Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all 3774 articles
Browse latest View live

Chelsea vs Arsenal 2-0 all goals & highlights (Premier League 2015) HD

$
0
0

Jose Mourinho’s side secured a well-deserved 2-0 victory over Arsenal this afternoon, making it two victories in the space of four days and extending our unbeaten Barclays Premier League record against the Gunners to eight matches.


Manchester City vs West Ham 1-2 All Goals Full 2015 HD

$
0
0

Manchester City missed the chance to move six points clear at the top of the Premier League as West Ham produced a clinical counter-attacking display at Etihad Stadium.

ሸራተን አዲስ ከ5 ኮከብ በላይ ይገባኛል ሲል ቅሬታ አቀረበ

$
0
0

በቅርቡ ይፋ በተደረገው የአዲስ አበባ ሆቴሎች የኮከብ ደረጃ ምደባ ሸራተን አዲስ፣ ኢሊሊ ዓለም አቀፍ ሆቴልና ካፒታል ሆቴልና ስፓ፤ 5 ኮከብ የተሰጣቸው ሲሆን ሸራተን አዲስን ጨምሮ 20 ሆቴሎች በኮከብ አሰጣጡ ላይ ቅሬታ አቅርበው ምላሽ እየተጣበበቁ ነው፡፡
ባለ 5 ኮከብ ደረጃ ይሰጣቸዋል ተብሎ የተጠበቁት ሂልተን አዲስና ራዲሰን ብሉ ሆቴል ባለ 4 ኮከብ ሆነዋል፡፡
kalkidan1090
5 ኮከብ የተቀዳጁት ኢሊሊ እና ካፒታል ሆቴል በተሰጣቸው ደረጃ ደስተኛ መሆናቸውን የገለፁ ሲሆን ሸራተን አዲስ ግን ከ5 ኮከብ በላይ ይገባኛል የሚል ጥያቄ አቅርቧል፡፡
ካፒታል ሆቴል 12 በሚደርሱ መስፈርቶች መመዘኑን የጠቆሙት የሆቴሉ ሴልስና ማርኬቲንግ ማናጀር አቶ ሚካኤል ተካ፤ ከመቶ 85.68 በማግኘትም ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ለመሆን መብቃቱን ገልፀዋል፡፡ ሆቴላችን የ5 ኮከብ ባለቤት መሆኑ በአለማቀፍ ደረጃ ያለው ተቀባይነት እንዲጨምርና ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲዘልቅ ይረዳዋል ያሉት ማናጀሩ፤ ሆቴሉ ወደፊት ሊጀምር ያቀዳቸው ሌሎች አገልግሎቶች ሲሟሉ፣ ወደ “ግራንድ ሌግዠሪ” ደረጃ ማደግ እንደሚችል መዛኞቹ መጠቆማቸውን ተናግረዋል፡፡
ሆቴላቸው 5 ኮከብ ማግኘቱ እንዳስደሰታቸው የተናገሩት የኢሊሊ ዓለም አቀፍ ሆቴል ሥራ አስኪያጅ ፕሮፌሰር አብዱሰላም ባሬንቶ በበኩላቸው፤ የተሰጠው ደረጃ ሆቴሉ በእንግዶች ዘንድ ይበልጥ ተመራጭ እንዲሆን እንደሚረዳና ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለማቅረብ እንደሚያተጋቸው ገልፀዋል፡፡ የሸራተን አዲስ ሆቴል አንድ የስራ ሃላፊ በስልክ በሰጡን አስተያየት፤ ሆቴሉ በኮከብ ደረጃ አሰጣጡ ላይ ያሉትን ቅሬታዎች ለሚመለከታቸው አካላት አቅርቦ ምላሽ እየጠበቀ መሆኑን ጠቅሰው ጉዳዩ፣ እልባት ሲያገኝ ውጤቱ ይፋ ይደረጋል ብለዋል፡፡
የባህልና ቱሪዝም የህዝብ አለማቀፍ ግንኙነት ኃላፊው አቶ ገዛኸኝ አባተ በበኩላቸው፤ በኮከብ ደረጃ ምደባው ላይ 20 ሆቴሎች ቅሬታ ማቅረባቸውን ጠቁመው፤ ቅሬታቸው ምላሽ ማግኘቱንና በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ እንደሚደረግ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡
በአዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙ ሆቴሎች 95 ያህሉ ለምዘና ተመርጠው የነበረ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ፣ 38ቱ ከ 1 ኮከብ እስከ 5 ኮከብ ደረጃ ተሰጥቷቸዋል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃ መሰረት፤ ከ5 ኮከብ በላይ “ግራንድ ሌግዠሪ” ያገኘ ሆቴል የለም፡፡ የኮከብ ደረጃ ከተሰጣቸው መካከልም 3ቱ ባለ 5 ኮከብ 11ዱ ባለ 4፣ 13ቱ ባለ 3፣ 10ሩ ባለ 2 ኮከብ ደረጃ ሲያገኙ አንድ ሆቴል ባለ 1 ኮከብ ደረጃ ተሰጥቶታል፡፡ ለሁሉም ሆቴሎች ተመሳሳይ 12 የመመዘኛ ነጥቦች የተዘጋጁ ሲሆን ባገኙት የመቶኛ ውጤት መሠረት ደረጃው ተሰጥቷቸዋል ተብሏል፡፡ የሆቴሎች የኮከብ ደረጃ ምዘናው ከተጀመረ 5 ወራት ገደማ ያስቆጠረ ሲሆን በአሁን ወቅት በክልል ከተሞች ለሚገኙ ሆቴሎች ተመሳሳይ የምዘና ሥራ እየተከናወነ እንደሆነ ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
የሆቴል ምዘናው የሚከናወነው በተባበሩት መንግስታት የአለም ቱሪዝም ድርጅት ሲሆን ለስራው የሚውለው በጀት የተገኘው ከአለማቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እንደሆነም ታውቋል፡
ምንጭ፦ አዲስ አድማስ

