Sudan calls for the redraw of border with ethiopia.-(ALEMNEH WASSE NEWS)ሱዳን ኢትዮጵያን በአማራ ክልል የምትዋሰንበትን መሬት በፍጥነት ይከለልልኝ ስትል ጥያቄ አቀረበች።
የአዲስ አበባን ግማሽ የሚያህል ለም መሬት እንዲከለልላት ላቀረበችው ጥያቄ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትህዛዝ ማስተላለፋቸውን የሱዳንን ጋዜጣ በምንጭነት ጠቅሶ አለምነህ ዋሴ የዘገበውን ተጭነው ያዳምጡ፡፡
↧
Sudan calls for the redraw of border with ethiopia.-(ALEMNEH WASSE NEWS)
↧