱ 22/44በመባል አልፏል” ብለው ገልጸዋል።
የኤርትራ መንግስት በበኩሉ ውሳኔውን ህግ የጣሰነ ነው በማለት አጣጥሎታል። ዝርዝሩን ከቪኦኤ ያዳምጡ።
The Latest The insider News of Ethiopikalink Saturday October 24, 2015
BBC Match of the Day – Week 10,Arsenal vs.Everton & more 24.10.2015 HD
“ ታዳጊዋ የኖቤል ተሸላሚ ማላላ ወደ አደባባይ እንድወጣ አድርጋኛለች” የወሲብ ተጠቂዋ አበራሽ በቀለ( ከ አውሮፓ)-ታምሩ ገዳ
ስለሴቶች መብት መከበር ፋና ወጊ የሆነው “ድፍረት” ሲኒማ ከአሜሪካ ሲኔማ ቤቶች ገባ
ከሁለት አስር አመት በፊት ትምህርት ቀሰማ ቤተሰቧን አና ማህበረሰቧን ለመረዳት ህልም የነበራት ፣ ነገር ግን ሕልሞቿ ሁሉ በጉልበተኞች ሰለተ ጨናገፉባት አንዲት ኢትዮጵያዊት ልጃገረድ አበራሽ በቀለ ( የሲኒማዋ ሂሩት) ላይ ሰለ ደረሰ የጠለፋ ጋብቻ ፣ወጣቷም በጠላፊዋ ላይ ሰለ ወሰደችው እርምጃ፣ በወቅቱ ሰልነበረው የባህል የማሕበረሰብ አመለካከት እና የህግ አግባብ እና የወጣቷዋን ሕይወት ከሕግ ክፈተተ እና ከኋላቀር አሰተሳሰብ ሰለባነት ለመታደግ የተከፈለውን አስቸጋሪ ውጣ ውረድ እና ነጻነቷን እንዲት አንዳገኘች እና መሰል ጉዳዮች ዙሪያ የሚያውጠነጥነው እውነተኛ ታሪክ ላይ የተመረኮዘው “ድፍረት” የተሰኘው ሲኒማ ከኢትዮጵያዊያን ተመልካቾች አና ሲኒማ ቤቶች አልፎ ከአርብ ጥቅምት 23 2015 አኤአ ጀምሮ በ አሜሪካ ሲኒማ ቤቶች (ኔዮርክ ላይ )መታየት ጀምሯል። በቅርቡም በተለያዩ ከተሞችም የታያል ተብሎ ይጠበቃል።
እውቋ የ ሆሊውድ ሲኒማ ተዋኒት ፣ዳይሬክተር ፣ጸሀፊት እና የስብእና አምባሳደር አንጀሊና ጁሌ አሻራዎች ያለበት ፣በኢትዮጵያዊው ደራሲ እና ዳይሬክተር እና ተሸላሚው ዘረሰናይ ብርሃኔ መሃሪ ተደረሶ ፣እነ ሜሮን ጌትነት ፣ሞገስ ዮሃንስ ፡ትዘታ ሃገሬ ፣ሽታዮ አብረሃ፣ ግርማ ተሾመ የመሳሰሉት ሰመ ጥር አርቲስቶች የተካተቱበት “ ድፈርት “ ሲኒማ 1 ሰእት ከ 39 ደቂቃዎች የሚፈጅ ሲሆን ሲኒማውን በተመለከተ በረካታ የምእራባዊያን ሚዲያዎች ሰፊ ሽፋን እየሰጡት ይገኛሉ።
የሲኒማው ዋንኛ ባለ ታሪክ የሆነችው አበራሽ በቀለ አኤአ በ 1996 የደረሰባት አስገድዶ መጠልፍ ፣ጥጠላፊዋን በገዛ ጠምንጃው በመግደል ወንጀል ለእስራት መዳረጉዋ ፣ የሲቶች የህግ ባለሙያዋች ማህበር ሊቀመንበር መሰራች የሆኑት ወ/ሮ መአዛ አሽናፊ በግላቸው አና በደረጅታቸው ባደረጉት ጣልቃ ገብነት የሞት ቅጣት ይጠብቃት የነበርቸው ወጣቷ አበራሽ ከሁለት አመት ውጣውረድ በሁዋላ የግድያ እርምጃውን የወሰደችው እራሷን ለመከላከል በሚል ውሳኔ በነጻ መሰናበቷ አንዳንድ የወንድ የበላይነት አቀንቃኞችን ያስቆጣ ቢሆንም በተቃራኒው ለወትሮው ለአቅመ ሄዋን ያልደረሱ ህጻናትን ጠልፎ ካገባ “አበጅህ” የሚያስብለውን በኢትዮጵያ ውስጥ የቆየውን ኋላ ቀር ጎጂ ባህል እና የሕግ ክፍተትን እንዲፈተሽ እና በአሁኑ ወቅት የድርጊቲ ፈጻሚዎች እሰከ 15 አመት የሚደረስ እሰራት እንዲ በየንባቸው የሚያስችል መንገድ ከፍቷል።
የሕግ ባለሙያዋ ወ/ሮ መአዛም በበኩላቸው በአንድ ወቅት ስለ አበራሽ ሲናገሩ”አበራሽ በኢትዮጵያ ውስጥ በ አንዳንድ ሕገወጥ ወንዶች የሚደርሰው ጾታዊ ትንኮሳን በመጋፈጥ እና ድል በማድረግ የመጀመሪያዋ ሴት አብዮተኛ ነች ።”ሲሉ ለአበራሽ ያላቸውን ልዩ አክብሮት ገልጸዋል። በኢትዮጵያ የጋብቻ ሕግ መሰረት አንድ ሴት ልጅ ከ 18 አመት በፊት ማግባት እንደማይፈቀደላት የሚደነግግ ሲሆን ችግሩ ሙሉ በሙሉ እንዳለተወገደ መረጃዎች ይገልጻሉ ።ከ 2002 እስከ 2012 ባሉት ጊዜያት 16%ልጃገረዶች እድሜያቸው ከ 15 በታች ሳለ እንደሚያገቡ እና 40% ደግሞ 10 አመታቸውን ሳይጨርሱ ትዳር ይይዛሉ ተብሏል። በአሁኑ ወቅት በደቡብ ኢትዮጵያ ከ6 ልጃገረዶች መካከል አንዷ ሰትጠልፍ በ ሰሜን ኢትዮጵያ ደግሞ ከ 20 ልጃገረዶች መካከል አንዷ እነደምትጠለፍ ኦፊሴላዊ መረጃዎች ይገልጻሉ።
ከጠላፊዎቿ ቤተሰቦች ብቀላ እንዳይ ደረሰባት በመሰጋት እና ከህግ በላይ ተሰሚነት እንዳለቸው በሚታመኑት የአካባቢው የሃገር ሽማግሌዎች ግፊት ሳቢያ አዲስ አበባ ውስጥ ለመደበቅ የተገደደችው አበራሽ በሁዋላም ወደ ምእራብ አውሮፓ ( ደብሊን አይር ላንድ) ተሰዳ ኑሮዋን እየገፋች ሲሆን ስለ ደረስባት አሳዛኝ ገጠመኝ በተመለከተ ለዜና ሮይተርስ በ ኢሜል በሰጠችው ምላሽ”ከዚህ ቀደም እራሴን ደብቄ መኖርን መርጪ ነበር።አሁን ግን በዚህ ሲኒማ (ድፍረት)አማካኝነት እና በፓኪስታናዊቷ የኖቤል ሽልማት ተሸላሚዋ ማላላ ዮሳፊዝ (እንዳትማር ማእቀብ የጣሉባት አክራሪ ታሊባኖችን አሻፈረኝ በማለቷ በ2012 አኤ አ የ 14 አመት ወጣት ሳለች የግድያ ሙከራ የተደረገባት እና በተአምር የዳነች ታዳጊ ነች)የእኔንም ብሶት ወደ አደባባይ ወጥቼ አንዳስተምር አነቃቅቶኛል።” ብላለች። ሲኒማው “ደፈርት” ከከተማዎች አልፎ ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ ቢዘልቅ የብዙ ሴቶች ህይወትን ይታደጋል ፣ትልቅ ሰኬት ኣንደሚሆን ምኞቱዋንም ገልጻለች። አበራሽ ሪፋይነሪ 29 ለተባለው ደሀረገጽ በኣስተርጓሚ በሰጠችው አስተያየት “አንድ ቀደም ሲል ያልተሞከረ ነገረን መተግበር ቀላል አይደለም። ይሁን እና ያነን መጥፎ ገጠምኝን ወደአስተማሪነት መልክ መለወጥ መቻሉ አስደስቶኛል ።”ብላለች። አበራሽ ሴቶች ለሴቶች (Women to Women) የተሰኘ አገር በቀል ድርጅት በማቋቋም ለወገኖቿ ለማገልገል ጥረት እያደረገች መሆኑዋን አስታውቃለች። በአማሪኛ ቋንቋ (በደምጽ) እና በእንግሊዘኛ ቋንቋ (በጽሁፍ የታጀበው) “ድፍረት” ሲኒማ በ ኢትዮጵያ ውስጥ በመታየት ላይ ሲሆን “ድፍረት”የሚለው ቃል በአማሪኛ ሁለት ትርጉሞች ያለው ሲሆን አንደኛው የወሲባዊ ጥቃት ሰለባነትን ሲገልጽ ሁለተኛው ደግሞ ቆራጥነትን ያመለክታል።
ከዚህ ቀደም ከ ኢትዮጵያ አንዲት ሴት ልጅን (ዘሃራ) በጉድፊቻ መልክ በመውሰድ ኢትዮጵያዊ ቁርኝት የፈጠረችው ታዋቂዋ የሰኒማ ባለሙያ አንጀሊና ጁሊ በበኩሏ “ሲኔማው ለአኢትዮጵያ ኪነጥበብ እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።ኢትዮጵያ የሚያኮራ ታሪክ እንዳላት ሁሉ ከ ኢትዮጵያ ውጪ የጾታ መደፈር ለሚደረሰባቸው ሴቶች የሚከፈሉት ቆራጣነትን ያሳያል፣ ለሴቶች መብት መከበር ተስፋ ይሰጣል ፣ያሰተምራልም።”ብላለች።
በዚህ ታላቅ እና አለማቀፍ እውቅና ባገኘው “ድፍረት” ሲኒማ ላይ እውነተኛ ባለታሪኳ የሆነችው አበርሽ በቀለ ብትካተትበት ኖሮ ፊልሙን የበልጥ ተወዳጅ እና ቀልብ ሳቢ እንደሚያደረገው የሚተቹ የኪነጥበብ ቤተሰቦች አልታጡም። የሲኒማው ዳይሬክተሩ ዘረ ሰናይ ብርሃኔ አበርሽ በቀለን በመግኘት በሲኒማው ውስጥ ለማካተት የደረገው ተደጋጋሚ ሙከራዎች እንዳልተሳኩ እና በእርሷ ፋንታ “ሂሩት “የሚል ዋንኛ የገጸባህሪ ስም ለመሰጠት መገደዱን ይናገራል። “ድፍረት” ሲኒማ በቅርቡ በአሜሪካው ኦታዋ ግዛት በተደረገው አመታዊ የሳንዳንስ ሲኒማ ፊስቲቫል እና በ ጀርመን (በሪሊን )የሲኒማ ፊስቲቫል ላይ ቀርቦ ከ 200 በላይ የተለያዩ ሲኒማዎች በልጦ በመገኘቱ ተሸልሟል።
Meleket Drama (መለከት) – Episode 29
