ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደሃገር ቤት የሚልኩት ገንዘብ ወይም ሬሚታንስ መጠን ከሃገሪቱ አጠቃላይ ምርት ከ7 በመቶ በላይ ድርሻ መያዙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘገበ፡፡
በርካታ ኢትዮጵያዊያን ከአገራቸው ርቀው የመኖሪቸውን ያህል ገቢው እንዳላደገ መንግስት ቢናገርም፤
የሬሚታንስ መጠኑን ለማሳደግ መንግስት ያሉትን ችግሮች ሊፈታና ዲያስፖራውን በአገሩ ጉዳይ ላይ ሊያሳትፍ ይገባል ሲሉ አስተያየታቸውን ለኢቢሲ የሰጡ ይናገራሉ ።ተመልከቱት…
↧
EBC NEWS
↧