በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6ኪሎ ካምፓስ ሴት ተማሪዎች የሆኑት ተማሪ ሎሚቱ ዋቅቡልቻ የ3ተኛ አመት የአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ተማሪ እና ተማሪ ሂሩት ቱሌ የ2ተኛ አመት ኬሚካል ኢንጂነሪንግ ተማሪዎች ናቸው። ትላንት ምሽቱን በደህንነቶች ከዶርማቸው ታፍነው መወሰዳቸውና የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ስለተማሪዎቹ መሰወር ተጠይቀው “አያገባኝም “የሚል ምላሽ መስጠታቸው በግቢው ውስጥ ተቃውሞውን እንዳስነሳው ምንጮች ገልጸውልናል ።
ሁለቱ ተማሪዎች ሲቪል በለበሱ ሰዎች በተወሰዱበት ወቅት ከለሊት ልብስ በቀር ምንም አለመልበሳቸው ተነግሯል ።
↧
ሁለት ሴት የ6ኪሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ታፍነው ተወሰዱ
↧