Ethiopia Beats Burundi 3 – 0
DANA PART 2 (season 4)
Rice fake from plastic in china
Most if not all producers of long grain rice in China are now resorting to production of the granules from plastic, a new report has revealed.
According to Spy News Agency, the plastic rice is mixed with natural rice for commercial exportation to African countries including Ghana.
The plastic rice is feared to be a major causative factor of gastritis and other stomach related disease as is produced through the use of biotechnological systems, the reports adds.This type of rice was discovered to be largely consumed by Africa which also happens to be the continent with the largest Chinese rice consumption rate.
So far, experts say there is no scientific rice testing method developed yet to detect this artificial rice from the original ones produced at the various points of entry into countries.
Scientists are therefore being called upon all over the world to help avert the cancerous agenda being embarked on by some industry players to cause disease and death on mass scale.
Meanwhile, the Food and Drugs Authority (FDA) is to begin checking samples of rice on the market, especially those from China and also to educate importers on the dangers of importing unwholesome food substances into the country.
Below is a leaked video of a rice mill in China largely producing the said plastic rice:
Source http://tuko.co.ke/
Tony Blair says he’s sorry for Iraq War ‘mistakes,’ but not for ousting Saddam
Tony Blair says he’s sorry for Iraq War ‘mistakes,’ but not for ousting Saddam…የእንግሊዝ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌየር በኢራቅ ላይ የፈጸሙት ወራር ስህተት እንደነበር በመጨረሻ አመኑ ፡፡ከአሜሪካ ጋር ጥምር ጦር በመፍጠርና ሌሎችን ምእራባውያን አገራት በማስከተል በተሳሳተ የስለላ መረጃ ኢራቅን መውረሩ አሁን ስህተት መሆኑን መገንዘባቸውን ገልጸው ‹‹ይቅርታ!›› ጠይቀዋል፡፡ወረራው አይ.ኤስን ለመሳሰሉ የሽብር ቡድኖች መፈጠር ምክንያት መሆኑን አምነዋል፡፡ ጥናቶች የብሌየር አሥተዳደር የተሳሳተ የሥለላ መረጃ ደርሶት ሳይሆን መረጃውን ራሱ እንደፈበረከውም አልደበቁም፡
Interview with the former Ethiopian VP Fiseha Desta – Pt 2Interview with the former Ethiopian VP Fiseha Desta – Pt 2
Interview with the former Ethiopian VP Fiseha Desta – Pt 2…የቀድሞው የኢትዮጵያ ምክትል ፕሬዚደንት ፍስሐ ደስታ በአዲሱ መጽሃፋቸው “አብዮቱና ትዝታዬ” ዙርያ እና በስልጣን ላይ በነበሩበት ያሳለፉትን ህይወት ከአውስትራሊያ የሚተላለፈው SBS ሬዲዮ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ ክፍል አንድ ማቅረባችን የሚታወስ ሲሆን በክፍል ሁለት መንግስቱ ኃይለማሪያም በራሽያ መፈንቅለ መንግስት ሊደረግባቸው እንደነበር ይናገራሉ ፣ ኤርትራ ከኢትዮጲያ ጋር አንድ መሆኗ አይቀርም ይላሉ ፤ያድምጡት።
Ethiopia opposition groups say they are uniting for change
KAMPALA, Uganda (AP) — Five Ethiopian dissident groups in exile said they have formed an alliance to bring a change of government back home, describing Prime Minister Hailemariam Desalegn’s government as oppressive.
The new group is called the People’s Alliance for Freedom and Democracy, according to a joint statement issued Friday in Oslo, Norway, where the groups met recently.
The alliance was formed by the Benishangul People’s Liberation Movement, the Gambella People’s Liberation Movement, the Ogaden National Liberation Front, the Oromo Liberation Front and the Sidama National Liberation Front, the statement said.
“The (alliance) will create an opportunity for all peoples in Ethiopia to co-create a transitional political order that is based on the consent of all peoples, where the outmoded hegemonic culture of a single group dominating the rest is dismantled and a new just political order is established, where the respect of the right to self-determination is genuinely granted to all,” the statement said. The group said it “will conduct diplomatic, advocacy, information and other campaigns to change the current undemocratic political culture and oppressive system in Ethiopia.”
Ethiopia’s ruling party won every seat in parliament in May elections, raising questions about the credibility and fairness of the polls in a country whose government is accused by human rights organizations of harassing and jailing its opponents.