Fikir Addis Nekatibeb- Zoma ( ዞማ)ፍቅርአዲስ -New Ethiopian music 2015

$
0
0

Fikir Addis Nekatibeb- Zoma ( ዞማ)ፍቅርአዲስ -New Ethiopian music 2015…..የድምፃዊት ፍቅር አዲስ ነቃጥበብ አዲስ ገበያ ላይ ከዋለ ሰራዋ መኃከል “ዞማ”ን ተጋበዙ።..Fikir Addis Nekatibeb- Zoma ( ዞማ)ፍቅርአዲስ -New Ethiopian music 2015….

BBC Match of the Day – Week 06 –Chelsea vs.Arsenal & more – 19.09.2015 HD

$
0
0

BBC Match of the Day – Week 06 –Chelsea vs.Arsenal & more – 19.09.2015 HD…..በእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ የቅዳሜ ሁሉም ጨዋታዎች ሀይላይትእና የጨዋታዋቹ ትንታኔ ይመልከቱ።……BBC Match of the Day – Week 06 –Chelsea vs.Arsenal & more – 19.09.2015 HD

Ethiopia: Egypt’s New Ambassador to Ethiopia Presents Copies of Credentials to the Ministry of Foreign Affairs

$
0
0

he newly appointed Egyptian Ambassador to Ethiopia, Ambassador Aboubakr Hefny presented copies of his credentials to State Minister for Foreign Affairs, Ambassador Berhane Gebre-Christos on Thursday (September 16).
download (2)

The State Minister noted the long and historic economic, political and religious ties between Ethiopia and Egypt, inter-linked above all by the River Nile. He emphasized that Ethiopia was building the Grand Ethiopian Renaissance Dam as part of its efforts to lift the population out of poverty and stressed that Ethiopia was determined to develop and prosper together with its brothers and sisters in the downstream countries of Sudan and Egypt.

Ambassador Berhane pointed out that any fears concerning the GERD among either the countries or their peoples were unfounded. Indeed, the governments of both Ethiopia and Egypt were working closely together and were firmly committed to avoid unnecessary concerns. He underlined that enhancing cooperation in the areas of trade, investment and people-to-people relations were very important in building the trust and confidence which would benefit the people of both countries.

Ambassador Aboubakr Hefny said that beyond the question of the Nile River, Ethiopia and Egypt could work and cooperate in areas of commerce, industry, agriculture, cultural heritage management, education and engineering. He agreed that enhancing economic co-operation was crucial to the benefit of the people of both counties, and noted that there had been a recent upsurge in the numbers of Egyptian investors coming to Ethiopia. There was serious interest in establishing an Egyptian Industry Park in Ethiopia.

The State Minister assured Ambassador Aboubakr Hefny that the Ethiopian government would provide all the necessary support for his efforts and wished him a fruitful stay in Ethiopia.
Source//allafrica.com/

Balageru Mirt – Finalists and Finale Date

$
0
0

Balageru Mirt – Finalists and Finale Date…..የ “ባላገሩ አይድል” መስከረም 15 ቀን 2008 ዓ.ም የፍጻሜ ውድድር ያካሂዳል። የመጨረሻ የድምፅ እና የውዝዋዜ ፋይናሊስቶች እነማን ናቸው ይህ ቪዲዮ መልስ ይሰጣል።Balageru Mirt – Finalists and Finale Date

Southampton vs Manchester United 2 – 3 All Goals & Highlights 20/9/2015

$
0
0

Southampton and Manchester United will face each other on Sunday, with all the signs indicating a good game in hand. Ronald Koeman’s side has not lost in their most recent three games, while the Red Devils will try to show that their recent losses against Swansea and PSV Eindhoven were just a couple of accidents, trying to keep their championship hopes intact.


Novelist Jackie Collins dies aged 77

$
0
0

The novelist Jackie Collins has died of breast cancer at the age of 77, her family said in a statement.
“It is with tremendous sadness that we announce the death of our beautiful, dynamic and one-of-a-kind mother,” the statement said.
The British-born writer, sister of actress Joan Collins, died in Los Angeles, her spokeswoman said.

Jackie Collins (pictured here with her granddaughters) was given an OBE in 2013

Jackie Collins (pictured here with her granddaughters) was given an OBE in 2013


Collins’s raunchy novels of the rich and famous sold more than 500 million copies in 40 countries.
In a career spanning four decades, all 32 of her novels appeared in the New York Times bestseller list.

Jackie Collins: ‘I do believe in being faithful’

The family statement said the writer lived “a wonderfully full life”, adored by family, friends and readers.
“She was a true inspiration, a trailblazer for women in fiction and a creative force. She will live on through her characters but we already miss her beyond words,” it added.
Collins was diagnosed with stage-four breast cancer six-and-a-half years ago, according to US celebrity magazine People.
She told the magazine in her last interview on 14 September that she had told few people about her diagnosis other than her three daughters, and did not regret her decision.
“I did it my way, as Frank Sinatra would say,” she said.

