የሎሚ” መፅሔት አሳታሚ የሆነው ዳዲሞስ ኢንተርቴይመንት እና የፕሬስ ሥራዎች ድርጅትና ሥራ አስኪያጁ በጋዜጠኛ ግዛው ታዬ ላይ የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የገንዘብና የእሥራት ፍርድ ካስተላለፈ በኃላ ቪኦኤ ግዛውን አነጋግሮታል፤
ፍርዱ በሌለበት የተላለፈበት ጋዜጠኛ ግዛው ታዬ “ሲጀመርም ሆን ተብሎ የሕትመት ውጤቶቹን ለመዝጋት ታስቦ የነበረና ያለአግባብ የተመሠረተ ክሥ ነበር እራሳቸው የዘጉትን ድርጅት ከአመት በኃላ ሁለት መቶ ሺህ ብር ቀጥተነዋል ማለት ፌዝ ነው ብሏል።ሙሉ ቃለምልልሱን ያዳምጡ።