Human rights groups criticized U.S. President Barack Obama for visiting Ethiopia in July, saying his trip lent legitimacy to an oppressive government.
At the time, Prime Minister Desalegn defended Ethiopia’s commitment to democracy and said the country needs “ethical journalism,” not reporters that work with “terrorist groups.”
Ethiopia is the world’s second-worst jailer of journalists in Africa, after Eritrea, according to the Committee to Protect Journalists.
BBC Match of the Day 2 – Week 10, Man Utd vs.Man City & more 25.10.2015 HD
BBC Match of the Day 2 – Week 10, Man Utd vs.Man City & more 25.10.2015 ..በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በትላንትናው እለት የተደረጉትን ጨዋታዎች ሀይላይትና የባለሞያ አስተያየት ፤ ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ።BBC Match of the Day 2 – Week 10, Man Utd vs.Man City & more 25.10.2015 ..በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በትላንትናው እለት የተደረጉትን ጨዋታዎች ሀይላይትና የባለሞያ አስተያየት ፤ ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ።
A conversation with Bloger Abel Wabela – SBS Amharic
A conversation with Bloger Abel Wabela – SBS Amharic..የዞን 9 አባል የሆነውና አንድ ዓመት ከስድስት ወራት ታስሮ የተለቀቀው ጦማሪ አቤል ዋበላ በእስር ቤት በገጠመው አሰቃቂ ድብደባ እና ለእስር ባበቃቸው ክስ ዙርያ ከSBS ሬዲዮ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ ያድምጡ።A conversation with Bloger Abel Wabela – SBS Amharic..የዞን 9 አባል የሆነውና አንድ ዓመት ከስድስት ወራት ታስሮ የተለቀቀው ጦማሪ አቤል ዋበላ በእስር ቤት በገጠመው አሰቃቂ ድብደባ እና ለእስር ባበቃቸው ክስ ዙርያ ከSBS ሬዲዮ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ ያድምጡ።
Tanzania Is Wary as Election Results Trickle In
The police fired tear gas and opposition leaders said dozens of supporters were arrested Monday in Tanzania as votes were slowly tabulated from the presidential election over the weekend.
Many observers, foreign and domestic alike, said this election was going to be the tightest and most turbulent in Tanzania’s history. The nation holds a special place in Africa as one of the most peaceful on the continent. But this time, a well-financed opposition
On Monday evening, the governing party’s candidate, John Magufuli, a chemist and minister of public works, was leading Edward Lowassa, the most popular opposition figure, by a ratio of nearly two to one, according to preliminary results from a small number of constituencies.
Mr. Lowassa, the opposition candidate, accused the election commission of selectively releasing results to “psychologically weaken” opposition supporters. He said that dozens of young volunteers had been arrested at tallying centers on Sunday night and Monday morning for simply doing their jobs: conducting their own tabulation of early figures. The police denied arresting anyone.
Tanzanian law says that only the national election commission can release presidential results. Police officers used tear gas on the island of Zanzibar to scatter demonstrators there who were celebrating what they said was an opposition win in a local race.
coalition is challenging the governing party’s decades-long lock on power, and some Tanzanians have been fearful about the result.
The salient issues in Tanzania’s election have been the same ones facing many sub-Saharan nations: better roads, better access to school, clean water for rural areas and worries about corruption.
One of the twists of this race is that while officials in Mr. Magufuli’s party are widely believed to have pilfered millions of dollars from the public during the several decades they have reigned virtually unchallenged, Mr. Magufuli himself is considered clean.
Mr. Lowassa, on the other hand, is widely believed to have benefited from corrupt deals when he was prime minister a few years ago. Only recently did he defect to the opposition.
With long lines of voters beginning at sunrise, the voting on Sunday proceeded smoothly — in most places. In western Tanzania, people burned ballot papers after they suspected election officials of stuffing ballot boxes.
The final result is not expected until Thursday.
nytimes.com
ጌታቸው ይመር (አሌክስ አብርሀም) እና ያልተገራ “ፈረሱ”ከኢብራሂም ሻፊ አህመድ
የዓለማችን ሁለተኛው ጸረ ፕሬስ መንግስት የሆነው ኢህአዴግ ጋዜጠኞችን እስር ቤት በማጎር የሚረካ አልሆነም። እናም ከጥቂት ተልመጥማጭ የህትመት ውጤቶች በቀር የሰላ ሂስ በማቅረብ የሚታወቁትን ጋዜጣና መጽሄቶች በጉልበት ዘግቶ ጋዜጠኞችንም ለስደት ዳረገ። የረጂዎቹ ምዕራባውያን በትር እስኪያርፍበት።
አምባገነኑ አገዛዝ ከዓመት በኋላ ደግሞ የበቀል በትሩን በመምዘዝ… በተሰደዱ ጋዜጠኞች ላይ 18 ዓመት ለመፍረድ ዓይኑን አላሸም።
የህትመት ውጤቶቹ ተዘግተው… ጋዜጠኞቹ እስኪሰደዱ ለአንዲት ቀን እንኳ ትችት አቅርበው የማያውቁት የገዢው ፓርቲ ሎሌ ጸሀፊዎች “ጋዜጠኞቹ ወደ ሀገር አይመለሱም” ብለው መደምደም ከጀመሩበት ጥቂት ወራት ወዲህ… የ”ጭቃ ጅራፋቸውን” መምዘዝ ጀምረዋል። በፌስቡክ የለቀቁትን ጽሁፍ ለ”ሎሚ” እና ሌሎች መጽሄቶች እያቀበሉ… ገንዘብ በመቀበል ” ሌላ መጽሄት ላይ ስለምሰራ እባካችሁ ስሜን አታውጡ” እያሉ ሲማጸኑ የኖሩት እንደ ጌታቸው ይመር (የአሌክስ አብርሀም እውነተኛ ስም ነው) የቀድሞ ከፋዮቻቸውን ከሀገር መራቅ ተከትለው “የእስር ፍርዱ ያንሳቸዋል” የሚል ዘመቻ እንዲጀምሩ ታዘው “ሥራቸውን” እያጣደፉት ነው።
ጭምብላቸው ወልቆ እስኪወድቅባቸው ድረስ “መንግስት በጋዜጠኛ ላይ 18 ዓመት መፍረዱ ልክ ነው” በማለት የአምባገነኖች “የቁርጥ ቀን ልጅ” መሆናቸውን በማሳየት የደጅ ጥናታቸውን ልክ “እያስመሰከሩ” ነው።
ለመሆኑ ይህን የግፈኛውን አገዛዝ የ18 ዓመት እስራት ፍርድ “ልክ ነው” እያለ በመዘመር… የአገዛዙን ሎሌዎች በፊታውራሪነት በመምራት ላይ የሚገኘው ጌታቸው ይመር (አሌክስ አብርሀም) ማን ነው? ለስደት ከተዳረጉ ጋዜጠኞች አንዱ የሆነው ኢብራሂም ሻፊ አህመድ እንደሚከተለው ገላልጦ… እርቃኑን ያሠጣዋል።
…………… ……………….. ………………. ……………………..
