Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

በኦሮሚያ ክልል የሟቾች ቁጥር ከ85 በላይ መድረሱ ተሰማ-VOA Amharic

$
0
0

በኦሮሚያ ክልል የሟቾች ቁጥር ከ85 በላይ መድረሱ ታወቀ። እናትና ልጅ ተገድለው ለሦስት ቀናት እሬሳው እንዳይነሳ ተደርጓል ያሉት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኰንግሬስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነጋ እስራቱ በመቀጠሉ በርካቶች ቤታቸውን ጥለው ጫካ መግባታቸውን የፓርቲውም አባላት እየታሰሩ መሆናቸውንና እሳቸውም በግል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ገልጸዋል።ያዳምጡት።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

Trending Articles