Author Kathy Lette: “She was a literary role model for women”

“I’ve written five books since the diagnosis, I’ve lived my life, I’ve travelled all over the world, I have not turned down book tours and no-one has ever known until now when I feel as though I should come out with it.”
She was in the UK less than a fortnight ago on a promotional tour for her latest book.
Scandalous bestseller
Her sister Joan, 82, who only learned the news herself in the last fortnight, told People magazine she was “completely devastated”.
“She was my best friend. I admire how she handled this. She was a wonderful, brave and a beautiful person and I love her,” she said.
Jackie Collins, who was born in London, began writing as a teenager, making up racy stories for her schoolfriends, according to a biography on her website.
Her first novel, The World is Full of Married Men, was published in 1968 and became a scandalous bestseller. It was banned in Australia and branded “disgusting” by romance writer Barbara Cartland.
In 1985, her novel Hollywood Wives was made into a mini-series by ABC, starring Anthony Hopkins and Candice Bergen.
Collins said that she “never felt bashful writing about sex”. “I think I’ve helped people’s sex lives,” she said.
“Sex is a driving force in the world so I don’t think it’s unusual that I write about sex. I try to make it erotic, too.”
bbc.com

Interview with Elias Wondimu – SBS Amharic

$
0
0

Interview with Elias Wondimu – SBS Amharic…..ኤልያስ ወንድሙ ፤ የጸሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ስለ ድርጅቱ ሚናና የቀድሞው የኢሕዲሪ ምክትል ፕሬዚደንት ፍስሃ ደስታ አዲሱ መጽሐፍ “አብዮቱና ትዝታዎቼ” ይናገራሉ።…. Interview with Elias Wondimu – SBS Amharic.

Yebet Sira – EBC New TV Series Yebet Sira (የቤት ስራ) – Episode 05

$
0
0

Yebet Sira – EBC New TV Series Yebet Sira (የቤት ስራ) – Episode 05…..Yebet Sira (የቤት ስራ) Drama Part 5 የቤት ስራ ክፍል 5 ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ይመልከቱ።…..Yebet Sira – EBC New TV Series Yebet Sira (የቤት ስራ)

ደርግ ተራማጅ ነው! (አፈንዲ ሙተቂ)

$
0
0

አዎን! ብዙ ጊዜ “ደርግ ጨፍጫፊ ነው” ስንል ነበረ አይደል…? ዛሬ ደግሞ ደርግ ተራማጅ ነው እንል ዘንድ ሁኔታዎች አስገድደውናል፡፡ ታዲያ ሁለቱም ትክክል መሆኑን ልብ በሉ፡፡ ደርግ እስከ አፍንጫ ድረስ በታጠቀው የጦር ሰራዊቱ እልፍ አዕላፍ የሚሆን ህዝብ ጨርሷል፡፡ ዜጎች ቀይ ሽብር በተባለው የቀይ ደም ትርኢት እየተገደሉ አስከሬናቸው ሜዳ ላይ ከተሰጣ በኋላ የሽብሩ ዘገባ በግልጽ በህዝብ ሚዲያ ይለፈፍ ነበር፡፡ ጋዜጣና መጽሔቱም ሁሉንም ሳያስቀሩ በሰፊው ይጽፉ ነበር፡፡ በአንድ ጊዜ ብዙዎችን እየፈጁ ግዳዩን በሚዲያ ማወጁ ከ1971 በኋላ የቀረ ቢሆንም እስከ ስርዓቱ መጨረሻ ድረስ ህገ ወጥ ግድያዎችና ጭፍጨፋዎች ነበሩ፡፡

12033171_898432963556028_995053122576680975_n
በአንጻሩ ደግሞ ደርግ የተራማጅነት ባህሪዎች እንደነበሩት ማንም አያስተባብልም፡፡ አጼዎቹ በብዙ ገመዶች የተበተቧቸውን ዘርፈ ብዙ ችግሮች እየበጣጠሰ በመጣል ሀገሪቷ በስር-ነቀል ጎዳና እንድትጓዝ ጥርጊያውን መደልደል የጀመረው ደርግ ነው፡፡ የመሬት ጥያቄውን ተመልከቱት!! ከ80 በመቶ የሚልቀው የኢትዮጵያ ገበሬ የመሬት ባለቤት መሆኑ የተረጋገጠለት ደርግ በየካቲት 25/1967 ባወጀው አዋጅ አማካኝነት ነው፡፡ ኢትዮጵያ የብዙ ብሄሮች፤ ብሄረሰቦች እና ሃይማኖቶች ሀገር መሆኗን በአዋጅ የተቀበለው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ መንግሥት ደርግ ነው፡፡ ፊውዳሎች በዘፈቀደ መንገድ ህዝብን የሚገዙበትን ያረጀ ያፈጀ አስተዳደር መንግሎ በመጣል ሀገሪቱን በእቅድና በፕሮግራም የመምራትን ፍልስፍና ያመጣው ደርግ ነው (የማዕከላዊ ፕላን ኮሚሽንን ያስታውሱት)፡፡ በደርግ ዘመን የተወሰዱ ሌሎች ስር-ነቀል እርምጃዎችንም መጥቀስ ይቻላል፡፡