“ሰው ያለቦታው………”
ደርሶ ሁሉም ቦታ አዋቂ……..ሁሉም ቦታ እኔን ስሙኝ……….እኔ ብቻ አውቅላችኋለው…….እኔ…..እኔ…..እኔ…..የሚሉ ሰዎች ብዙም ምቾት አይሰጡኝም፡፡ የእኔ መንገድ ትክክለኛው መንገድ ነው ብለው ከደመደሙም የበለጠ ምቾት ይነሱኛል፡፡ በጉዳዩ ላይ ያላቸው አውቀት ጥራዝ ነጠቅ ሆኖ “እኔን ብቻ ስሙኝ…….” የሚሉ ከሆነ ብልግናቸው ያሳፍረኛል፡፡ ይህን የሚያደርጉት ደግሞ ከዚህ በፊት የሰበሰብኳቸው አሁን እንደፈለግሁት የምነዳቸው ተከታዮች አሉኝ በሚል ድፍረት ከሆነ ጤንነታቸውም ያጠራጥረኛል፡፡ የዚህ ሁሉ የምሬት መግቢያ መነሻዬ አሌክስ አብረሃ ገፅ ላይ “የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ሩጫ” የተመለከተን ፅሁፍ ማንበቤ ነው፡፡ ፅሁፉ ኢትዮጵያ ቡና ላይ የተነጣጠረ ይመስል እንጂ ሁሉም የኢትዮጵያ ቡድኖችን፣ የስፖርት አመራሮችን፣ ደጋፊዎችን፣ ተጨዋቾችን፣ አሰልጣኞችን፣ አርቢቴሮችን እና የስፖርት ስርዐት ጠባቂዎችን ይመለከታል፡፡ ስለስፖርቱ መረጃን የሚያቀርቡ ሰዎችን በገደምዳሜው ይነካካል፡፡ ስለስፖርት……በተለይ በባለሙያዎች ስለሚደረግ (Professional) እግርኳስ ባህሪ እና በውስጡ ስለሚገኙ እምቅ ስሜቶች ሳይተነትን ወደዘለፋ ይጓዛል፡፡ ፀያፍ ቃላትን ደራርቶ ባደባባይ አፍ ተካፈቱኝ ብሎም ይጋብዛል፡፡ ርካሽ ተወዳጅነት ያስገኙልኛል ያላቸውን ነጥቦች (Elements) ከስድብ ጋር አጅሎ ሰጥቶናል፡፡ ሆኖም ከእርሱ ለስፖርቱ እንቀርባለን ብለን የምናስበው እኛ በዚህ መንገድ ፅሁፉን እንወቅሰዋለን፡፡
አትዋሽ
“ገና ከመጀመሪያው ለቡና የስፖርት ክለብ ገቢ ማሰባሰቢያ መኖሩን ስሰማ ቲሸርቱን ልገዛ ጎራ ብዬ ነበር…….ግን ምን ያደርጋል ከቡድኑ አርማ ይልቅ ፊት ለፊት በትልቁ የቢራ ፋብሪካ ስም የታተመበት ቲሸርት ለብሸ እንደምሮጥ ሲነገረኝ ተውኩት”
ኢትዮጵያ ቡና ለተጨዋቾች የመኖሪያ ካምፕ እና የልምምድ ማዕከል ማስገንቢያ የደጋፊወች ሩጫ እንዳለ ካሳወቀ ሶስት ወራት ሆኖታል፡፡ አንተ (አሌክስ) “ገና ከመጀመሪያው” ከተጓዝክ ሶስት ወራት ተቆጥረዋል ማለት ነው፡፡ ያኔም የመሮጫ ቲሸርቱን አሳይተውኽ ንቀሃቸው እንደተመለስክ እየነገርከን ነው፡፡ ሆኖም እውነታው ይሄ እንዳልሆነ ስለሩጫው በቅርብ የተከታተሉ ሁሉ ያውቁታል፡፡ የሩጫው አዘጋጆች ጋር ፅፌም የተረዳሁት የቲሸርቱ ዲዛይን ሩጫው ሊከወን ሶስት ቀናት እሰኪቀሩት ምስጢር ነበር፡፡ በሶስቱ ወራት ውስጥ ቲሸርቱ ምን መምሰል እንዳለበት፣ የቡድኑ ደጋፊዎች ስታዲየም ሲመጡም እንዲለብሱት እና ጥራቱን በተመለከተ እርማት እና ማስተካከያ ሲሰሩ ነበሩ፡፡ አንተ ግን ቲሸርቱን ቢያንስ ከሶስት ወራት በፊት አይቼዋለሁ ብለህ ትዋሻለህ፡፡ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊ ቁጥሩ ብዙ ነው ብልህ አስበህም አሁንም “የርካሽ ተወዳጅነት” ስሌትህን ወደዚሁ አምጥተህ “ልሮጥላችሁ ነበር…….ሆኖም ሀበሻ ቢራ ከለከለኝ” ልትል ትፈልጋለህ፡፡ መዋሸት ምንም ኃጢያት እንዳልሆነ ማን እንደመከረኽ……የትኛው መፅሐፍ ላይ እንዳነበብከው እንጃ፡፡ ብቻ ባደባባይ ብዙ ግዜ ትዋሻለህ፤ ጌታቸው ይመር የተባለ፣ ኢትዮጵያን ሊያሰደምም የሚችል ገጣሚ እየመጣ ነው…..አንብቡት አልክ፡፡ እኛም ምን አይነት ጥሩ ገጣሚ እና ቅዕናት የሌለው በጎ አስተዋዋቂ መጣ ብለን ጥቂት ግጥሞች ኮሞኮምን፡፡ ሆኖም ጌታቸውም አንተው………አሌክስም አንተው ሆነህ ራስህን እያሞካሸህ እንደሆነ ተረዳን፡፡ ይሁን ቢያንስ ግጥም አስነበበን እንጂ አልጎዳንም ብለን ተውነው፡፡ አንድ ሌሊት ላይ በዐሉ ግርማን ሙልጭ አድርገህ በስድብ አጥረገረከው (አሁንም እኔን በዚህ ወይም በሌላ አካውንትህ እንደምትዘልፈኝ እጠብቃለሁ)፡፡ ወዳጅህ አፈንዲ ሙተቂ “አሌክስን ደውዬለት ነበር……መጠጥ ቀማምሶ ስለነበር በቸልተኝነት የፃፈው ነው” አለን፡፡ አንተ ግን አፈንዲንም ባደባባይ ካድከው፡፡ “ሳይለኝ ነው ያልኩት” እንዲል በሚያስገድድ ቃና አስተባባዬ ጓደኛህን “እኔ ነኝ ውሸታሙ” አስባልከው፡፡ ግን ሆድህ ያባውን እና ብቅል ያወጣውን ፅሁፍህን አጠፋሃው፡፡ ሳትቀማምስ የፃፍከው ፅሁፍ ቢሆን አስከመጨረሻው በፃፍከው በፀናህ እና ፅሁፉም ባልጠፋ ነበር፡፡ ያኔም ከመታዘብ ውጪ ምንም አላልንም፡፡ ብቻ ባደባባይ ሌላ በጓዳ ሌላ ሰው መሆንህን በግልፅ ተረዳንበት፡፡ ውሸትህ እንዲህ እየተጎተተ እዚህ አድርሶኃል……….ያላየኸውን አየሁ…………ያልነበርክበትን ነበርኩ እስከሚያስብልህ፡፡ በዚህን ያህል መጠን ባደባባይ የሚዋሽን ሰው “ሰክረው የሚወላገዱና አላፊ አግዳሚው ላይ ቢራ የሚረጩ ነበሩ!” የሚል ምስክርነትን ሲሰጥ ማን ይቀበለዋል? የፎቶ ማስረጃዎችን ጠቅሼ በሩጫው ላይ ብዙ ስርዐት አስከባሪዎች አይቻለሁ የምለው እኔ አፍራለሁ፡፡ ምክንያቱም ስደተኛ ነኝ እና በቦታው አልነበርኩም፡፡ ሆኖም የፎቶ ማስረጃዎቹን አምኜ እና የሃገሬን ስርዐት አስከባሪዎች ባህሪ ተንትኜ “ይህን ሲያደርጉ ማንም ዝም አይላቸውም፤ ስለዚህ አላደረጉትም” የሚለውን ባምን ይሻለኛል፤ ያንተ ተደጋጋሚ ውሸት ለዚህ ድምዳሜዬ መድረሻ ዋነኛው ሰበብ መሆኑን ግን አትዘንጋ፡፡
ሁለት ፍትህ ለአንድ ጉዳይ (Double Standard)
