በሰሜን አሜሪካው የኢትዮጵያዊያን የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ላይ ከተዘጋጅት የሙዚቃ ዝግጅቶች መካከል በጉጉት ተጠብቆ በቪዛ ምክንያት ሳይደረግ የቀረው የቴዲ አፎሮና የጎሳዬ ተስፋዬ የሙዚቃ ኮንሰርት በምስጋና ቀን ለመጀመርያ ግዜ ሊደረግ ነው።
አሜሪካኖቹ Thanksgiving በሚሉት (የምስጋና ቀን ) አመት በዓላቸው ዋዜማ Nov.25.2015 በአትላንታ የተዘጋጀው የሙዚቃ ኮንሰርት ዝግጅት መጀመሩን የኮንሰርቱ አዘጋጆች ለቃልኪዳን ትዩብ የገለጹ ሲሆን፤ቴዲና ጎሳዬን ለመጀመርያ ግዜ በአንድ መድረክ ሲዘፍኑ ለመመልከት በርካቶች ይገኛሉ ተብሎ ተገምቷል።
↧
ቴዲ አፍሮና ጎሳዬ ተስፋዬ ለምስጋና ቀን ይዘፍናሉ!
↧