በምስሉ ላይ የምትመለከቱትን ዘገባ ደግሞ እዩት!! “የአረፋ በዓል ለመጀመሪያ ጊዜ ብሄራዊ በዓል ሆኖ ተከበረ” ይላል፡፡ ይህም በ1967 የተፈጸመ ክስተት ነው፡፡ ከዚያ በፊት የፓርላማ አባል የሆኑ ጥቂት ባላባቶች፣ የሸሪዓ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ አንዳንድ ታዋቂ ነጋዴዎች እና ጥቂት የሃይማኖት መሪዎች ወደ ቤተ መንግሥት እየተጠሩ ጋብዣ ቢጤ ይደረግላቸውና በማግስቱ “በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች በዓላቸውን አከበሩ” እየተባለ በአዲስ ዘመን እና በዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ይጻፋል፡፡ በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች!! ለአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት እዚሁ የነበሩት ሙስሊሞች በአጼዎቹ ዘመን “በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች” እየተባሉ ነበር የሚጠሩት፡፡ እስልምናም ሆነ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ የገቡት ከሌላ ሀገር ነው፡፡ አጼዎቹ ግን አንዱን መጤ አንዱን የሀገሩ ዜጋ ይሉት ነበረ፡፡ ሀገሪቱም የአንዱ ብቻ እንደሆነች ነው በአዋጅ ያሰፈሩት፡፡ በትምህርት ገበታም ይህንኑ ነበር የሚያስተምሩት፡፡
ደርግ ግን የአጼዎቹን ድንቁርና በመሻር ሙስሊሞቹን “ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች” በማለት መጥራት ጀመረ፡፡ በዚህም ሳይገደብ የኢድ-አልፈጥር፣ አረፋ እና መውሊድ በዓላት ብሄራዊ በዓል ሆነው እንዲከበሩ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ በዚህም መሰረት ደርግ መስከረም 1967 ስልጣን ከያዘ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በብሄራዊ ደረጃ የመከበር እድል ያገኘው የአረፋ በዓል ነው፡፡ ይህ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ እትም በዓሉ በተከበረበት ማግስት የወጣ ነው፡፡
—-
የአጼዎቹን ዘመን እከን የለሽ የብልጽግና፣ የእኩልነት እና የኩሩ ኢትዮጵያዊነት ተምሳሌት አድርገው የሚነዘንዙን ሰዎች ይህንን ታሪክ አያውቁትም አይባልም፡፡ ነገር ግን ሐቅን ላለማየት የወሰኑ አውቆ አበዶች በመሆናቸው ከእብደታቸው ጋር ልንተዋቸው እንገደዳለን፡፡ (በበኩሌ ከእንደነዚህ ዓይነቶቹ ጋር የውይይት አጀንዳ አልከፍትም)፡፡
የአሁኑ መንግሥት ደግሞ ይገርማል፡፡ በስልጣኑ የመጀመሪያ ዓመታት ጥሩ የሚባሉ ጅምሮችን አሳይቶን ለዘመናት የነበርንበት የመቻቻልና የመተሳሳብ ባህላችን የበለጠ እንዲጠናከር ከሚደረግበት ደረጃ ላይ ልንደርስ ነው አስብሎን ነበር፡፡ እያደር ግን እውቅና የሰጣቸውን ህዝባዊ መብቶች መገደብ ጀመረ፡፡
ለምሳሌ ሙስሊም ሴት ተማሪዎችና ሰራተኞች በትምህርት ቤትና በስራ መስክ ላይ ሆነው “ሂጃብ” መልበስ እንዲችሉ የፈቀደው የአሁኑ መንግሥት ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የመንግሥት ባለስልጣናት ይህንን መብት ለማገድ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን እየሰማን ነው፡፡ ይህ የሂጃብ ጉዳይ ደግሞ ጠ/ሚ/ር መለስ ዜናዊ “የታገልንለት መብት ስለሆነ ማንም ሊያግደው አይችልም” ያሉለት መሆኑን ልብ በሉ፡፡
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ጉባኤ እንዲመሰረት የፈቀደው ደርግ ነው፡፡ በደርግ ዘመን የጉባኤው እንቅስቃሴዎች ውስን እንደነበሩ ማንም አያስተባብልም፡፡ ኢህአዴግ ሲመጣ ደግሞ “ጉባኤ” የሚለው እና ተቋሙ የራሱ ስልጣን ያለው መሆኑን የሚያስረዳው ስያሜው ተቀይሮ “የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት” የሚል ግራ የተጋባ አጠራር መጣ፡፡ “ጉባኤ” ሲባል እላይ ካልኩት በተጨማሪ ተቋሙ የሁሉም ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ንብረት መሆኑን ነው የሚገልጸው፡፡ “ምክር ቤት” ሲባል ግን አንዳንዶች በውክልና የሰየሙት ተቋም ዓይነት እንደሆነ የሚያሳይ ነው፡፡
ታዲያ ምክር ቤቱ በአሰራሩም ነው የተለወጠው፡፡ በደርግ ዘመን የነበረው የእስልምና ጉባኤ ህልውናውን ለማንም አስደፍሮ አያውቅም፡፡ ደርግ ለጉባኤው “ይህንን ስራ፤ ይህንን ተው” የሚል ትዕዛዝ ሰጥቶት አያውቅም፡፡ በዘመናችን ግን ጽንፈኝነትና አሸባሪነትን በመዋጋት ስም የብዙዎችን ልብ ያደሙ በርካታ እርምጃዎች ተወስደዋል፡፡ እነዚህን እርምጃዎች በበላይነት ያስፈጽም የነበረው የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሚባለው ተቋም መሆኑ ደግሞ በግልጽ ይታወቃል፡፡ ህዝበ ሙስሊሙ እንዲህ ዓይነቱ አካሄድ ትክክል እንዳልሆነ ለመንግሥትና ለሌሎች አካላት እንዲያስረዱለት የወከላቸው የሃይማኖት አባቶችና መምህሮች በጅምላ ታስረውበታል፡፡
እና ምን እንበል? “ጨፍጫፊ” እየተባለ የሚወገዘው ደርግ እንኳ ያላደረገው ነገር በኢህአዴግ ዘመን ሲፈጸም አባላቱና ደጋፊዎቹ ለምን ዝም ይላሉ?….. ይህ ጉዳይ የሁላችንም ጉዳይ ነው፡፡ የወደፊቷ ኢትዮጵያ የተጣመመውን እያስተካከሉ፣ የጎደለውን እያሟሉ መጓዝን ነው የምትፈልገው፡፡ ስለዚህ የኢትዮጵያ መንግሥት ከህዝበ ሙስሊሙ የተነሱትን ቀላል ጥያቄዎች እንዲመልስና በንትርኩ ሳቢያ የታሰሩብንን ንጹሐን ዜጎች እንዲለቅልን አሁንም በድጋሚ እንጠይቀዋለን፡፡
አፈንዲ ሙተቂ
መስከረም 7/2008