“የቢራ ፋብሪካ አርማ ታትሞብኝ በየመንገዱ መጠጥ ከማስተዋውቅ ኢትዮጵያ ቡና የሚባል የስፖርት ክለብ ገቢ አጥቶ ቢበታተን እመርጣለሁ”
ኢትዮጵያ ቡና ተበታትኖ የማየት ፍላጎትህ ጥልቀት ካስቀመጥከው አስቂኝ ምክንያት ጋር ሲደመር “ሰው ያለቦታው…….” ያስብላል፡፡ በነገራችን ላይ ኢትዮጵያ ቡና የቢራ ፋብሪካን ለማስተዋወቁ የመጀመሪያው አይደለም፤ የመጨረሻውም አይሆንም፡፡ ከሃገራችን እንጀምር፡፡ ከተመሰረተ 80 ዓመታትን ያስቆጠረው ቅዱስ ጊዮርጊስ በየዓመቱ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፋብሪካ የሚደረግለት የገንዘብ ድጋፍ አለ………ዳሽን ቢራ………ሀረር ቢራ………..(አሁን ስያሜው ተቀይሯል) ተብለው የተቋቋሙ ቡድኖችም አሉ፡፡ ፋብሪካዎቹ የኢትዮጵያ እግርኳስ እንዲያድግ ለሚያደርጉት አስተዋፅዖ ይመሰገናሉ እንጂ ምነው በእነርሱ ከምንረዳ “ተበታትነው በቀሩ” አያስብልም፡፡ ለትርፍ የተቋቋሙ ድርጅቶች በማህበራዊ ዘርፍ ተሳትፎን ያድርጉ ስንል ትምህርት ቤት፣ ጤና ጣቢያ እና መንገድ ሲገነቡ የምንሰጣቸውን ያህል አክብሮት የእግርኳስ ቡድኖችንም ሲረዱ እንሰጣቸዋለን፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውጤት አስመዝግቦ ከበደሌ-ሄይኒከን ቢራ የ24 ሚሊዮን ብር ስፖንሰር ሲያገኝ ዝም ያልክ ልጅ ዛሬ “ኢትዮጵያ ቡና ለምን በሀበሻ ቢራ ስፖንስር ተደረገ?” ማለትህ ሁለት ፍትህ ለአንድ ጉዳይ (Double Standard) ይሆንብኃል፡፡
ክልከላ መፍትሄ አይደለም
“ስታዲየሙ ቀስ በቀስ ትልቅ የቢራ ገበያ እየሆነ ነው”
ለእኔ ቀላሉ ነገር “ቢራን አትጠጡ…..ሃራም ነው!!!” ማለትን ነው፡፡ ቢያንስ ሀይማኖቴ የሚያዘኝ እና ከሀይማኖቴ ቀኖናዎች አንዱ ይሄ ነው፡፡ ሆኖም ነገሩን በሌላ መንገድም ማየት አለብን፡፡ ነብያችን ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በመጀመሪያ ስለ መጠጥ ክልከላ ዱዐ (ፀሎት) አደረጉ እንጂ “አትጠጡ” ብለው አልከለከሉም፡፡ በጊዜ ሂደት ዱዐቸው ተቀባይ ሆኖ የቁርዐን አያ (አንቀፅ) ወረደላቸው፡፡ መጠጥም ክልክል ሆነ፡፡ አየኽ አሌክስ ሀይማኖቴ ያስተማረኝ ይሄንን ነው፡፡ አትከልክለው፣ አትጠየፈው፣ አታግልለው፣ አትዝለፈው፣ አታንኳሰው…………አስተምረው!!! ከሁሉም ከሁሉም ግን ዱዐ አድርግለት፡፡ ስለዚህም የስታዲየሙ ዙሪያ “ትልቅ የቢራ ገበያ” የሆነው እነዚያ ሰዎች ከአንተ አይነት አስመሳይ ሲሸሹ ነው፡፡ከውሸታሙ የበለጠ እንደትልቅ ሃጢያተኛ ተቆጥረው ምሳር ስለበዛባቸው ነው፡፡ የተፈጥሮ ባህሪ ነው እና አምሳያቸውን ፈልገው የተቀላቀሉት፡፡ የተሰበሰቡበትን ቦታ ምሽጋቸው ያደረጉት፡፡ ግን እኛ አስመሳዮቹ ብንጠጋቸው፣ ብንመክራቸው እና ፀሎት ብናደርግላቸው ከስህተት መንገድ እንታደጋቸዋለን፡፡ መቼም እነዚህን ሰዎች ማስታወቂያ አታሏቸው የገቡ “አይረቤ” ናቸው ብለህ እንደማትንቃቸው ተስፋን አደርጋለሁ፡፡
“ውበትን ፍለጋ”
“ማንኛውም የስፖርት ክለብ ህይወት አይደለም……..ከትውልዱ ኑሮ ሞራል እና ጤንነት ቀጥሎ የሚመጣ ሁለተኛ ነገር ነው”
ለእግርኳስ የሚሰጠው ትርጓሜ እና ክብር ከዚህም በታች ወርዶ ስለተመለከትኩ ብዙም አልገረምም፡፡ እግርኳስን 22 ተጨዋቾች አንዲት ቅሪላን እንደሚያባሩ………….በዙሪያቸው የከበቧቸው ሰዎች ደግሞ እሱን እየተመለከቱ እንደሚያውካኩ………ተደርጎ ሲሳል አስተውያለሁ፡፡ አሌክስ አብርሃን ጨምሮ እግርኳስን ስለሚዘግቡ ሰዎች “በኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኛ ለመሆን መስፈርቱ ምንድን ነው?” ብለው ሲያፌዙም ታዝቤያለሁ፡፡ እግርኳስ ግን በእንደ ቢል ሻንክሌይ አይነቱ ታላቅ አሰልጣኝ እና አሰላሳይ “እግርኳስ የህይወት እና ሞት ጉዳይ አይደለም፤ ከዚያም በላይ እንጂ” ሲባልም አንብቤያለሁ፡፡ ለበርካታ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊ ቡድናቸውን የቢል ሻንክሌይ ትርጓሜ ይገልፅላቸዋል፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስም…….ለሁሉም የኢትዮጵያ ቡድኖች ደጋፊዎችም ይህ ገለፃ ይመስጣቸዋል፡፡ ለቡድናቸው ህይወታቸውን የከፈሉ ደጋፊዎች አውቃለሁ፡፡ ጤናቸው ተቃውሶ (አንዳንዶች የአይናቸው ብርሃን ማየት ተስኖት እንኳን) ቡድኔን ልከታተል ብለው ስታዲየም ውሰዱኝ የሚሉ ሰዎችን እኔው ራሴ አይቻለሁ፡፡ አንተም ከፈለግህ ቀጣይ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታን ፕሮግራም ልብ ብለህ ስታዲየም መጓዝ ትችላለህ፡፡ እንደኔው በአይንህ አይተህም ተገርመህ ትመለሳለህ፡፡ ስለምን ዓይነት ሞራል እንደምታወራ እንጃ እንጂ ብዙ ግዜ 25000 ደጋፊ እንድላይ ተቀምጦ፣ የተለያየ ቡድን ደግፎ፣ ተቃራኒ ሆኖ ተበሻሽቆ እንዲሁም በቃላት ተቆራቁዞ በስተመጨረሻም በሰላም ወደቤት የሚጓዘው ስታዲየም ውስጥ ነው፡፡ ይሄ ህዝብ የገንዘብ እንጂ የሞራል ድሃ አይደለም፡፡ ከጤንነቱ ቡድኑን………..ከህይወቱ ክለቡን የሚያስቀድምም ብዙ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኛ ለመሆንም የዚህን ህዝብ ስሜት እንዳንተው ሳይዘባርቁ በትክክል ማስቀመጥ የመጀመሪያው መስፈርቱ ነው፡፡
አሁንም “ማስ ሰፖርት?”
