Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

በኢትዮጵያ ያለዉ ሕጋዊ ስርዓት የዜጐችን መብት አያስከብርም ተባለ-VOA Amharic

$
0
0

በኢትዮጵያ ያለዉ ሕጋዊ ስርዓት የአገዛዙ ማጥቂያ መግዣ ከመሆን ባለፈ የዜጐችን መብት አያስከብርም ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ።

በፍርድ ቤት ነጻ የተባሉ ተከሳሾች እንኩዋን በካድሬና በማረፊያ ቤቱ ፓሊስ ትእዛዝ መታገዳቸዉ የፍትህ ስርዓቱ በአገሪቱ የተቀበረ ለመሆኑ ማስረጃ ነዉ ሲልም ኮንኖአል።

የቪኦኤው ዘጋቢ መለስካቸዉ አመሃ ፓሪቲዉ የጠራዉን ጋዜጣዊ መግለጫ ተከታትሎ ያቀረበውን ዘገባ ያድምጡ።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

Trending Articles