ማስታወሻ፤ በምስሉ ላይ የምትመለከቱትን የጋዜጣ ቅጅ ካለበት ቦታ አምጥቶ በፌስቡክ ግድግዳችን ላይ ያዋለው ታዋቂው የፊልም አክተርና ፕሮዲዩሰር ሁሴን ከድር ነው!! ይገርማል!! ዘመኑ በጣም ይሮጣል!! ሑሴን ከድርን ለመጀመሪያ ጊዜ ያወቅኩት በ1991 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች የአረፋ በዓልን በማስመልከት በሰሜን ሆቴል ባዘጋጀነው አንድ ፕሮግራም ላይ ነው፡፡ በወቅቱ እርሱ፣ ጅላሉ አወል፣ ፈትሒያ ተመስገን እና ሌሎችም … ባቀረቡት ድራማ መድረኩን አድምቀውልን ነበረ፡፡ ከዚያ በኋላ ሁሴንን በአካል ያየሁት አምና በኢግዚቢሽን ማዕከል በተዘጋጀ የመጻሕፍት አውደ ርእይ ላይ ከደራሲ አስፋው ዳምጤ ጋር ተያይዘው ሲሄዱ ነው፡፡ ሁሴን በፊልሞቹና በቲቪ አፍሪቃ እያየሁት በአካል ማየቱ ከባድ ሆኖብኛል፡፡ በአንድ ሀገር ውስጥም ተሁኖ እንዲህ መራራቅም አለ፡፡ ለሁሉም ግን ሁሴንን “ጀዘከላህ” ብለነዋል፡፡

Ethiopia – Wendi Mak – Alehu -(Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015

$
0
0

Ethiopia – Wendi Mak – Alehu -(Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015…..በህይወት የሌለው ድምጻዊ ጋሻው አዳል ግጥምና ዜማውን የሰራው፤ በድምፅ የተጫወተው ሙዚቃ ” አለሁ ” ድምጻዊ ወንደሰን መኮንን(ወንዲ ማክ)በአዲስ መልክ ተጫውቶታል ። ያድምጡት።Ethiopia – Wendi Mak – Alehu -(Official Music Video) – New Ethiopian Music 2015..

BBC Match of the Day 2 – Week 06, All Matches – 20.09.2015 HD

$
0
0

BBC Match of the Day 2 – Week 06, All Matches – 20.09.2015 HD….Mark Chapman introduces highlights and analysis of the day’s three Premier League matches plus a round-up of the weekend’s earlier action.
Southampton face Manchester United, a side they beat for the first time in 12 league and cup meetings when they last played. Norwich travel to Liverpool, looking for their first win at Anfield since 1994, whilst the day’s other match is a London derby at White Hart Lane between Tottenham and Crystal Palace.

After Meeting Fidel Castro, Pope Francis Preaches About ‘Spirit of Poverty’

$
0
0

Pope Francis met with former Cuban leader Fidel Castro in Cuba today after this morning’s Mass, and then delivered a sermon in which he praised the “spirit of poverty” and warned against wealth.

AP_pope_francis_fidel_castro_jt_150920_31x13_1600
At a vespers celebration with priests, nuns, and seminarians gathered at Havana Cathedral, the pope went off his prepared text and spoke spontaneously, warning against letting riches rule your life and calling poverty “the wall and the mother of consecrated life.”

“The mother, because it created more trust in god, and the wall because it protected it from worldliness,” Francis said. “How many souls, like the one of the sad young man, who started off well, but who then became worldly, and ended mediocre, without love, because richness impoverishes. It makes us poor in the only wealth that is worth having, to put our safety in other things. The spirit of poverty, of letting go of everything to follow Jesus. This is in the Gospel several times. The first ones left the boats, and the nets, and followed him. They left it all to follow Jesus.”
Later, he encouraged a group of youth at the Centro Cultural Padre Felix Varela to “dream big.”

GTY_pope_francis_cuba_2_jt_150920_4x3_992
“Open yourself, dream big, don’t strike yourself,” he said. “Open yourself, and dream. Dream that the world with you, can be different. Dream that if you give the best of yourself, you’ll help make the world a different place. Don’t forget. Dream. Sometimes you dream too much and life cuts your path. It doesn’t matter, dream, and share your dream, make it big, because bigger the ability to dream, even if life leaves you half way to it, you would have walked a longer path.”

In his meeting with the former Cuban leader, Francis gave Castro several books, as well as a book and two CDs of homilies and a copy of his two encyclicals.

In return, Castro gave Francis an interview book entitled, “Fidel and Religion,” written in 1985 by Freitas Betto. Fidel wrote a dedication in it: “For Pope Francis, on occasion of his visit to Cuba, with the admiration and respect of the Cuban people.”

The atmosphere was “familiar and informal,” Father Lombardi said, and the conversation centered around “protecting the environment and the great problems of the contemporary world.”
Francis began a busy day in Cuba by holding Mass this morning in Havana’s Revolution Square.

When Francis drove by in his open-sided Peugeot popemobile, the crowds sang and waved Cuban, Vatican and Argentine flags.