“ስፖርት ትውልድን ከዚህ ዓይነት ፀያፍ የመጠጥ ሱስ ትውልድን ለማዳን አንዱ መንገድ ነበር የሚመስለኝ”
ስፖርት ሲባሉ በልጅነታቸው ከሰሙት የተስፋዬ ገብሬ “ስፖርት ለጤንነት……ለምርት……ለወዳጅነት……..ስፖርት…….ለአእምሮ ማንቂያ……ስፖርት ለጤና መጠበቂያ………..” ዘፈን ያልተላቀቁ ብዙ ሰዎች አሉ………አንደኛው አሌክስ ነው፡፡ ተስፋዬ ጥሩ ዘፈንን ዘፍኗል፡፡ በወቅቱ ስፖርት የሁለት ርዕዮተዓለም ትርጓሜዎች ከወዲህወዲያ ያላጉት ስለነበር ትርጓሜውም አብሮ ይንገላታ ነበር፡፡ ተስፋዬ ኢትዮጵያ ከምትከተለው ርዕዮተዓለም (Communism) ተነስቶ ዘፈኑን አቀነቀነው፡፡ ልክም ነበር፡፡ አሁን ግን ስፖርት ከእነዚህ ዋጋዎች አልፎ የመልቲ ቢሊዮን ዶላር ንግድ ሆኗል፡፡ እግርኳስም ያንን መንገድ ተከትሏል፡፡ ተጨዋቾቹም የሙሉ ሰዐት ስራቸው ኳስን መጫወት (Professional) ሆኖ ክፍያቸውም በዚያው መጠን አድጎላቸዋል፡፡ ታላላቅ ኩባንያዎችም የእግርኳስ ጨዋታን ስፖንሰር ያደርጋሉ፡፡ የቢራ ፋብሪካዎች እዚህ ውስጥም ይደመራሉ፡፡ ስታዲየም በመደበኛ ስራቸው ታላላቅ የምንላቸው ሰዎች እንኳን ደስ የሚሉ “ህፃን” የሚሆኑበት ቦታ በመሆኑ ኃላፊነት እንዲሰማቸው ማገዝ እንጂ ክልከላ የለም፡፡ ስለዚህም ቢራ ይሸጣል……….ለሲጋራ ማጨሻ የተከለለ ቦታም አለ፡፡ እዚህ ጋር ሁለት ነገሮች አሉ፡፡ አንዱ መፈለግ ሲሆን ሁለተኛው ኃላፊነት ነው፡፡ የማይፈልግ አይጠጣም እንዲሁም አያጨስም፡፡ ድርጊቱን የሚከውን ደግሞ በኃላፊነት እንዲያደርገው በስፖርት ጠባቂዎች (Stewards) ይታገዛል፡፡ ለዚህም ነው የዓለምዓቀፉ እግርኳስ አስተዳዳሪ ኣካል (ፊፋ) እና የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር (ዩኤኢፋ) ጨምሮ ብዙ ታላላቅ ውድድሮች በቢራ ፋብሪካዎች ስፖንሰርነት የሚደረገው፡፡ ታላቁ የዓለም ዋንጫ ከቡድዋይዘር ሲቀጥልም ከዓምስቴል ቢራ ጋር ወዳጅ ነው፡፡ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ በሄይኒከን ስፖንሰር ይደረጋል፡፡ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ቢያንስ ለስምንት ዓመታት ወጪው ሲሸፈንለት የነበረው በካናዳው ካርሊንግ ቢራ ነው፡፡ ማክኤዋንስ፣ ካራቢስ እና ቻንግ የተባሉ ቢራዎችም የተለያዩ የዓለማችን ጎበዝ ክለቦችን ስፖንሰር ያደርጋሉ፡፡ ያንተ “የሆነው ሆኖ የስፖርት አፈርድሜ አንደበላች እና በአሁኑ ሰዐት የስፖርት ክለቦቻችን ከዓለምዓቀፍ የስፖርት ዓላማ ርቀው የቢራ ፋብሪካዎች የማርኬቲንግ አንድ ክፍል ከመሆን” ትንታኔ የመረጃ እና እውቀት እጥረት መሆኑንን እታዘባለሁ፡፡ ቡድኖቻችን ዓለምዓቀፉን መንገድ ተከተሉ እንጂ በተቃራኒው አልተጓዙም፡፡ አሁንም እነዚሁ ቡድኖቻችንን የስፖንሰሮችን ድጋፍ ይፈልጋሉ፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም……ኢትዮጵያ ቡናም…….ብሔራዊ ቡድኖቻችንም…..ሁሉም ቡድኖቻችን የስፖንሰሮችን ድጋፍ ይሻሉ፡፡ በወልጋዳ ብዕር ተሸብረው ስፖንሰር አድራጊዎች የኢትዮጵያን እግርኳስ ከመርዳት መታቀብም የለባቸውም፡፡ ባለፈው ግማሽ ምዕተዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ያለምንም ልዩነት በደስታ የፈነጠዘው እና ፊቱ ላይ ፈገግታ የታየው ብሔራዊ ቡድኑ ደቡብ አፍሪካ ላይ ለተዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ሲበቃ መሆኑን ማን ይዘነጋል?
ሰውዲ አረቢያ በገንዘብ እጦት ችግር ክፉኛ ልትመታ ነው ተባለ (ታምሩ ገዳ)
ነገሩ ቀልድ እና ሟርት ይመሰላል፣ ነገር ግን እውነት ነው ።ለብዙዎች እርጥባን እና ምጽዋት በመቸር እንደ ጣኦት የምተመለከው ስውዲ አረቢያ እንደ አለማቀፍፉ የገንዘብ ማእከል (አይ ኤም ኤፍ) ሰሞነኛ ማሰጠንቀቂያ ከሆነ (ይህቺው የአለማችን ቁጥር አንድ የተፈጥሮ ነዳጅ አመራች እና ሻጭ አገር) በቀጣዮቹ ጥቂት አመታት ውስጥ ክፉኛ የገንዘብ እጦት ችግር ሊገጥማት አንደሚችል አስጠንቅቋል።
የአሜሪካው ኬብል ኔውስ ኔት ዎርክ(CNN ) በሰኞ ጥቅምት 25 2015 ዘገባው እንደ ገለጸው ከሆነ በአሁኑ ወቅት በአለም ገበያ ላይ ያለው የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በአማካኝ በበርሚል $50( ሃምሳ ዶላር) ሆኖ ከዘለቀ የዋጋ ማሽቆልቆሉ በ አምራቾቹ ላይ የ 360 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ሰለሚፈጠር ዋንኛ ነዳጅ አቅራቢያዋ እና ነዳጅም ስትንፋሷ የሆነው ሰውዲ አረቢያን ጨምሮ በቀጣዩ 5 ወይም ከዚያ ባነሰ አመት ውስጥ ከፍተኛ የገንዘብ እጦት የገጥማቸዋል ሲል አለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት አስጠንቅቋል።ሪፖርቱ ጎረቤት ኦማን እና ባህሪንም ተመሳሳይ እጣ እንደሚገጥማቸው ተንብዮዋል።ከ አመት በፊት በበርሚል$ 100( አንድ መቶ ዶላር) የነበረው ነዳጅ ዘይት በቅርቡ እሰከ $45 ዶላር መወረዱ እና ሰወዲ አረቢያ የመሳሰሉት አገሮች ከመጠባበቂያ ፉንዳቸው እስከ መቆንጠር ተገደዋል ተበሏል።”ነዳጅ ሻጮች አገሮች ገቢያቸውን እና ወጪያቸወን ማሰተካከል የጠበቅባቸዋል” ሲል IMF ምክሩን ለእነ ስውዲ አረቢያ ሰጥቷል።
የእነ ስውዲ አረቢያ የኢኮኖሚ መንገዳገድ የመጣው በአካባቢው በተቀሰቀሰው የእርሰ በርስ ጦርነት እና የገበያው መናጋት በተፈጠረ ማግስት መሆኑ ሁኔታውን አባብሶታል ተብሏል።ስወዲ አረቢያ ከችግሯ ለማገገም ነዳጅ በበርሜል በያንስ $106 መሸጥ የግድ ይላታል ያለው ሪፖርቱ ስውዲ አረቢያ ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ ቦንድ በመሽጥ ችግሯን ለመቅረፍ ጥረት ብታደርግም በጎረቤት የመን የሚገኙ የሺያት አማጺያኖችን ለመዋጋት በሚል ሽፋን እና ደንበሯን ለማሰከበር ስትል እኤአ 2014 ብቻ የመከላከያ ባጀቷን ወደ 80.8 ቢሊዮን ዶላር(17% ጭማሪ አና በ አለማችን 4ኛዋ ለመከላከያ ወጪ አድራጊ አገር አደርጓታል። አሜሪካ 610 ቢሊዮን ፣ቻይና 216 ቢሊዮን ዶላር ፣ሩሲያ 81 ቢሊዮን ዶላር በማውጣት ከ 1 እስከ 3 ይከታተላሉ) የመደበች፣ በ 2011 አካባቢውን ያመሰቃቀለው የአረብ ስፕሪንግ (የአረብ አብዮት)ከደጃፏ ጎራ አንዳይል ጥረት የምታደረገው ሪያድ የዜጎቿን ቁጣ ለማብረድ ስትል የማሕባራዊ (social) እና የመከላክያ ወጪዋን በቀላሉ የምትቀነስ አይመስልም ተብሏል
የሰውዲ ነገር ሲነሳ ከሁለት አመት በፊት ኑሮን ለማሸነፍ እና አንጀራ ፍለጋ ወደ ግዛቷ የገቡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ምስኪን አትዮጵያዊያን የቤት ሰራተኛ እህቶቻችን እና የጉልበት ሰራተኞች ወንድሞቻችንን ጨረቄን እና ማቄን ሳይሉ እጅግ ኢ-ሰብ እዊነት በተሞላው መንገድ ከግዛቷ ጠራርጋ ማባረሯን በርካታ አትዮጵያዊያኖችን ማሳዘኑ እና ማስቆጣቱ አይዘነጋም። ያንንም መጥፎ አጋጣሚ ብዙዎች “ብ ሔራዊ ውርደት” ሲሉት ተደምጠዋል።
ማን ያውቃል የዛሬ 50 እና 60 አመትታት የግመሎች እና የፍየሎች መፈንጪያ የነበረችው ያቺ ከበረሃው ከረሰ ምድር ውስጥ በሚቀዳ የነዳጅ ሃብቷ ብቻ የአለም ጡነቸኞችን ሳይቀር የመታሰገዳቸው ስውዲ አረቢያ የነበረው እንዳልነበረ ሆኖ ኪሳራው ሲበረታባት እና ደግነታችንን ከቅደመ አያቶቿ ሰለመታውቅ ወደ ሃበሽ ምድር(ኢትዮጵያ) ለመሸሸግ ዜጎቿን ትልክ ይሆናል፣ሰደቱ ወደ አረቡ አለሙ መሆኑ ቀርቶ ወደሰው ልጆች መፍለቂያ (ኢትዮጵያ) የማይሆንበት ምክንያት አይኖርም ። ኋለኞች ፊተኞች ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ የሚባለው ስለዚህ አይደል?።
Kenya: Oromo Refugees and Asylum Seekers are at Risk
HRLHA’s Urgent Action and Appeal
October 25, 2015
For Immediate Release
Contact Details
WEB: http://www.president.go.ke/
TEL: +254 733 330 080
TEL: +254 20 2227 436
TEL: +254 724 256 522
LINK:@UKenyatta on Twittet
Appeal To: The President of the Republic of Kenya
Your Excellency President Uhuru Kenyatta
President of the Republic of Kenya
Nairobi
Box 74434-00200
Nairobi, Kenya
Tel: 254 203 247000Your Excellency,
