በኦሮሚያ ክልል የሟቾች ቁጥር ከ85 በላይ መድረሱ ታወቀ። እናትና ልጅ ተገድለው ለሦስት ቀናት እሬሳው እንዳይነሳ ተደርጓል ያሉት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኰንግሬስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነጋ እስራቱ በመቀጠሉ በርካቶች ቤታቸውን ጥለው ጫካ መግባታቸውን የፓርቲውም አባላት እየታሰሩ መሆናቸውንና እሳቸውም በግል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ገልጸዋል።ያዳምጡት።
↧
በኦሮሚያ ክልል የሟቾች ቁጥር ከ85 በላይ መድረሱ ተሰማ-VOA Amharic
↧