As he headed towards the square, he passed by two men and a woman who tried to seize the moment. They approached with leaflets, threw them toward the pontiff and were instantly pounced on by security guards. Once the three were detained, the guards picked up the fliers.
Francis then began Mass, which was attended by 300,000, according to the Cuban government.

“God’s holy and faithful people in Cuba is a people with a taste for parties, for friendship, for beautiful things,” Francis said. “It is a people which marches with songs of praise. It is a people which has its wounds, like every other people, yet knows how to stand up with open arms, to keep walking in hope, because it has a vocation of grandeur.”
“Today I ask you to care for this vocation of yours, to care for these gifts which God has given you, but above all I invite you to care for and be at the service of the frailty of your brothers and sisters. Do not neglect them for plans which can be seductive, but are unconcerned about the face of the person beside you. We know, we are witnesses of the incomparable power of the resurrection, which everywhere calls forth the seeds of a new world.”

Francis also gave several children their first communion.Francis’ day continued with a formal meeting with Cuban President Raul Castro.

Raul Castro gave the pontiff a large crucifix made by a Cuban artist. The pope gave the president a painting of the patron saint of Cuba, La Virgen de la Caridad del Cobre. The pope will visit the shrine where the statue of the La Virgen is kept Monday evening.

After his first meeting with Fidel Castro, the pope then went to back to the Nunciature, and then with a small group, he went to Fidel Castro’s home for another meeting. Castro’s wife was also there with his children and grandchildren. They were together for about 30 to 40 minutes.

Francis began his 10-day trip to Cuba and the U.S. Saturday, addressing the crowd at Jose Marti International Airport upon his arrival and hailing the two countries for reestablishing diplomatic relations following a long period of estrangement


“I have no information on the Party’s decision.”

$
0
0

Diriba Kuma, mayor of Addis Abeba, said this while replying to the critics relating to the Addis Abeba & Surrounding Oromia Special Zone Integrated Master Plan, which says that there is a need to promulgate a new law detailing the special benefit Oromia Region ought to get from Addis Abeba,
diriba_kuma_mayor_addis_ababa.pg_

before the Integrated Master Plan could be implemented. Diriba said, in his press briefing held on Wednesday, September 9, 2015, that the decision is to be made by the ruling party (EPRDF) and the regional government.
Source addisfortune

Janet Jackson converts to Islam

$
0
0

The 49-year-old singer – who married Muslim billionaire, Wissam Al Mana, 40, in 2012 – is reportedly taking the religion so seriously that she has even toned down her raunchy costumes and dance moves for her comeback tour.
AAesmWS

A source told The Sun: “She feels like she has found a home with her new religion and has told members of her family, who completely respect her choice.

“She has spent a great deal of time studying the religion and its followers.

“The days of raunchy dance moves and sexual lyrics are long gone for Janet.”

The newspaper reports that Janet even ends her ‘Unbreakable’ world tour shows with “Insha Allah” which means “If Allah wills”.

Meanwhile, Janet has pulled out of the iHeartRadio Music Festival this weekend.

She was slated to perform at the MGM Grand Garden Arena along with a host of other acts including Kanye West, the Killers, Coldplay, Kenny Chesney, Blake Shelton, the Weeknd, Duran Duran, Lil Wayne, David Guetta and Disclosure.

However, the Las Vegas Review-Journal reports that Janet has had to cancel “due to an ear-related issue that prevents her from flying”
Source.msn.com

አቤል ተስፋዬ”ዘ ዊኬንድ”የሙዚቃ ስኬት (ከተመስገን ባዴሶ)

$
0
0

ኑሮዋቸውን በባህር ማዶ ያደረጉና_ ኢትዮጵያዊ ዝርያ ያላቸው በርካታ ኢትዮጵያዊያን በተሰማሩበት የሙያ መስክ ስኬታማ ሆነው ይታያሉ።ከእነዚህም መካከል በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍተኛ ተፅህኖ ፈጣሪ ሆኖ ከእውቅና ሰገነት እየወጣ ያለው የአር ኤንድ ቢ ሙዚቃ አቀንቃኙ አቤል_ተስፋዬ ይጠቀሳል። ኢትዮጵያኖቹ የአቤል ወላጆች በጎርጎሮሲያኑ የጊዜ ቀመር በ1980ዎቹ ገደማ የተሻለ ህይወት ፍለጋ ጓዛቸውን ሸክፈው ከባለፀጋዋ ሀገር ካናዳ ከተሙ።

