![12170404_1031991300165872_317411867_n]()
ጥቅምት 5/2008 አራቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን በነፃ እንዲለቀቁ ሲወሰን በወንጀለኛ መቅጫ ህግ 257/ሀ እንዲከላከል የተባለው በፍቃዱ ሀይሉ የዋስትና መብቱ እንዲከበርለት ጠይቆ በነበረው መሰረት ለዛሬ ጥቅምት 10/2008 ዓ.ም የዋስትናውን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ የሰጠው የልደታ ፍርድ ቤት በ20 ሺህ ብር ዋስ ወጥቶ ጉዳዩን በውጭ ሆኖ እንዲከታተል ወስኗል፡፡
ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ሰዓት በፍቃዱ ሀይሉ ከእስር ቤት አልወጣም።