First of all, the Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) would like to express its appreciation to the people of Kenya and to its government for their hospitality and kindness towards thousands of Oromo and other refugees and asylum seekers who have fled their homes to escape government persecutions in Ethiopia, and who are now residing in different parts of the Republic of Kenya including in the capital city, Nairobi. Since the early 1990’s, when the TPLF government came to power to the present, hundreds of thousands of Oromo and other nationals have run away from arbitrary detentions, degrading tortures and violent killings in Ethiopia to save their lives by seeking refuge in the Republic of Kenya and other neighboring countries.
However, the Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) expresses its deep concern regarding the safety of all Oromo national refugees and asylum seekers presently residing in the Republic of Kenya because of the document it recently received from its informants. The document was written by the Ethiopian Government agency, the so called “Anti-Terrorist Unit”, and sent to the Republic of Kenya Government. It addresses the bi-lateral agreement signed by both countries in 2012.
In this communique, the Ethiopian Government’s “Anti-Terrorist Unit” reminds the Republic of Kenya Government of the bi-lateral agreement made between the two countries in 2012, an agreement that expresses issues of common interest such as terrorism on which both countries should find a common
The communique discloses the names of 131 Oromo Nationals and their addresses and telephone numbers in Nairobi and in different township areas; the agency claimed the source of its information was the Ethiopian intelligence unit. In the names listed among the 131 Oromo Nationals in this communique is Mr. Dabassa Guyyo, an Oromo cultural legend who recently disappeared in Nairobi. His name was at the top of the list. (#1).
List of Oromo National Refugees and Asylum seekers in Kenya labeled as terrorists by the so- called “ANTI TERRORIST UNIT”, the Ethiopian Government agent.
—————————————————————————————————————————–
No Name Sex No Name Sex
—————————————————————————————————————————–
1 Dabasa Guyo 67 Fawaz Ahmed M
2 Dirirsa Kejela (Wakjira) M 68 Lami Sori M
3 Dachas Roba M 69 Abdo Asabo M
4 Shamil Aliyi M 70 Lenco Eliyas M
5 Keranso Abdisa M 71 Asha Bire F
6 Mahamed Abaye M 72 Faxe Aniya F
7 Gaddisa Lammi M 73 Diribe Gada F
8 Alemayehu Iddosa M 74 Aman Gobena M
9 Tolera Mogasa M 75 Shafis Akil M
10 Shaga Arado M 76 Tajudin Ibrahim M
11 Abdusalam Muktar M 77 Temesgen Kumsa M
12 Galgalo Jilo M 78 Maya Dagale M
13 Fikadu Dirriba M 79 Abdata Saba M
14 Gosaye Anota M 80 Shifera Kumala M
15 Jamal Ibro M 81 Lami Dugasa M
16 Chali Nagasa M 82 Mahadi Harar M
17 Kalil Mohamed M 83Shamsadi Abdurazak M
18 Mohamed Taha M 84 Godana Nure M
19 Mohamed Zakaria M 85 Hawi Falmata F
20 Mohamed Abdullah M 86 Fardosa Mohamed M
21 Idris Negawo M 87 Fatiya Ame F
22 Shukuri Mohamed M 88 Roba Gada M
23 Buke Chulo M 89 Yomsan Abaye M
24 Abdi Guddina M 90 Mohamed Kedir M
25 Ana Saba M 91 Ayub Hussien M
26 Bahar Harari M 92 Tahir Kadir M
27 Lemo Wariyo M 93 Adele Ahmed M
28 Wayu Malka M 94 Tura Ahmed M
29 Tamam Ahmed M 95Alemayehu Wallaga M
30 Magarsa Bikila M 96 Chala Ragassa M
31 Galgalo Dhiri M 97 Fira’ol Ambo M
32 Kadir Jale M 98 Hailu Jifara M
33 Falma Roro M 99 Lucho Bayitu M
34 Obsa Lenco M 100 Shifera Biranu M
35 Mustafa Boki M 101 Nuradin Musa M
36 Gugsa Tulu M 102 Mahadi Jundi M
37 Dida Kena’a M 103Waljira Mangasha M
38 Gaga Jimma M 104 Tiya Nure M
39 Gada Mulatu M 105 Anane Tamiry M
40 Bontu Ambo F 106 Dure Nagasa M
41 Barnan Saba M 107 Dika Godana M
42 Abdi Denge M 108 Dalacha Iddi M
43 Nur Kadir M 109 Galane Dasta F
44 Sa’id Hussein M 110 Alemayehu Kitaw M
45Berhanu Mulisa (Tola) M 111 Mikael Wallaga M
46 Abdi Hirphasa M 112 Kasu Wallaga M
47 Tolasa Gada M 113 Solomon Wallaga M
48 Aman Samuna M 114 Mohamed Hussein M
49 Bilisumma Hordofa M 115 Birhanu Ambo M
50 Fita Mideksa M 116Abdurashad Marfo M
51 Abdullah Ahmed M 117 Badhne Kafani M
52 Darara Irbo M 118 Solomon Kebede M
53 Jalata Wallaga M 119 Mekonen Beyene M
54 Milkessa Wakjira M 120 Zalalem Teshome M
55 Sanyi Wallaga M 121 Habib Hussein M
56 Yeron Biru M 122 Abdo Hebo M
57 Daku Gababa M 123 Tahir Hassen M
58 Timaj Taha M 124 Abba Arsiti M
59 Misira Mama M 125 Mohamed Tahir M
60 Badriya Boro F 126 Abba Hussein M
61 Badriya Nur F 127 Haji Abas M
62 Maksina Amano M 128 Abdullah Hamza M
63 Abdi Ibrahim M 129 Aba Qube M
64 Aliyi Sabit M 130Haji Hassen kalid M
65 Chala Bultum M 131 Omar Alqadir M
66 Jafar Yusuf M
Mr. Dabassa Guyyo Safarro, age 80, a resident of Mololongo, Kenya for more than thirty- five years disappeared on September 27, 2015 in Nairobi. The HRLHA is highly suspicious that the disappearance of Mr. Dabassa Guyyo Safarro is connected with the campaign of Ethiopian authorities labelling Oromo refugees in Nairobi as terrorists. HRLHA also suspect that Mr. Dabassa Guyyo Safarro is being held in Nairobi, or might have been deported to Ethiopia. In either case the Kenyan Authorities have an international legal obligation to not hand over Ethiopian refugee and asylum seekers residing in their territory to the Ethiopian Government and need to disclose the whereabouts of Mr. Dabassa Goya Safarro to his family and the public- and give the reason for his arrest.