12033389_1502689746711766_1168063890_n

በዚያም ኑሮዋቸውን ሲያደራጁ ቆይተው፣ እ,ኤ,አ የካቲት 16 ቀን 1990 በካናዳዋ የኦንታሪዮ ከተማ አቤልን ወልደው ለመሳም በቁ። አቤል የልጅነት ጊዜውን በሞግዚትነት እየጠበቁና እየተንከባከቡ ያሳደጉት አያቱ ስለነበሩ አማርኛ ቋንቋን ቅኔ ሳይቀር ቀላቅሎ አቀላጥፎ ይናገራል። ኸንዳውም አማርኛ የአፍ መፍቻዬና የመጀመሪያ ቋንቋዬ ነው ሲል አቤል ደጋግሞ በኩራት ይናገራል!!……የሙዚቃ ክህሎት እንዳለው ከተረዳ በኋላና በፍቅር ከተቆራኘ ወዲህ ራሱን የተሻለ መሰላል ላይ ለመስቀል ሲፍጨረጨር ኖሮ “ዘ ዊኬንድ” የተሰኘ ኦፊሻል የመድረክ መጠሪያ ለራሱ በማውጣት መንቀሳቀስ ጀመረ። ይሄን የመድረክ መጠሪያ የመረጠበት በ17 አመቱ ከትምህርት ቤት አቋርጦ በሳምንቱ መገባደጃ…(weekend) ቤቱን ጥሎ ከወጣ በኋላ ባለመመለሱ የተነሳ እንደሆነ ይናገራል። አቤል የሙዚቃ ስራውን……” ሀ” ብሎ የጀመረው እ,ኤ,አ በ2010 ጀርሚ_ሮስ የተባለውን ፕሮዲዩሰር ካገኘ በኋላ ነበር። አቤል በወቅቱ ከጀርሚ ጋር…” what you need”: ” loft music” እና ” the morning” የተባሉ ሙዚቃዎችን አብረው ለመስራት ቻሉ። ምንም እንኳን በእነዚህ ስራዎቹ አቤል ባይታወቅበትም በታህሳስ ወር 2010 ላይ እነዚህን ሙዚቃዎቹን በዩቲዩብ (you tube) ላይ በመልቀቅ ራሱን ለማስተዋወቅ ሞከረ። በወርሃ መጋቢት 2011 ላይ ዘጠኝ ሚክስ ቴፕ( mix tape) ሙዚቃዎችን ” ሃውስ ኦፍ ባሎን” በሚል መጠሪያ በድረ_ገጹ ለቀቀ! በዚያው አመት ሐምሌ ወር ላይ አቤል የመጀመሪያው የሆነውንና ህዝብ ፊት ቆሞ ያቀነቀነበትን የመድረክ ስራው በካናዳ ሞድ ክለብ ውስጥ አቀረበ። አቤል አከታትሎም በዚያው አመት ሁለተኛና ሦስተኛውን ሚክስ ቴፑን…” thursday” እና “echoes of silence” በሚል መጠሪያ በድረ_ገጹ ለቀቀ። እነዚህ ስራዎቹ ከ8 ሚሊየን ጊዜ በላይ ታይተውለታል። አቤል በሚያዚያ 2012 ላይ ከባንድ ጓደኞቹ ጋር በመሆን በአሜሪካ፣ በስፔን፣ በፖርቱጋል፣ በለንደን፣ በፓሪስና በብራስልስ ከተሞች ተዘዋውሮ የሙዚቃ ኮንሰርቱን አቅርቦዋል። አቤል ከዚህ የሙዚቃ ቱር በኋላ ብዙም ሳይቆይ በመስከረም ወር 2012 ከ…” republic records” ጋር አብሮ ለመስራት ተፈራረመ። ቀጥሎም ከዚህ በፊት የሰራቸውን ሚክስ ቴፖችና ሶስት አዲስ ተጨማሪ ዘፈኖችን በመጨመር…” trilogy” የተሰኘ አልበሙን ለጆሮ አደረሰ። ” ትሪሎጅ” አልበሙ በካናዳ የአልበም ሰንጠረዥ አምስተኛ፣ በአሜሪካ የቢልቦርድ…” ምርጥ 200″ ሰንጠረዥ ላይ ደግሞ አራተኛ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ በቃ!!…እንዲሁም አልበሙ በተለቀቀ በመጀመሪያው ሳምንት ብቻ 86 ሺ ቅጂዎችን ለመሸጥ ችሏል። ይሄው ትሪሎጅ በግንቦት 2012 ከአሜሪካው የሪከርድ ኢንዱስትሪ ( recording industry association of america) የፕላቲንየም እና ከካናዳው ” music canada” የደብል ፕላቲንየም ሰርተፊኬት ለማግኘት በቅቷል። አቤል በግንቦት 2013 ላይ “kiss land” የተሰኘውን የስቱዲዮ አልበሙን አስመረቀ። በዚህ አልበም አቤል ከዝነኛው ካናዳዊ የራፕ አቀንቃኝ ድሬክ ጋር በጋራ ያቀነቀነው “live for” የተባለውን ዜማ አካቶ ነበር። “ኪስ_ላንድ” በሙዚቃ ሂስ ሰጪዎች አዎንታዊ ምላሽ ለማግኘት የቻለ ሲሆን፣ 96 ሺ ቅጂዎችም ሽጧል። አቤል…”the hunger games catching fire” ለተባለው ታዋቂ ፊልም ከሌሎች አርቲስቶች ጋር በመሆን የፊልሙ ማጀቢያ የሆነውን “devil may cry” የተሰኘ ሙዚቃን አቀንቅኗል። በወርሃ የካቲት 2014 የቢዮንሴን “drunk in love” የተባለ ዘፈኗን በራሱ የሙዚቃ ስልትና ምት በማቀንቀን የበርካቶችን አድናቆት አገኘ። ሰኔ 2014 “often”; ሐምሌ 2014 “king of the fall”; መስከረም 2014 ደግሞ ከአሜሪካዊቷ ድምፃዊ “አሪያና_ግራንዴ” ጋር ” love me harder” የተባሉ ተወዳጅ ሙዚቃዎችን ለአድማጭ አድርሷል። አቤል ነሀሴ 28 2015 ላይ ” beauty behind the madness” የተሰኘ ሁለተኛ የስቱዲዮ አልበሙን ለቀቀ። አቤል በአር ኤንድ ቢ ሙዚቃ ሰንጠረዥ ላይ ሳምንቱን ሙሉ ” can’t feel my face”; “the hills” እና “earned it” የተሰኙት ዘፈኖቹ ከአንድ እስከ ሶስት በመሆን በቢልቦርድ ሰንጠረዥ ላይ የመጀመሪያው አርቲስት በመሆን ታሪክ ሰርቷል። አቤል ድምፃዊ ብቻ ሳይሆን የሙዚቃ ግጥምና ደራሲ እንዲሁም የሙዚቃ አቀናባሪም ነው። አቤል ሲናገር……” ማይክል ጃክሰን፣ አር ኬሊና ፕሪንስ” ተፅህኖ አሳድረውብኛል ይላል። ከኢትዮጵያ ድምፃዊያን አስቴር_አወቀ ” ነብሴ ናት የሚለው አቤል የሙላቱ አስታጥቄም አድናቂ ነው። የወላጆቼ ሀገር የሆነቸው ኢትዮጵያን ማየትም የወደፊት ፕሮግራሜ ነው የሚለው አቤል ብዙ መስራት የሚችል ክህሎት ውስጡ እንዳመቀ ብዙዎች ይመሰክሩለታል። ይሳካለት!!!!

