Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በ20 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲለቀቅ ተወሰነ

$
0
0

12170404_1031991300165872_317411867_n
ጥቅምት 5/2008 አራቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን በነፃ እንዲለቀቁ ሲወሰን በወንጀለኛ መቅጫ ህግ 257/ሀ እንዲከላከል የተባለው በፍቃዱ ሀይሉ የዋስትና መብቱ እንዲከበርለት ጠይቆ በነበረው መሰረት ለዛሬ ጥቅምት 10/2008 ዓ.ም የዋስትናውን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ የሰጠው የልደታ ፍርድ ቤት በ20 ሺህ ብር ዋስ ወጥቶ ጉዳዩን በውጭ ሆኖ እንዲከታተል ወስኗል፡፡
ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ሰዓት በፍቃዱ ሀይሉ ከእስር ቤት አልወጣም።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

Trending Articles