የአባይ ግድብ ላይ መካሄድ ያለበት የተጽእኖ ጥናት በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ያልቀጠለው በተመረጡት አማካሪ ድርጅቶች መሀከል አለመግባባት መፈጠሩንና
ጥናቱን ያዘገየችዉ ኢትዮጵያ እንደሆነች ተደርጎ በግብጽ በኩል የሚሰራጨው መረጃም የተሳሳተ ነው፤ ኢትዮጵያ ማለቷን የአሜሪካ ድምጽ ዘግቧል ዝርዝሩን ያድምጡ።
↧
የአባይ ግድብ ጥናት መጓተትና የተነሱ ውዝግቦች_VOA Amharic
↧