Quantcast
Channel: Kalkidantube
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው የጋምቤላ ማህበረሰብ አባላት እንዲፈቱ የመብት ድርጅቶች ጥሪ አቀረቡ-VOA Amharic

$
0
0

የዓለም ባንክ በጋምቤላ ክልል ባካሄደው የውስጥ አሰራር ምርመራ ጥናት በአስተርጓሚነት ያገለገሉት ግለሰብና ሁለት ሌሎች የቀረበባቸው የሽብር ክስ እንዲሰረዝ የመብት ድርጅቶች ጠየቁ።ሒውማን ራይትስ ወችና ስድስት የዓለም አቀፍ ልማትና መብት ድርጅቶች እንደሚሉት ከሆነ ሶስቱ ግለሰቦች የታሰሩት በናይሮቢ በሚካሄድ ዓለም አቀፍ የምግብ ዋስትና ጉባዔ ተሳትፎ ጋር በተያያዘ ነው


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3774

Trending Articles