Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

የደቡብ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ የዙማ መንግሥት የዓለም አቀፍ ወንጀል ፍርድ ቤት(ICC)አባልነቱን እንዲያቋርጥ ጠየቀ- VOA Amharic

$
0
0

የጃኮብ ዙማ መንግሥት የዓለም አቀፍ ወንጀል ፍርድ ቤት (ICC) አባልነቱን እንዲያቋርጥ ከአገሪቱ ገዢ ፓርቲ አፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ (ANC) ጥሪ እደቀረበለት የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ኤድና ሞሌዋ ተናገሩ፡፡የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር ከዓመታት በፊት በዘር ማጥፋትና በሰብዓዊ ዘር ላይ ወንጀል መፈጸም፤በዓለም አቀፍ ወንጀል ፍርድ ቤት ለቀረበባቸው ክስ የእስር መያዣ ተቆርጦባቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774