In case Mr. Dabassa Guyyo Safarro has been handed over to Ethiopia, it should be noted that the Ethiopian Government has a well-documented record of gross and flagrant violations of human rights, including the torturing of its own citizens who were involuntarily returned to the country. The government of Ethiopia routinely imprisons such persons and sentences them to life in prison, and often imposes the death penalty. There have been credible reports of physical and psychological abuses committed against individuals in Ethiopian official prisons and other unofficial or secret detention centers. Under Article 33 (1) of the Convention Relating to the Status of Refugees (189 U.N.T.S. 150), to which Kenya is a party, “[n] o contracting state shall expel or forcibly return a refugee in any manner whatsoever to the frontiers of territories where his life or freedom would be threatened on account of his. . . Political opinion.” This obligation, which is also a principle of customary international law, applies to both asylum seekers and refugees, as affirmed by UNHCR’s Executive Committee and the United Nations General Assembly. By deporting refugees, the Republic of Kenya Government will be breaching its obligations under international treaties as well as customary law.
Under the Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or Punishment (1465 U.N.T.S. 185) to which Kenya agreed in 1997, Kenya has an obligation not to return a person to a place where they face torture or ill-treatment. Article 3 of the Convention against Torture provides: No state party shall expel, return (“refouler”) or extradite a person to another state where there are substantial grounds to believe that they would be in danger of being subjected to torture.
For the purpose of determining whether there are such grounds, the competent authorities shall take into account all relevant considerations including, where applicable, the existence in the state concerned of a consistent pattern of gross, flagrant or mass violations of human rights. We strongly urge the government of Kenya to respect the international treaties and obligations it has signed and ratified.
Therefore, HRLHA would like to draw the attention of Western Governments, the UN Human Rights Council, the EU Human Rights Commission, the African People’s and Human Rights Commission as well as other regional and international human rights organizations and NGOs to these worrisome safety situations of Oromo refugees in the Republic of Kenya and take all necessary actions against:
The Ethiopian Government to refrain from labeling its citizens as terrorists who are resisting its dictatorial administration
The Republic of Kenya Government should not collaborate with the Ethiopian dictatorial Government to criminalize the Oromo and other refugees and asylum seekers currently living in its territory
Background Information:
The Kenyan Government is well known for handing over refugees to the Ethiopian Government by violating the above mentioned international obligations. It is very disheartening to recall that Engineer Tesfahun Chemeda, who was tortured to death on August 24, 2013 in Ethiopia’s grand jail of Kaliti, was handed over to Ethiopian Government Security Agents in 2007 by the Kenyan Government. Tesfahun Chemeda was arrested by the Kenyan anti-terrorist forces, along with his close friend Mesfin Abebe, in 2007 in Nairobi, Kenya, where both had lived as refugees since 2005. Both were later deported to Ethiopia. The Ethiopian Government detained them in an underground jail in a military camp for over one year, during which time they were subjected to severe torture and other types of inhuman treatment until when they were taken to court and changed with terrorism offenses in December 2008. They were eventually sentenced to life imprisonment in March 2010. (Mesfin’s death sentence was later commuted.)
The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) is highly concerned for the safety and security of Mr Dabasa Guyyo Safarro who disappeared in Nairobi on September 27, 2015, whose name along with the above listed refugees was also labeled by the Ethiopian Government as terrorists and those who are still living in Kenya. It urges the government of Kenya to respect the international treaties and obligations, to not cooperate with the Ethiopian unfounded allegations and disclose the whereabouts of Mr. Dabassa Guyyo Safarro. The Kenyan Government should also reject the unfounded allegations of Ethiopian Government against Oromo national refugees and asylum seekers residing in Kenya.
HRLHA requests the governments of the Western countries as well as international organizations to interfere in this matter so that the whereabouts of Mr. Dabassa Guyyo are disclosed and safety and security of the refugees of those currently staying in Kenya are ensured.
RECOMMENDED ACTION:
Please send appeals to the President, the Kenyan Parliament and Ministry of Justice of the Republic of Kenya and its concerned officials as swiftly as possible, in English, or your own language expressing
Urging the authorities of Kenya to ensure that Mr. Dabassa Guyyo Safarro is treated in accordance with regional and international standards on the treatment of prisoners
Urging the authorities in Kenya to completely reject the unfounded allegation of the Ethiopian Dictatorial Government about Oromo refugees living in Kenya.
Copied To:
Kenyan Parliament office:
Address: City Square, Nairobi, Kenya
Phone: +254 20 2221291
The Fax: (254-2) 2243694
Email: clerk@parliament.go.ke.
Ministry of Justice, National Cohesion and Constitutional Affairs
Address: PO Box 56057-00200, Co-operative Bank House , Nairobi
Phone: +254 20 224029/24033
Fax: +254 20 316317
Mr.Antonio Guterres United Nations High Commissioner for Refugee (UNHCR)
Case Postale 2500 CH-1211 Geneve 2 Depot Suisse Email. infoDesk@ohchr.org;GUTERRES@unhcr.org Attention
The UNHCR Representation in Kenya
P.O. Box 43801-00100 GPO, Nairobi, Kenya
Tel: 41 22 739 7280
Email: kenna@unhcr.org
Office of the UN High Commissioner for Human Rights United Nations Office at Geneva 1211 Geneva 10, Switzerland Fax: + 41 22 917 9022 (particularly for urgent matters) E-mail: tb-petitions@ohchr.org
African Commission on Human and Peoples‘ Rights (ACHPR) 48 Kairaba Avenue, P. O. Box 673, Banjul, The Gambia. Tel: (220) 4392, 962 , 4372070, 4377721 – 23 Fax: (220) 4390 764 E-mail: achpr@achpr.org
Office of the Commissioner for Human Rights Council of Europe F-67075 Strasbourg Cedex, FRANCE + 33 (0)3 88 41 34 21 + 33 (0)3 90 21 50 53
U.S. Department of State –
Short Echalar Julie A shortJA@state.gov –
Trim, Vernelle. Ethiopian desk officer trimvx@state.gov
Source oromianeconomist.wordpress.com