Seifu Fantahun interview with Artist Seble Tefera’s husband

$
0
0

Seifu Fantahun interview with Artist Seble Tefera’s husband……አዲስ አመት የመጀመሪያው ቀን ላይ በሞት ያጣናት አርቲስት ሰብለ ተፈራን ለማስታወስ ስይፉ ፋንታሁን ከዚህ በፊት በፕሮግራሙ ባቀረባት ግዜ የተናገረችውን እና ከባለቤቷ ጋር ስለአሟሟቷ ያደረገውን ቃለምልልስ አንድ ላይ አቅርቦታል ይመልከቱ።

Algerian hacker: Hero or hoodlum?

$
0
0

Hamza Bendelladj will be sentenced after allegedly stealing from US banks and giving to Palestinian charities.
Depending on who you ask, Hamza Bendelladj is either a Robin Hood-esque hero or a cyber-age hoodlum.

25dded4c8ba348a8a874e8ccc2992a38_18
The 27-year-old Algerian computer science graduate will be sentenced on Tuesday in a US court for using a computer virus to steal money from more than 200 American banks and financial institutions. He then reportedly gave millions of dollars to Palestinian charities.

Bendelladj, who is alleged to be the co-creator of a banking trojan horse called SpyEye, was indicted in absentia by US authorities in 2011. The programme – a malware toolkit that saw its popularity peak between 2009 and 2011 – is believed to have infected more than 1.4 million computers in the US and elsewhere, according to Wired, a San Francisco-based technology magazine. The software enabled users to steal login information for online financial accounts, which they then pillaged.

On Tuesday, Bendelladj, who hails from Tizi Ouzou in Algeria, will be sentenced in court in the US state of Georgia. He has already pleaded guilty and faces a prison sentence of more than 65 years and up to $14m in fines, according to the US Department of Justice
It took two years for Bendelladj, known in the online world as Bx1, to be apprehended. Authorities in Thailand arrested him on their soil and extradited him to the US in 2013. He was dubbed the “happy hacker” because he was photographed smiling as he was taken into custody at Bangkok’s Suvarnabhumi airport.

American law enforcement officers identified Bendelladj when he allegedly sold a copy of the SpyEye virus to an undercover officer for $8,500.

“Bendelladj’s alleged criminal reach extended across international borders, directly into victims’ homes,” said US attorney Sally Quillian Yates, on May 3, 2013, on the same day Bendelladj’s 23-count indictment was revealed. It included charges related to wire, bank, and computer fraud.
“In a cyber-netherworld, he allegedly commercialised the wholesale theft of financial and personal information through this virus, which he sold to other cyber-criminals,” Yates said.

According to court documents, between 2009 and 2011, Bendelladj and others developed, marketed and sold various versions of the SpyEye virus to cyber-criminals, which allowed them to obtain passwords, usernames and credit card information. US authorities say he mostly advertised SpyEye on a computer hacking forum known as Darkode.

US authorities say Bendelladj and other SpyEye users were responsible for buildinga huge network, or “botnet”, of infected computers that they regularly hijacked for financial and personal information. Bendelladj is also accused of using the information gathered to steal money from banks.

While the court documents make no references as to how the cash was spent, several reports online claimed that Bendelladj used the money to fund various Palestinian charities – information that made him a hero in the eyes of many.

Following his extradition, rumours began to circulate online that Bendelladj was facing the death penalty for his crimes, and his supporters began a campaign asking for his life to be spared. In August, a user writing under the Twitter handle @Hassan_JBr wrote: “Algerian hero is 1/10 most dangerous hackers. Hacked 217 banks, sent $280,000,000 to Palestine. His sentence? death.” His message garnered more than 4,500 re-tweets.

US authorities refuted the widely publicised claims; even the US ambassador to Algeria, Joan Polaschik, tweeted in French that “computer crimes are not capital [ones] and are not punishable by the death penalty”.

Since Bendellaj’s incarceration, US law enforcement officers said they have dismantled Darkode and have filed criminal charges against a dozen individuals associated with the forum.

“This is a milestone in our efforts to shut down criminals’ ability to buy, sell, and trade malware, botnets, and personally identifiable information used to steal from US citizens and individuals around the world,” said FBI Deputy Director Mark Giuliano.

Despite his admission of guilt, Bendellaj’s supporters continue to hack various websites across the world, including, of late, Air France and a Virginia-based university, calling for his release using the hashtags #FreeHamzaBendellaj and #FreePalestine.

According to Martin Libicki, the author of Cyberdeterrence and Cyberwar, the fight against online hackers such as Bendelladj will be a long one.

“Cybercrime is still an attractive proposition for someone who is clever and has a tolerance for [ignoring] risk,” he told Al Jazeera. “In the long run, bringing the losses to cybercrime down to tolerable levels will have to depend on provisions that are made in the architecture of computing and the architecture of banking [and other money-handling industries].”

Source: Al Jazeera

Viewing all 3774 articles
Browse latest View live