Interview with Prof Lapiso Getahun Delebo – Pt I – SBS Amharic…ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌታሁን ዴሌቦ፤ ስለ ዳኣማት ሥርወ መንግሥትና ሥልጣኔ ይናገራሉ። የዳኣማት ሥርወ መንግሥት፤ የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሥርወ መንግሥት እንደሆነ የሚያብራሩት የታሪክ ምሁሩ ከኤስቢኤስ ራዲዮ ጋር ያደረጉትን ኢንተርቪው የመጀመሪያ ክፍል ያድምጡ።
↧
Interview with Prof Lapiso Getahun Delebo – Pt I – SBS Amharic
↧